ሰላም ክቡራን እንዴት ቆያችሁን!
የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንቱ ላይ ተገኝቷል።
በሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ከ ኖቲንግሃም ፎረስት የሚያደርጉትን ጨዋታ በቀጥታ እናደርሳቹሃለን!
በ100% የአሸናፊነት ጉዞ ላይ የሚገኘው ሲቲ ዛሬስ ያንኑ ያስቀጥል ይሆን?
የፔፕ ቡድን ብዙ ባልተለመደ መልኩ ከዋክብቱ በጉዳት ከሜዳ እየራቁ ነው ተፅዕኖ ይኖረው ይሆን?
በሀገር ውስጥ ቅዱስ ጊዮርጊስን እንዳስሳለን!
የወጣት ቡድኑ በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ዛሬ 8 ሰዓት ሲጫወት ዋናው ቡድን ነገ በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ማጣሪያ ከአል አህሊ ይፋለማል ምን እንጠብቅ?በሰፊው እናየዋለን!
ከቀኑ 10 ጀምሮ በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 መደመጥ እንጀምራለን ሃሳብዎን ያጋሩን!
ሩቢ ስፖርት
የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንቱ ላይ ተገኝቷል።
በሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ከ ኖቲንግሃም ፎረስት የሚያደርጉትን ጨዋታ በቀጥታ እናደርሳቹሃለን!
በ100% የአሸናፊነት ጉዞ ላይ የሚገኘው ሲቲ ዛሬስ ያንኑ ያስቀጥል ይሆን?
የፔፕ ቡድን ብዙ ባልተለመደ መልኩ ከዋክብቱ በጉዳት ከሜዳ እየራቁ ነው ተፅዕኖ ይኖረው ይሆን?
በሀገር ውስጥ ቅዱስ ጊዮርጊስን እንዳስሳለን!
የወጣት ቡድኑ በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ዛሬ 8 ሰዓት ሲጫወት ዋናው ቡድን ነገ በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ማጣሪያ ከአል አህሊ ይፋለማል ምን እንጠብቅ?በሰፊው እናየዋለን!
ከቀኑ 10 ጀምሮ በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 መደመጥ እንጀምራለን ሃሳብዎን ያጋሩን!
ሩቢ ስፖርት
ሩቢ ስፖርት
"ክለቤ እውቅና ያልሰጠኝ ብቸኛው የአለም ዋንጫ አሸናፊ ነኝ። 25ቱ የቡድን አጋሮቼ በቡድናቸው ይሄን አግኝተዋል"። ሊዮ ሜሲ ፓሪስ ምን ያህል እንደገፋው ያመላከተበት ንግግሩ
ሜሲ ክብር ተነፈኩ ለሚለው ሃሳብ ናስር አል ካላይፊ መልስ ሰጥተዋል!
የPSG ፕሬዝደንት ናስር አል ካላይፊ ለሜሲ ሃሳብ ምላሽ ሰጥተዋል።
"ሁሉም እንዳየው በልምምድ ወቅት እንደ ቡድንም ከዛ በግልም ድሉን አብረን አክብረናል።
በተረፈ ፈረንሳይ እና ፈረንሳያውያን ተጫዋቾችንም ስለምናከብር በስታድየም አላከበርንለትም"።
የPSG ፕሬዝደንት ናስር አል ካላይፊ ለሜሲ ሃሳብ ምላሽ ሰጥተዋል።
"ሁሉም እንዳየው በልምምድ ወቅት እንደ ቡድንም ከዛ በግልም ድሉን አብረን አክብረናል።
በተረፈ ፈረንሳይ እና ፈረንሳያውያን ተጫዋቾችንም ስለምናከብር በስታድየም አላከበርንለትም"።
👎2