ሁሌም በጣም ከሚገርሙኝ የቁርዓን ምዕራፎች መካከል አንደኛው (ሱረቱል አዲያት) ነው። አላህ እዚህ ሱራ ላይ እንዲህ ብሎ በፈረሶች ይምላል...
وَالْعَادِيَاتِ ضَبْحًا
እያለከለኩ ሯጭ በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
∞
አላህ የማለው ዝም ብለው በቆሙ ፈረሶች አይደለም፤ በከፍተኛ ሩጫ ከመጋለባቸው የተነሳ ደረታቸው ተቃጥሎ ማለክለካቸው በደንብ እስኪሰማ ድረስ በሚተጉ ፈረሶች ነው።
فَالْمُورِيَاتِ قَدْحً
ሸኮናቸው እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
ፍጥነታቸውና ጥንካሬያቸው እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ፣ ኮቴያቸው ከመሬት እና ከድንጋይ ጋር ሲጋጭ ብልጭታን ወይም እሳትን በሚፈጥሩ ፈረሶች...
فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
እነዚህ አላህ የማለባቸው ፈረሶች ለጨዋታ አይደለም እንደዛ በፍጥነት የሚሮጡት በጦርነት መካከል ውስጥ ሆነው ነው። ስለዚህ አደጋ ላይ መሆናቸውን ያውቃሉ።
فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
ከሩጫቸው ብዛት በቦታው ላይ አደገኛን አቧራ ቀስቅሰው ፈረሶቹ የሚተነፍሱት አየር እራሱ ከአቧራ ጋር የተቀላቀለ በሆኑ።
فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا
በጠላት ክብ መካከል ገብተው በተጋፈጡት እምላለሁ፤
አደገኛ መሆኑን እያወቁ...ሞት መኖሩን እያዩ በጠላት ጦር መሃል ሰንጥቀው በሚገቡ ፈረሶች ይምላል። አላህ በነዚህ ፈረሶች ከማለ ብኋሏ ቀጣዩ አንቀፅ ላይ እንዲህ ይላል...
إِنّ الْإِنسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ
¤
አላህ ከዚህ አንቀፅ በፊት ስለ ብርቱ ፈረሶችን ምሳሌ አድርጎ ከጠቀሰ ብኋላ፣ ለምንድነው ስለኛ ስለሰው ልጆች ባህሪ መናገር የፈለገው? ምክንያቱም የማለባቸው ፈረሶቹ ይሄንን ሁሉ መስእዋትነት የሚከፍሉት ለሚመግባቸው ለሚንከባከባቸው አሳዳሪያቸው ነው። ለዛ ውለታም ያላቸውን ታማኝነት ያለ ፍርሃት ሞትን እስከመጋፈጥ ድረስ በመሄድ ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
የሰው ልጅ ግን በእርሱ ላይ ያለውን የአላህን ፀጋ ይረሳል።
በአጠቃላይ ይህ ሱራ በሁለት ተቃራኒ የታማኝነት አይነቶች ላይ እንድናሰላስል ያደርገናል። በአንድ በኩል ለጥቂት ምግብና እንክብካቤ ሲል እስትንፋሱ እስኪቆራረጥ ድረስ የሚሮጥ፣ ኮቴው እሳት እስኪያወጣ የሚጋልብና ወደ ጦርነት መሃል ሰንጥቆ በመግባት ለአሳዳሪው ያለውን ታማኝነት በተግባር የሚያሳይ "ፈረስን" እናያለን። በሌላ በኩል ደግሞ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን መለኮታዊ ጸጋዎች እየተመገበ፣ ነገር ግን ለፈጣሪው ምስጋና ቢስ ስለሆነው "የሰው ልጅን" እናገኛለን።
∞
በመልካም መንገድ ወደ አላህ የምንመለስ እና ካመሰጋኝ ባሮቹም የምንሆን ያድርገን። አሚን!
وَالْعَادِيَاتِ ضَبْحًا
እያለከለኩ ሯጭ በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
∞
አላህ የማለው ዝም ብለው በቆሙ ፈረሶች አይደለም፤ በከፍተኛ ሩጫ ከመጋለባቸው የተነሳ ደረታቸው ተቃጥሎ ማለክለካቸው በደንብ እስኪሰማ ድረስ በሚተጉ ፈረሶች ነው።
فَالْمُورِيَاتِ قَدْحً
ሸኮናቸው እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
ፍጥነታቸውና ጥንካሬያቸው እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ፣ ኮቴያቸው ከመሬት እና ከድንጋይ ጋር ሲጋጭ ብልጭታን ወይም እሳትን በሚፈጥሩ ፈረሶች...
فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
እነዚህ አላህ የማለባቸው ፈረሶች ለጨዋታ አይደለም እንደዛ በፍጥነት የሚሮጡት በጦርነት መካከል ውስጥ ሆነው ነው። ስለዚህ አደጋ ላይ መሆናቸውን ያውቃሉ።
فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
ከሩጫቸው ብዛት በቦታው ላይ አደገኛን አቧራ ቀስቅሰው ፈረሶቹ የሚተነፍሱት አየር እራሱ ከአቧራ ጋር የተቀላቀለ በሆኑ።
فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا
በጠላት ክብ መካከል ገብተው በተጋፈጡት እምላለሁ፤
አደገኛ መሆኑን እያወቁ...ሞት መኖሩን እያዩ በጠላት ጦር መሃል ሰንጥቀው በሚገቡ ፈረሶች ይምላል። አላህ በነዚህ ፈረሶች ከማለ ብኋሏ ቀጣዩ አንቀፅ ላይ እንዲህ ይላል...
إِنّ الْإِنسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ
ሰው ለጌታው በእርግጥም ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡
¤
አላህ ከዚህ አንቀፅ በፊት ስለ ብርቱ ፈረሶችን ምሳሌ አድርጎ ከጠቀሰ ብኋላ፣ ለምንድነው ስለኛ ስለሰው ልጆች ባህሪ መናገር የፈለገው? ምክንያቱም የማለባቸው ፈረሶቹ ይሄንን ሁሉ መስእዋትነት የሚከፍሉት ለሚመግባቸው ለሚንከባከባቸው አሳዳሪያቸው ነው። ለዛ ውለታም ያላቸውን ታማኝነት ያለ ፍርሃት ሞትን እስከመጋፈጥ ድረስ በመሄድ ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
የሰው ልጅ ግን በእርሱ ላይ ያለውን የአላህን ፀጋ ይረሳል።
በአጠቃላይ ይህ ሱራ በሁለት ተቃራኒ የታማኝነት አይነቶች ላይ እንድናሰላስል ያደርገናል። በአንድ በኩል ለጥቂት ምግብና እንክብካቤ ሲል እስትንፋሱ እስኪቆራረጥ ድረስ የሚሮጥ፣ ኮቴው እሳት እስኪያወጣ የሚጋልብና ወደ ጦርነት መሃል ሰንጥቆ በመግባት ለአሳዳሪው ያለውን ታማኝነት በተግባር የሚያሳይ "ፈረስን" እናያለን። በሌላ በኩል ደግሞ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን መለኮታዊ ጸጋዎች እየተመገበ፣ ነገር ግን ለፈጣሪው ምስጋና ቢስ ስለሆነው "የሰው ልጅን" እናገኛለን።
∞
በመልካም መንገድ ወደ አላህ የምንመለስ እና ካመሰጋኝ ባሮቹም የምንሆን ያድርገን። አሚን!
❤25❤🔥8
ለቧሎ እንዲህ አለቺዉ :- ታቃለህ አንተኮ መንግስት ነህ
እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን
አላት..?
እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል
አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤቱን ትገለባብጠዋለህ ታበላሸዋለህ አለቺዉ....
አብቹ ወደ ኮምቦልቻ አልመጣም መሰለኝ እስኪ የኮምቦልቻ ልጆች ሁለት ትላልቅ መስጂድ ጠቁሙኝ?እንድዘይረው!
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን
አላት..?
እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል
አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤቱን ትገለባብጠዋለህ ታበላሸዋለህ አለቺዉ....
አብቹ ወደ ኮምቦልቻ አልመጣም መሰለኝ እስኪ የኮምቦልቻ ልጆች ሁለት ትላልቅ መስጂድ ጠቁሙኝ?እንድዘይረው!
