በዛሬው ዕለት አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን ያሰናበቱት ምዓም አናብስቱ ጊዜያዊ አሰልጣኛቸው ይፋ ሆኗል።
https://www.hatricksport.net/70-enderta-news/
https://www.hatricksport.net/70-enderta-news/
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
የመቐለ 70 እንደርታ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ታውቋል - ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
በዛሬው ዕለት አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን ያሰናበቱት ምዓም አናብስቱ ጊዜያዊ አሰልጣኛቸው ይፋ ሆኗል። አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን በዛሬው ዕለት ያሰናበቱት መቐለ 70 እንደርታዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስኬት የራቃቸውን እና ባለፈውም አመት የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬን መሰናበት ተከትሎ መቐለን ተረክበው የነበሩት አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም በድጋሚ ክለቡን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት እንዲመሩ ተሹመዋል። አሰልጣኝ ፀጋዬ…
❤6😁1
💥💥ጥራትና ውበት፤ከአሸናፊዎቹ ቤት💥💥
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
ፈጣኑ የመስመር አጥቂ ከሁለት አመታት በኋላ ወደ ሜዳ ይመለሳል
ወጣቱ የመስመር አጥቂ ከገጠመው አስከፊ ጉዳት መልስ በሁለተኛው ዙር ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሊመለስ ነው።
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተፅዕኖን መፍጠር ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ወጣቱ የመስመር አጥቂ አደም አባስ ይጠቀሳል። በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ውስጥ የልጅነት ጊዜውን በስልጠና ካሳለፈ በኋላ በከፍተኛ ሊግ ይወዳደር በነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለብ ህይወቱን መጀመር የቻለው ይህ ፈጣኑ ተጫዋች በመቀጠል በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሰበታ ከተማ በኋላም ደግሞ በባህርዳር ከተማ በመጫወት ራሱን በይበልጥ እያጎለበተ በሊጉ ስማቸውን ከፍ ማድረግ ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ መሆንም ችሏል።
ከሁለት አመት በፊት ባህርዳር ከተማ በሰባተኛ ሳምንት የሊግ ጨዋታውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር ለማድረግ ዝግጅት በሚያደርግበት የመጨረሻ ልምምድ ላይ ጉዳት አስናግዶ ከሜዳ ርቆ የቆየው ተጫዋቹ አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ ጤናማ በመሆኑ በሁለተኛው ዙር ውሉን ቢያጠናቅቅም ለባህርዳር ከተማ በመፈረም ወደ ሜዳ እንደሚመለስ በነበረኝ ቆይታ አረጋግጦልኛል። "የገጠመኝ Acl እና Mcl ይባላል ሰርጀሪ ከተሰራው በኋላ ሁለት አመት ሆኖኛል አሁን ላይ በጣም በጥሩ ጤንነት ላይ እገኛለሁ ፊትነሴም ጥሩ ነው። በቀጣይ ወደ ባህርዳር እመለሳለሁ ውሌ ካለቀ አንድ አመት ቢሆንም እንደ አዲስ ፈርሜ በቀጣይ ዝግጅትን ከእነርሱ እገባለሁ"። ሲል ተናግሯል።
ቴዎድሮስ ታከለ
ወጣቱ የመስመር አጥቂ ከገጠመው አስከፊ ጉዳት መልስ በሁለተኛው ዙር ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሊመለስ ነው።
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተፅዕኖን መፍጠር ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ወጣቱ የመስመር አጥቂ አደም አባስ ይጠቀሳል። በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ውስጥ የልጅነት ጊዜውን በስልጠና ካሳለፈ በኋላ በከፍተኛ ሊግ ይወዳደር በነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለብ ህይወቱን መጀመር የቻለው ይህ ፈጣኑ ተጫዋች በመቀጠል በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሰበታ ከተማ በኋላም ደግሞ በባህርዳር ከተማ በመጫወት ራሱን በይበልጥ እያጎለበተ በሊጉ ስማቸውን ከፍ ማድረግ ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ መሆንም ችሏል።
