100 የተለያዩ ቡድኖች ላይ አስቆጥሯል!
ሊዮ ሜሲ ትላንት ለኢንተር ማያሚ አትላንታ ዩናይትድ ላይ ያስቆጠረው ጎል በክለብ ጨዋታዎች 100 ኛ ክለቡ ላይ ያስቆጠረው ኳስ ነው።
ሊዮ ሜሲ ትላንት ለኢንተር ማያሚ አትላንታ ዩናይትድ ላይ ያስቆጠረው ጎል በክለብ ጨዋታዎች 100 ኛ ክለቡ ላይ ያስቆጠረው ኳስ ነው።
የወዳጅነቱ በማድሪድ 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቋል!
የማድሪድ አዲስ ፈራሚዎች ቤሊንግሃም እና ሆሴሉ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።
በዩናይትድ በኩል ኦናና የመጀመሪያውን ጨዋታ አድርጓል።
ኮቤ ማይኖ በጉዳት ከሜዳ ወጥቷል።
የማድሪድ አዲስ ፈራሚዎች ቤሊንግሃም እና ሆሴሉ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።
በዩናይትድ በኩል ኦናና የመጀመሪያውን ጨዋታ አድርጓል።
ኮቤ ማይኖ በጉዳት ከሜዳ ወጥቷል።