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
❤14🤣10❤🔥2😁2
Sooooooo it is ዙልሂጃህ~ ዙል ሂጃ ደግሞ የ ሰይድና ኢብራሂም ናት ሰይድና ኢብራሂም ደግሞ የኔ favorite ነብይ ናቸው፤ እና እነዚህን 8 ቀናት ስንመሳሰጥባቸው ብንቆይ ምን ይላቿል?
∞
ከ ሰይድና ኢብራሂም አለይሂሰላም ጋር በ ፍቅር ጠብ ካደረገኝ ነገር አንዱ የ ህይወት ፍልስፍናዬን የገነባሁበት አንድ ንግግራቸው ነው። ከ ህዝቦቻቸው ጋር በነበራቸው የሆነኛው ውይይት “ እናንተ በ አላህ እያጋራቹ ያልፈራቹ እኔ እናንተ ምታጋሩትን እንዴት እፈራለው? ከ ሁለቱ ቡድኖች ለ ደህንነት ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?” ይሏቸዋል። አምን ( ደህንነት)ን በ አላህ ከማመን ጋር የሚያያይዙበት መንገድ ገርሞኝ ዋው ብዬ ቆም ብዬ አያዋን አስተነተንኩ ሙዕሚን እንዴት ይፈራል? አላህን የያዘ ፣አላህ አለኝ ያለ ሰው ምን ይፈራል? ምን ይረብሸዋል? ምን ሰላም ይነሳዋል? አላህ ያለው ለ ደህንነት የተገባ ነው እያሉ እኮ ነው ብዬ ፈገግ አልኩ፤ ገፁ እዚህ ጋር ያልቃል ልክ ወደ ቀጣዩ ገፅ ስሸጋገር የመጀመሪያው አንቀፅ ላይ አላህ (ሱ ወ) “እነዛ ያመኑ ማመናቸውንም በበደል ያልሸፈኑ ለነሱ አምን ( ደህንነት) አላቸው እነሱ የተመሩም ናቸው” ይላል ፤ oh wait ይህ የ ኢማን እና የ ደህንነት ጉዳይ ከማስበው ፣ የገባኝ ከመሰለኝ እና የ ሰይድና ኢብራሂም አገላለፅ ፈገግ ካስባለኝ በላይ deep ነው።
∞
ደህና መሆን አላህ ለነዛ ላመኑ ሰዎች ቃል የገባው ነገር ነው፤ ሙዕሚን በ ችግር ውስጥ ፣ በ ህመም ውስጥ፣ በ ድህነት ውስጥ፣ በ በላዕ ውስጥ ደህና ነው ሙዕሚን በ ሁሉም ነገር ውስጥ ደህና ነው። ደህና መሆን ማለት አለመፈተን አይደለም በፈተና ውስጥ ግን አላህ የሚሰጠው መረጋጋት እና ውስጣዊ ጥንካሬ አለ። አላስተዋላቹም የቅርብ ሰውን አጥተው ወይ በ ጠና ታመው ወይ ትልቅ ገንዘብ ከስረው ኢናሊላህ ብለው ርግት ብለው ህይወታቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች? ሰላልተጎዱ ፣ ስላልታመሙ ፣ ስላላዘኑ እኮ አይደለም ግን አላህ “ለሁሙል አምን” ያለውን አምን በ ውስጣቸው ስላኖረው። ለዚህ እኮ ነው ወላ ተጅዐል ሙሲበተና ፊ ዲኒና የምንለው ፈተናችንን አንተን በማጣት ካንተ በመራቅ አታድርግብን የምንለው ለዚህ ነው ከ አላህ ጋር እስካለን ሁሌም አማን ስላለ፣ አላህን ያገኘ ምንም ስለማያጣ ፣ ከ አላህ ጋር በ ፈተና ውስጥ መፅናኛ ስላለ ነው🤎
አላሁመል አምን ያረብ።
∞
