የንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ለፍፃሜ አልፏል!
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የሴካፋ ቻምፒየንስ ሊግ የዞኑ ማጣሪያ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታውን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ከኬንያው ቪጋ ኩዊንስ ጋር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታውን ያደረገው ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ጨዋታውን በማሸነፍ ወደ ፍፃሜው ተሻግሯል።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፍፃሜ ጨዋታውን ከ ጂኬቲ ኩዊንስ ጋር ያደርጋል።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን የሴካፋ ቻምፒየንስ ሊግ የዞኑ ማጣሪያ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታውን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ከኬንያው ቪጋ ኩዊንስ ጋር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታውን ያደረገው ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ጨዋታውን በማሸነፍ ወደ ፍፃሜው ተሻግሯል።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፍፃሜ ጨዋታውን ከ ጂኬቲ ኩዊንስ ጋር ያደርጋል።
የመጨረሻ ቀን ውድድሮች!
ኢትዮጵያ በ2 ዘርፍ ለሜዳሊያው ትፋለማለች!
የወንዶች 5000 ሜትር ምሽት 3፡20
- ዮሚፍ ቀጀልቻ
- ሀጎስ ገ/ሕይወት
- በሪሁን አረጋዊ
የሴቶች 3000ሜትር መሠ. ምሽት 04፡05
- ሲምቦ አለማየሁ
- ዘርፌ ወንድማገኝ
- ሎሜ ሙለታ
ኢትዮጵያ በ2 ዘርፍ ለሜዳሊያው ትፋለማለች!
የወንዶች 5000 ሜትር ምሽት 3፡20
- ዮሚፍ ቀጀልቻ
- ሀጎስ ገ/ሕይወት
- በሪሁን አረጋዊ
የሴቶች 3000ሜትር መሠ. ምሽት 04፡05
- ሲምቦ አለማየሁ
- ዘርፌ ወንድማገኝ
- ሎሜ ሙለታ