ሩቢ ስፖርት
ኤንድሪክ በትንሽ እድሜው ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን የተመረጠ 4ኛው ተጫዋች ሆኗል! 1. Pelé (16 Years and 9 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵𝘀) 2. Edu (16 Years and 11 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵𝘀) 3. Coutinho (17 Years and 1 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵) 4. ENDRICK (17 Years and 3 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵𝘀) 5. Ronaldo (17 Years and 6 𝗠𝗼𝗻𝘁𝗵𝘀)
ኤንድሪክ በምሽቱ ጨዋታ ተቀይሮ ገብቷል!
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን በትንሽ እድሜው በመጫወት 4ኛው ተጫዋች ሆኗል።
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን በትንሽ እድሜው በመጫወት 4ኛው ተጫዋች ሆኗል።
መለያ ጠይቆ ያጣው አይስላንዳዊ!
ፖርቱጋል ከ አይስላንድ ባደረጉት የአውሮፓ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ ከሮናልዶ መለያ ቅያሪ ያለመው የአየስላንድ ተጫዋች ሳይሳካለት ቀርቷል።
ተጫዋቹ የጨዋታውን ፍፃሜ ተከትሎ ሮናልዶን መለያ ቢጠይቀውም ሮናልዶ የለበሰውን ጃኬት ዚፕ በመክፈት ቀድሞ ለሌላ ተጫዋች እንደሰጠ አሳይቶታል።
ፖርቱጋል ከ አይስላንድ ባደረጉት የአውሮፓ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ ከሮናልዶ መለያ ቅያሪ ያለመው የአየስላንድ ተጫዋች ሳይሳካለት ቀርቷል።
ተጫዋቹ የጨዋታውን ፍፃሜ ተከትሎ ሮናልዶን መለያ ቢጠይቀውም ሮናልዶ የለበሰውን ጃኬት ዚፕ በመክፈት ቀድሞ ለሌላ ተጫዋች እንደሰጠ አሳይቶታል።
የሃገራት ጨዋታ ለክለቦች የችግር ጊዜ ሆኖ ቀጥሏል!
የሃገራት ማጣሪያ እና የወዳጅነት ጨዋታዎች ክለቦችን ለከባድ ኪሳራ እየጣለ ይገኛል።
ባሳለፍነው ቀናት በነበሩ የጨዋታ አጋጣሚዎችም የተፈጠረው ይኸው ነው።
በተለያዩ ሃገራትም ተጫዋቾቻቸው በጉዳት ተለይተዋቸዋል።
ኪሳራ ውስጥ ከሚገቡ ቡድኖች መካከል አንደኛው ደግሞ ሪያል ማድሪድ ነው።
ማድሪድ በዚህ የሃገራት የጨዋታ ወቅት ኤድዋርድ ቫማቪንጋ እና ቪኒሺዮስ ጁኒየርን አጥቷል።
ካማቪንጋ በልምምድ ወቅት ከቡድን አጋሩ ኦስማን ዴምቤሌ ጋር ተጋጭቶ ነው የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው።
በዚህም ፈረንሳያዊው ሁለገብ ካማቪንጋ ከ8 እስከ 10 ሳምንታት ከሜዳ የሚርቅ ይሆናል።
ሌላኛው የነጮቹ ኮከብ ቪኒሺየስ ጁኒየር ነው።
ቪኒ ቡድኑ ብራዚል በኮሎምቢያ ከተሸነፈች በኋላ ነው ጉዳቱ የታወቀው።