ከ ሰይድና ኢብራሂም አለይሂሰላም ጋር በ ፍቅር ጠብ ካደረገኝ ነገር አንዱ የ ህይወት ፍልስፍናዬን የገነባሁበት አንድ ንግግራቸው ነው። ከ ህዝቦቻቸው ጋር በነበራቸው የሆነኛው ውይይት “ እናንተ በ አላህ እያጋራቹ ያልፈራቹ እኔ እናንተ ምታጋሩትን እንዴት እፈራለው? ከ ሁለቱ ቡድኖች ለ ደህንነት ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?” ይሏቸዋል። አምን ( ደህንነት)ን በ አላህ ከማመን ጋር የሚያያይዙበት መንገድ ገርሞኝ ዋው ብዬ ቆም ብዬ አያዋን አስተነተንኩ ሙዕሚን እንዴት ይፈራል? አላህን የያዘ ፣አላህ አለኝ ያለ ሰው ምን ይፈራል? ምን ይረብሸዋል? ምን ሰላም ይነሳዋል? አላህ ያለው ለ ደህንነት የተገባ ነው እያሉ እኮ ነው ብዬ ፈገግ አልኩ፤ ገፁ እዚህ ጋር ያልቃል ልክ ወደ ቀጣዩ ገፅ ስሸጋገር የመጀመሪያው አንቀፅ ላይ አላህ (ሱ ወ) “እነዛ ያመኑ ማመናቸውንም በበደል ያልሸፈኑ ለነሱ አምን ( ደህንነት) አላቸው እነሱ የተመሩም ናቸው” ይላል ፤ oh wait ይህ የ ኢማን እና የ ደህንነት ጉዳይ ከማስበው ፣ የገባኝ ከመሰለኝ እና የ ሰይድና ኢብራሂም አገላለፅ ፈገግ ካስባለኝ በላይ deep ነው።
∞
ደህና መሆን አላህ ለነዛ ላመኑ ሰዎች ቃል የገባው ነገር ነው፤ ሙዕሚን በ ችግር ውስጥ ፣ በ ህመም ውስጥ፣ በ ድህነት ውስጥ፣ በ በላዕ ውስጥ ደህና ነው ሙዕሚን በ ሁሉም ነገር ውስጥ ደህና ነው። ደህና መሆን ማለት አለመፈተን አይደለም በፈተና ውስጥ ግን አላህ የሚሰጠው መረጋጋት እና ውስጣዊ ጥንካሬ አለ። አላስተዋላቹም የቅርብ ሰውን አጥተው ወይ በ ጠና ታመው ወይ ትልቅ ገንዘብ ከስረው ኢናሊላህ ብለው ርግት ብለው ህይወታቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች? ሰላልተጎዱ ፣ ስላልታመሙ ፣ ስላላዘኑ እኮ አይደለም ግን አላህ “ለሁሙል አምን” ያለውን አምን በ ውስጣቸው ስላኖረው። ለዚህ እኮ ነው ወላ ተጅዐል ሙሲበተና ፊ ዲኒና የምንለው ፈተናችንን አንተን በማጣት ካንተ በመራቅ አታድርግብን የምንለው ለዚህ ነው ከ አላህ ጋር እስካለን ሁሌም አማን ስላለ፣ አላህን ያገኘ ምንም ስለማያጣ ፣ ከ አላህ ጋር በ ፈተና ውስጥ መፅናኛ ስላለ ነው🤎
አላሁመል አምን ያረብ።
❤30❤🔥11
"ሀኪሞች ፍቅርን ከነፍስ በሽታ ውስጥ ቆጥረውት መድሃኒቱንም ገልፀዋል። እኔ ግን ከፍቅር መዳንን አላህን ከለመንኩኝ አላህ አፊያ አያድርገኝ"
ሊሳኑዲን ኢብኑ ኸጢብ
ሁሉም ለለይላው ያለቅሳል ለይላም ለሌላው ታለቅሳለች
ቀኑ ይለፍ እንጂ ጊዜው ይለፍ እንጂ የሁሉ ለይላ ከደጅ ትጠናለች
#አብሽሩ
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
ሊሳኑዲን ኢብኑ ኸጢብ
ሁሉም ለለይላው ያለቅሳል ለይላም ለሌላው ታለቅሳለች
ቀኑ ይለፍ እንጂ ጊዜው ይለፍ እንጂ የሁሉ ለይላ ከደጅ ትጠናለች
#አብሽሩ
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
❤🔥21❤17😍7
∞ሰበር ዜና∞
ቤተል የሚገኙ የአርሰናል
ደጋፊዎች ተቅዋ መስጂድ ገብተን
አዛን ካላልን እያሉ ነው።
በሰላም አሳድረን።
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
ቤተል የሚገኙ የአርሰናል
ደጋፊዎች ተቅዋ መስጂድ ገብተን
