ሩቢ ስፖርት
ማን ሲቲ 6 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ ጄሬሚ ዶኩ 4 የመጨረሻ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል!
በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል!
ጄሬሚ ዶኩ በምሽቱ ጨዋታ 4 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል።
ከዚህ ቀደም፦
ዴኒስ ቤርካምፕ
አንቶኒዮ ሬስ
ፖል ፖግባ
ሳንቲ ካዞሮላ
ሃሪ ኬን
ኤማኑኤል አዴባዮር እና
ሴስክ ፋብሪጋስ ናቸው።
ጄሬሚ ዶኩ በምሽቱ ጨዋታ 4 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል።
ከዚህ ቀደም፦
ዴኒስ ቤርካምፕ
አንቶኒዮ ሬስ
ፖል ፖግባ
ሳንቲ ካዞሮላ
ሃሪ ኬን
ኤማኑኤል አዴባዮር እና
ሴስክ ፋብሪጋስ ናቸው።
ቦካ የወጣቱን ህይወት ቀጥፏል!
በኮፓ ሊበርታዶሬስ ፍፃሜ ቦካ ጁኒየርስ መሸነፉት ተከትሎ የቡድኑ የልብ ደጋፊ የሆነው ማርሴሎ ሞራሌስ ራሱን አጥፍቷል።
የ23 አመቱ የቡድኑ የልብ ደጋፊ በሽንፈቱ ተማሮ ውሳኔውን እንደወሰነ ተነግሯል።
የሟች እናት ከአሁን በኋላ ልጄ የለም ቦካ ልጄን ገሎታል ሲሉ ተናግረዋል።
በኮፓ ሊበርታዶሬስ ፍፃሜ ቦካ ጁኒየርስ መሸነፉት ተከትሎ የቡድኑ የልብ ደጋፊ የሆነው ማርሴሎ ሞራሌስ ራሱን አጥፍቷል።
የ23 አመቱ የቡድኑ የልብ ደጋፊ በሽንፈቱ ተማሮ ውሳኔውን እንደወሰነ ተነግሯል።
የሟች እናት ከአሁን በኋላ ልጄ የለም ቦካ ልጄን ገሎታል ሲሉ ተናግረዋል።
👍2