ከሁለት አመት በፊት ባህርዳር ከተማ በሰባተኛ ሳምንት የሊግ ጨዋታውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር ለማድረግ ዝግጅት በሚያደርግበት የመጨረሻ ልምምድ ላይ ጉዳት አስናግዶ ከሜዳ ርቆ የቆየው ተጫዋቹ አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ ጤናማ በመሆኑ በሁለተኛው ዙር ውሉን ቢያጠናቅቅም ለባህርዳር ከተማ በመፈረም ወደ ሜዳ እንደሚመለስ በነበረኝ ቆይታ አረጋግጦልኛል። "የገጠመኝ Acl እና Mcl ይባላል ሰርጀሪ ከተሰራው በኋላ ሁለት አመት ሆኖኛል አሁን ላይ በጣም በጥሩ ጤንነት ላይ እገኛለሁ ፊትነሴም ጥሩ ነው። በቀጣይ ወደ ባህርዳር እመለሳለሁ ውሌ ካለቀ አንድ አመት ቢሆንም እንደ አዲስ ፈርሜ በቀጣይ ዝግጅትን ከእነርሱ እገባለሁ"። ሲል ተናግሯል።
ቴዎድሮስ ታከለ
👏5🔥2
በደጋፊው ዘንድ ተደጋጋሚ ቅሬታን እያስተናገዱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ እና ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው።
https://www.hatricksport.net/eth-bunna-news-3/
https://www.hatricksport.net/eth-bunna-news-3/
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
ቡናማዎቹ ከቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ውጤትን ካጡ አሰልጣኛቸውን ያሰናብታሉ - ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
በደጋፊው ዘንድ ተደጋጋሚ ቅሬታን እያስተናገዱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ እና ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው። ኢትዮጵያ ቡናን ከተስፋ ቡድኑ አንስቶ በማሰልጠን ከክለቡ ጋር መተዋወቅ የቻለው ወጣቱ አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን በ2017 የውድድር ዘመን ደግሞ የአሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ረዳት በመሆን በዓመቱ አጋማሽ ላይ ተሹሞ ክለቡን ሲያገለግል መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን በያዝነው የውድድር ዘመን ቡድኑን በዋና…
❤6😁2👍1
ምኞት ደበበ የአራት ጨዋታዎች እና የሶስት ሺ ብር ቅጣት ሲጣልበት ፋሲል ከነማ የአምስት ሺ ብር ቅጣት ተጥሎበታል።
https://www.hatricksport.net/disciplinary-decisions-38/
https://www.hatricksport.net/disciplinary-decisions-38/
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
10ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች - ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች 1. ተመስገን ተስፋዬ (መቐለ 70 እንደርታ) : አርብ ታህሳስ 10 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ሀዲያ ሆሳዕና ጋር ባደረገው የ1ዐኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 83 ኛ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ
😁7🤔3❤2
ከአወዛጋቢው የምኞት ደበበ የቀይ ካርድ ቅጣት በኋላ አፄዎቹ ይግባኝ ሊጠይቁ ቢሆንም ውሳኔው ግን ሊፀና ይችላል።
https://www.hatricksport.net/fasil-news-12/
https://www.hatricksport.net/fasil-news-12/
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
ፋሲል ከነማ ይግባኝ ሊጠይቅ ነው - ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
ከአወዛጋቢው የምኞት ደበበ የቀይ ካርድ ቅጣት በኋላ አፄዎቹ ይግባኝ ሊጠይቁ ቢሆንም ውሳኔው ግን ሊፀና ይችላል። በአስረኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ ተጋጣሚው ነገሌ አርሲን 1ለ0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ 80ኛው ደቂቃ ላይ የነገሌው ጋናዊ የግብ ዘብ ኢድሪሱ አብዱላሂ በረጅሙ የለጋውን ኳስ አጥቂ ሐቢብ ከማል ኳስን ለማግኘት ጥረት ሲያደርግ ምኞት ደበበ እንዳያገኛት ብቻ በመሸፈኑ የተነሳ…
❤3
❤️❤️❤️የሻምፒዮኖች ኩራት፣ ሁሌም ተመራጭ ነው የኦሜጋ ምርት!!