በላሊጋው ስሙ በብዙ ምክንያት የሚነሳው የመስመር አጥቂው እስከ 2024 ወደ ሜዳ እንደማይመለስ ተረጋግጧል።
ይሄም ለካርሎ አንቾሎቲ የራስ ምታት ሆኗል።
ሌላኛው ትልቁ ጉዳት የወጣቱ ጋቪ ጉዳት ነው።
አማካዩ በብሔራዊ ቡድን ግዳጅ ላይ ሳለ ነው ከባድ የACL ጉዳት ያጋጠመው።
አማካዩ ከ7 ወር በላይ ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችልም ተነግሯል።
ክለቡ ባርሴሎና በምትኩ ቺያጎ አልካንትራ ወይንም ጂዮቫኒ ሎሴልሶን እያደነ ነው።
እንደ ጋቪ ሁሉ ወጣቱ ዋረን ዛየር ኢምሬ ሌላ በጉዳት ብዙ ጊዜ የሚያሳልፍ ተጫዋች ነው።
ፈረንሳይ በጎል በተንበሸበሽችበት ወቅት ነው ፓሪሳዊው አማካይ የተጎዳው።
በሉዊስ ኤኒሪኬ የቋሚ ቦታውን የያዘው ተጫዋቹ እስከ ወርሃ የካቲት ፓሪስን እንደማያገለግል ተነግሯል።
የጉዳታቸው መጠን ከፍታ እና ዝቅ ማለት ቢለያይም በዚህ የሃገራት ጨዋታ ማርከስ ራሽፎርድ፣ኤርሊንግ ሃላንድ፣ቪካሪዮ፣ባስቶኒ፣ኦናና፣ቴር ሽቴገን እና ኦካምፖስ የተጎዱ ዋነኛ ተጫዋቾች ናቸው።
የሃገራት ማጣሪያ እና የወዳጅነት ጨዋታዎች ክለቦችን ለከባድ ኪሳራ እየጣለ ይገኛል።
ባሳለፍነው ቀናት በነበሩ የጨዋታ አጋጣሚዎችም የተፈጠረው ይኸው ነው።
በተለያዩ ሃገራትም ተጫዋቾቻቸው በጉዳት ተለይተዋቸዋል።
ኪሳራ ውስጥ ከሚገቡ ቡድኖች መካከል አንደኛው ደግሞ ሪያል ማድሪድ ነው።
ማድሪድ በዚህ የሃገራት የጨዋታ ወቅት ኤድዋርድ ቫማቪንጋ እና ቪኒሺዮስ ጁኒየርን አጥቷል።
ካማቪንጋ በልምምድ ወቅት ከቡድን አጋሩ ኦስማን ዴምቤሌ ጋር ተጋጭቶ ነው የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው።
በዚህም ፈረንሳያዊው ሁለገብ ካማቪንጋ ከ8 እስከ 10 ሳምንታት ከሜዳ የሚርቅ ይሆናል።
ሌላኛው የነጮቹ ኮከብ ቪኒሺየስ ጁኒየር ነው።
ቪኒ ቡድኑ ብራዚል በኮሎምቢያ ከተሸነፈች በኋላ ነው ጉዳቱ የታወቀው።
በላሊጋው ስሙ በብዙ ምክንያት የሚነሳው የመስመር አጥቂው እስከ 2024 ወደ ሜዳ እንደማይመለስ ተረጋግጧል።
ይሄም ለካርሎ አንቾሎቲ የራስ ምታት ሆኗል።
ሌላኛው ትልቁ ጉዳት የወጣቱ ጋቪ ጉዳት ነው።
አማካዩ በብሔራዊ ቡድን ግዳጅ ላይ ሳለ ነው ከባድ የACL ጉዳት ያጋጠመው።
አማካዩ ከ7 ወር በላይ ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችልም ተነግሯል።
ክለቡ ባርሴሎና በምትኩ ቺያጎ አልካንትራ ወይንም ጂዮቫኒ ሎሴልሶን እያደነ ነው።
እንደ ጋቪ ሁሉ ወጣቱ ዋረን ዛየር ኢምሬ ሌላ በጉዳት ብዙ ጊዜ የሚያሳልፍ ተጫዋች ነው።
ፈረንሳይ በጎል በተንበሸበሽችበት ወቅት ነው ፓሪሳዊው አማካይ የተጎዳው።
በሉዊስ ኤኒሪኬ የቋሚ ቦታውን የያዘው ተጫዋቹ እስከ ወርሃ የካቲት ፓሪስን እንደማያገለግል ተነግሯል።
የጉዳታቸው መጠን ከፍታ እና ዝቅ ማለት ቢለያይም በዚህ የሃገራት ጨዋታ ማርከስ ራሽፎርድ፣ኤርሊንግ ሃላንድ፣ቪካሪዮ፣ባስቶኒ፣ኦናና፣ቴር ሽቴገን እና ኦካምፖስ የተጎዱ ዋነኛ ተጫዋቾች ናቸው።
👍1