Haleta Tutors
1.82K subscribers
283 photos
10 videos
55 links
We help students get ahead in their academics through one to one tutorial sessions with our top tutors.

Our website: www.haletatutors.com
Contact:
Telegram: @haletatutor Or
Phone: 0901920092 / 0901102455
Office: 4th Floor, Nuha Building, Bethel , AA
Download Telegram
What do our customers say about us?!

#haletatutors
#customersreview
Setting goals is the first step in turning the invisible into the visible.
-Tony Robbins

#happyMonday
#haletatutors
#mondaymotivation
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Meet Bisrat Haile
She is result oriented, effective, and manages her time efficiently.

#haletatutors
#Tutorsspotlight
The brain requires novelty

When your learners are exceptionally bored it impacts their ability to learn by killing their attention span and willpower. Some instructors feel that by being repetitive with learning material students will grasp concepts easier, after all “practice makes perfect”. It actually turns out what the brain really craves is novelty.

#haletatutors
#didyouknow
#facts
የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15 ይከናወናል።
------------------------
የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15,2015ዓ.ም እንደሚከናወን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለፀ።

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።

መግለጫውን የሰጡት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምዝገባ በበይነ መረብ እንደሚከናወን ገልፀዋል።

መረጃዎችን በትክክል ባለመሙላት ምክንያት የፈተና ሂደት ላይ ችግር እንደሚፈጥር የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ ይህንን ለማስቀረት ተማሪዎች መረጃዎቻቸውን በወቅቱ ማስመዝገብ እንዳለባቸውም ተናግረዋል።

ያልተመዘገበ ተማሪ የ 2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን እንደማይፈተንም ዶ/ር እሸቱ ገልፀዋል።
Study Tips

Join a Study Group
Studying doesn’t always have to be an individual activity.

#haletatutors #studytips
It is not enough to be busy... the question is what are we busy about – Henry David

#happyMonday
#haletatutors
#mondaymotivation
Choose Haleta Tutors for your child's academic success!

#haletatutors
#topstudent
#studentsuccess
እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
Music for Children’s language skill development

Song lyrics are rooted in language — and often beautiful and interesting language, at that. Rhythms and melodies help kids memorize phrases, understand rhyming patterns, and grasp the context.

#haletatutors
#didyouknow
#facts
መልካም የኢድ-አል ፈጥር በዓል !
Whatever makes you uncomfortable is your biggest opportunity for growth. – Bryant H. McGill

#happyMonday
#haletatutors
#mondaymotivation
እንቆቅልሽ!

እናቷ ጥቁር
ልጆቿ ነጭ

ይሞክሩ!

#haletatutors
#enkokelesh
If there is a will there's a way

#happyMonday
#haletatutors
#mondaymotivation
Choose Haleta Tutors for your child's academic success!

#haletatutors
#topstudent
#studentsuccess
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Meet Suad Abdurazak
She is very well mannered and manages her time properly and in addition to this she is well engaged with kids.

#haletatutors
#Tutorsspotlight
በአዲስ አበባ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 19 አስከ 27 ይሰጣል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ 6ኛ እና 8 ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ቀናትን ይፋ አድርጓል፡፡

የቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ እንደገለጹት÷ የ 8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 19 እና 20 እንዲሁም የ 6ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 26 እና 27 ቀን 2015ዓ.ም ይሰጣል::

ቢሮው ከተማ አቀፍ ፈተናዎቹን ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመስጠት ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱንም ነው አቶ ዲናኦል የተናገሩት ፡፡

በ2015ዓ.ም 75 ሺህ 100 የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 75 ሺህ 78 የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተናውን እንደሚወስዱ ከቢሮው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቹን የበለጠ ማዘጋጀት እንዲችሉ ከከተማና ክፍለ ከተሞች ጋር በጋራ በመሆን የሞዴል ፈተናዎችን እንዲሰጡም ማሳሰቢያ ተሰጥቷል::
Study Tips

Find a Good Study Spot
The best study environment for you is the one that feels most productive, so try out a few places to see which works best.

#haletatutors #studytips
መልካም የእናቶች ቀን!


#mothersday #ethiopianmothers
The only thing standing between you and outrageous success is continuous progress.

#happyMonday
#haletatutors
#mondaymotivation