❤️❤️❤️
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
❤️❤️❤️
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
❤1
ፉዓድ ፈረጃ ከአስር ወራት በኋላ ወደ ሜዳ ይመለሳል
እግር ኳስን በአሰልጣኝ ዳዊት ታደለ ይሰለጥን በነበረው የትውልድ ሀገሩ አዳማ ከተማ ከ17 አመት በታች ቡድን ውስጥ በመጫወት ነበር ብቅ ማለት የቻለው በመቀጠል በፕሪምየር ሊጉ ወደሚሳተፈው ዋናው የአዳማ ከተማ ቡድን በማደግ ከብዙሃኑ የእግር ኳስ ቤተሰብ ጋር መተዋወቅ የቻለ ሲሆን ሰበታ ከተማ ፣ ባህርዳር ከተማ እያለ የእግር ኳስ ህይወቱን ቀጥሎ 2016 መስከረም ወር ላይ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ማምራት ቻለ። በሚያሳየው የሜዳ ላይ ልዩ ክህሎት እና የሚያስቆጥራቸውም ጎሎች መለያዎቹ የሆኑለት ወጣቱ የመሐል ሜዳ ሞተር ንግድ ባንክን በተቀላቀለበት የመጀመሪያው ዓመት ክለቡ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ሲችል የላቀውን ድርሻ ከቡድን አጋሮቹ ጋር መውሰድ የቻለው እርሱ ነበር። ባለፈው የውድድር ዘመን ውሉን በሚቋጭበት ዓመቱ ማለትም ከአስር ወራት በፊት ያስተናገደው ጉዳት ግን ከሜዳ አርቆት አቆይቶታል።
በ2017 ህዳር ወር ላይ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት መርሀግብር ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ መድን ጋር በድሬዳዋ ስታዲየም እያደረገ በነበረው ጨዋታ መሐል 33ኛው ደቂቃ ላይ ጉዳት አስተናግዶ ከሜዳ ለመውጣት ተገዶ የነበረው አማካዩ በገጠመው የACl (መጠነኛ ቲር) ጉዳት የተነሳ ሰርጀሪን በማድረጉ ለአስር ወራት ያህል ከሜዳ ርቆ ቆይቶ አሁን ላይ ግን በሙሉ ጤንነት ወደ ሜዳ ይመለሳል።
"ማገገሚያ በደንብ ወስጃለሁ አሁን አስረኛ ወር ላይ ደርሻለሁ የሜዳ ልምምዶችን መስራት ከጀመርኩ አንድ ወር ሊሆነኝ ነው የጂም ልምምዶችንም እየሰራሁ እገኛለሁ አሁን በጣም በሙሉ ጤንነት ላይ ነኝ ፈጣሪ ካለ በአንዱ ክለብ እገኛለሁ ብዬ አስባለሁ"። ሲል ከተጫዋቹ ጋር በነበረኝ ቆይቶ አረጋግጦልኛል።
ቴዎድሮስ ታከለ
እግር ኳስን በአሰልጣኝ ዳዊት ታደለ ይሰለጥን በነበረው የትውልድ ሀገሩ አዳማ ከተማ ከ17 አመት በታች ቡድን ውስጥ በመጫወት ነበር ብቅ ማለት የቻለው በመቀጠል በፕሪምየር ሊጉ ወደሚሳተፈው ዋናው የአዳማ ከተማ ቡድን በማደግ ከብዙሃኑ የእግር ኳስ ቤተሰብ ጋር መተዋወቅ የቻለ ሲሆን ሰበታ ከተማ ፣ ባህርዳር ከተማ እያለ የእግር ኳስ ህይወቱን ቀጥሎ 2016 መስከረም ወር ላይ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ማምራት ቻለ። በሚያሳየው የሜዳ ላይ ልዩ ክህሎት እና የሚያስቆጥራቸውም ጎሎች መለያዎቹ የሆኑለት ወጣቱ የመሐል ሜዳ ሞተር ንግድ ባንክን በተቀላቀለበት የመጀመሪያው ዓመት ክለቡ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ሲችል የላቀውን ድርሻ ከቡድን አጋሮቹ ጋር መውሰድ የቻለው እርሱ ነበር። ባለፈው የውድድር ዘመን ውሉን በሚቋጭበት ዓመቱ ማለትም ከአስር ወራት በፊት ያስተናገደው ጉዳት ግን ከሜዳ አርቆት አቆይቶታል።
