ሀዋሳ ከተማ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአቻ ውጤት አጠናቀዋል።
https://www.hatricksport.net/match-report-139/
https://www.hatricksport.net/match-report-139/
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
ሀዋሳ ተከታታይ ሁለተኛ ድልን ሲያሳካ ፈረሰኞቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ ነጥብ ተጋርተዋል - ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
ሀዋሳ ከተማ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአቻ ውጤት አጠናቀዋል። ሸገር ከተማ 1-2 ሀዋሳ ከተማ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ መሪነት የጀመረው የአዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ቀዳሚው መርሀግብር ኳስን በይበልጥ ይዞ በመንቀሳቀስ የተሻሉ የነበሩት ሀዋሳ ከተማዎች ቢሆኑም የመጨረሻው የሜዳ ክፍል ላይ የነበራቸው ልልነት ግን እጅግ ቀዝቃዛ ነበር። በተጋጣሚያቸው የኳስ ቁጥጥሩን…
❤1
❤️❤️⚽️እግር ኳስ ጨዋታ ብቻ አይደለም...ቤተሰብም ጭምር እንጂ!!⚽️❤️❤️
💥💥💥ጥራትና ውበት፤ከአሸናፊዎቹ ቤት!!💥💥💥
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
💥💥💥ጥራትና ውበት፤ከአሸናፊዎቹ ቤት!!💥💥💥
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
በሀዋሳ የክረምት ዝግጅቱን የሰራው የደቡብ ሱዳኑ ክለብ ውበቱ አባተን በከፍተኛ ገንዘብ በአሰልጣኝነት ቀጠረ
ለአንድ አመት ከተስማሙበት የላይቬሪያው ሊከርስ ክለብ ጋር በጥቅማጥቅም ክፍያ አለመስማማት ከሰላሳ ቀናት ቆይታ በኋላ የተለያዩት ኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የደቡብ ሱዳን ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኑን ክለብ ጃሙስ ኤፍ ሲን በሦስት አመት ውል ተቀላቅለዋል።
አዲሱ የውበቱ አባተ ክለብ ከወራቶች በፊት ለአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ለሀገሪቱ የሊግ ውድድር ይረዳው ዘንድ ዝግጅታቸውን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በሀዋሳ ከተማ ላይ ማረፊያቸውንም በሐይሌ ሪዞርት በማድረግ በአርቴፊሻል ሜዳ ላይ እና በሐይሌ ሪዞርት ጂም ሲሰሩ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ቡድኑም ተጫዋቾችን ከኢትዮጵያ ለመውሰድ የሙከራ ዕድልን እንዳመቻቸም ጭምር በወቅቱ ጠቁሚያችሁ ነበር።
ቴዎድሮስ ታከለ
ለአንድ አመት ከተስማሙበት የላይቬሪያው ሊከርስ ክለብ ጋር በጥቅማጥቅም ክፍያ አለመስማማት ከሰላሳ ቀናት ቆይታ በኋላ የተለያዩት ኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የደቡብ ሱዳን ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኑን ክለብ ጃሙስ ኤፍ ሲን በሦስት አመት ውል ተቀላቅለዋል።
አዲሱ የውበቱ አባተ ክለብ ከወራቶች በፊት ለአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ እና ለሀገሪቱ የሊግ ውድድር ይረዳው ዘንድ ዝግጅታቸውን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በሀዋሳ ከተማ ላይ ማረፊያቸውንም በሐይሌ ሪዞርት በማድረግ በአርቴፊሻል ሜዳ ላይ እና በሐይሌ ሪዞርት ጂም ሲሰሩ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ቡድኑም ተጫዋቾችን ከኢትዮጵያ ለመውሰድ የሙከራ ዕድልን እንዳመቻቸም ጭምር በወቅቱ ጠቁሚያችሁ ነበር።
ቴዎድሮስ ታከለ
👏2❤1