ሩቢ ስፖርት
ማን ሲቲ 6 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ ጄሬሚ ዶኩ 4 የመጨረሻ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል!
በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል!
ጄሬሚ ዶኩ በምሽቱ ጨዋታ 4 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል።
ከዚህ ቀደም፦
ዴኒስ ቤርካምፕ
አንቶኒዮ ሬስ
ፖል ፖግባ
ሳንቲ ካዞሮላ
ሃሪ ኬን
ኤማኑኤል አዴባዮር እና
ሴስክ ፋብሪጋስ ናቸው።
ጄሬሚ ዶኩ በምሽቱ ጨዋታ 4 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ 8ኛው ተጫዋች ሆኗል።
ከዚህ ቀደም፦
ዴኒስ ቤርካምፕ
አንቶኒዮ ሬስ
ፖል ፖግባ
ሳንቲ ካዞሮላ
ሃሪ ኬን
ኤማኑኤል አዴባዮር እና
ሴስክ ፋብሪጋስ ናቸው።