በ2017 ህዳር ወር ላይ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት መርሀግብር ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ መድን ጋር በድሬዳዋ ስታዲየም እያደረገ በነበረው ጨዋታ መሐል 33ኛው ደቂቃ ላይ ጉዳት አስተናግዶ ከሜዳ ለመውጣት ተገዶ የነበረው አማካዩ በገጠመው የACl (መጠነኛ ቲር) ጉዳት የተነሳ ሰርጀሪን በማድረጉ ለአስር ወራት ያህል ከሜዳ ርቆ ቆይቶ አሁን ላይ ግን በሙሉ ጤንነት ወደ ሜዳ ይመለሳል።
"ማገገሚያ በደንብ ወስጃለሁ አሁን አስረኛ ወር ላይ ደርሻለሁ የሜዳ ልምምዶችን መስራት ከጀመርኩ አንድ ወር ሊሆነኝ ነው የጂም ልምምዶችንም እየሰራሁ እገኛለሁ አሁን በጣም በሙሉ ጤንነት ላይ ነኝ ፈጣሪ ካለ በአንዱ ክለብ እገኛለሁ ብዬ አስባለሁ"። ሲል ከተጫዋቹ ጋር በነበረኝ ቆይቶ አረጋግጦልኛል።
ቴዎድሮስ ታከለ
❤14👍4
❤2🔥2👏1
💥💥ጥራትና ውበት፤ከአሸናፊዎቹ ቤት💥💥
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
🏆🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆🏆
#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች
"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"
አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።
ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።
ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa
#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia
ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
ከሶዶ ከተማ ፈጥነህ አዲስ አበባ ድረስ የተባለው ዋና ዳኛ !
የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ዳኛ ተብሎ 105 ሺህ ብር የተሸለመው ኢንተርናሽናል ዳኛ ማኑሄ ወልደፃዲቅ ዛሬ ከሚኖርበት ወላይታ ሶዶ ከተማ በአፋጣኝ ጥሪ ተደርጎለታል። በዚህም ወደ 400 የሚጠጋ ኪሎ ሜትሮችን ተጉዞ ዛሬ10 ሰዓት የሚደረገውን የፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማን የአማራ ደርቢ ጨዋታ እንዲመራ ከሀዋሳ ከተማው ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ትግል ግዛው እና ከይርጋለም ከተማ ከመጣው ሌላኛው ረዳት ዳኛ ማዕደር ማረኝ ጋር በጋራ ይመራሉ።
ከሰሞኑ መነጋገሪያ የነበረው ዋና ዳኛው ሔኖክ አበበ ግን በዚህ ሳምንት ከሚደረጉ ጨዋታዎች ውጪ ሆኗል።
ቴዎድሮስ ታከለ
የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ዳኛ ተብሎ 105 ሺህ ብር የተሸለመው ኢንተርናሽናል ዳኛ ማኑሄ ወልደፃዲቅ ዛሬ ከሚኖርበት ወላይታ ሶዶ ከተማ በአፋጣኝ ጥሪ ተደርጎለታል። በዚህም ወደ 400 የሚጠጋ ኪሎ ሜትሮችን ተጉዞ ዛሬ10 ሰዓት የሚደረገውን የፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማን የአማራ ደርቢ ጨዋታ እንዲመራ ከሀዋሳ ከተማው ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ትግል ግዛው እና ከይርጋለም ከተማ ከመጣው ሌላኛው ረዳት ዳኛ ማዕደር ማረኝ ጋር በጋራ ይመራሉ።
ከሰሞኑ መነጋገሪያ የነበረው ዋና ዳኛው ሔኖክ አበበ ግን በዚህ ሳምንት ከሚደረጉ ጨዋታዎች ውጪ ሆኗል።
ቴዎድሮስ ታከለ
❤9👍3🔥2👏1