አዛን ካላልን እያሉ ነው።
በሰላም አሳድረን።
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
🤣43😁14❤4🙊3😭2
[ከሱብሒ በፊት የምትሰገደዋ ሁለት ረከዓ ሱና ሶላት~ከዚች አለምና በውስጡዋ ከሚገኘው ፀጋ ሁሉ ትበልጣለች]።
ነብዩ ሙሀመድ ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም።
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
❤🔥49❤16🥰4👍3
ጓደኛዬ አልደብቅህም መልፋት ሰልችቶኛል፣
ለማሸነፍ መታገል ሰልችቶኛል፣ረጅም ርቀት መሮጥ ሰልችቶኛል፣ ያለማቋረጥ የምወስዳቸው እቅዶችና እርምጃዎች ሰልችተውኛል፣በህይወቴ ነገሮች በምን ያህል ፍጥነት እየተከሰቱ እንደሆነ ማሰብ ሰልችቶኛል፣እጣ ፈንታ ያላቸው ውሳኔዎች፣ ሃላፊነቶች እና ጫናዎች በጠቅላላ ሰልችተውኛል።ሁሉም ነገር ሰልችቶኛል አንተም እንደደከመህ ይገባኛል።
ነገር ግን እቀጥላለሁ የእረፍቴ ቀን ቅርብ ነው፤ የሞቀ አልጋ አልያም ቀዝቃዛ መሬት!
∞
ወዳጄ….. 7 መውደቅ እንዳለብን ስታውቅ …ድልም በሰባተኛው እንደሆነ ሳይጠፋህ።
¤
አራተኛው ላይ ሲደክምህ ይነደኛል!
¤
አምስተኛም ላይ ተው።
¤
ስድስት ወንድምአለም ስድስት ደርሰናል።
በሰባት እንስቃለን።
¤
እስከዛ ግን “ቆሜ አሳይሀለሁ” ነው ለህይወት መልሳችን።
ቆመን እናሳየዋለን..!!! ኢንሸአላህ!!!
ለማሸነፍ መታገል ሰልችቶኛል፣ረጅም ርቀት መሮጥ ሰልችቶኛል፣ ያለማቋረጥ የምወስዳቸው እቅዶችና እርምጃዎች ሰልችተውኛል፣በህይወቴ ነገሮች በምን ያህል ፍጥነት እየተከሰቱ እንደሆነ ማሰብ ሰልችቶኛል፣እጣ ፈንታ ያላቸው ውሳኔዎች፣ ሃላፊነቶች እና ጫናዎች በጠቅላላ ሰልችተውኛል።ሁሉም ነገር ሰልችቶኛል አንተም እንደደከመህ ይገባኛል።
ነገር ግን እቀጥላለሁ የእረፍቴ ቀን ቅርብ ነው፤ የሞቀ አልጋ አልያም ቀዝቃዛ መሬት!
∞
ወዳጄ….. 7 መውደቅ እንዳለብን ስታውቅ …ድልም በሰባተኛው እንደሆነ ሳይጠፋህ።
¤
አራተኛው ላይ ሲደክምህ ይነደኛል!
¤
አምስተኛም ላይ ተው።
¤
ስድስት ወንድምአለም ስድስት ደርሰናል።
በሰባት እንስቃለን።
¤
እስከዛ ግን “ቆሜ አሳይሀለሁ” ነው ለህይወት መልሳችን።
ቆመን እናሳየዋለን..!!! ኢንሸአላህ!!!
❤24❤🔥8🔥5
Audio
Relaxing Rain & Quran for Sleep & Relaxation 🌧️
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
----------------------------------------
♡ ㅤ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
JOIN US: ❯❯ Halal fkr ♡
🥰10❤6👍1
[ሁሉም ሰው ~የራሱ የሆነ የህይወት ፍልስፍና አለው።
∞
የኔ የህይወት ፍልስፍና ግን አንቺ ነሽ
¤
<በድቅድቅ ህላዌ ሞት ባጠላው አለም
ውበት እንደማየት ፍልስፍና የለም!!
ሙክክ🎷
∞
የኔ የህይወት ፍልስፍና ግን አንቺ ነሽ
¤
<በድቅድቅ ህላዌ ሞት ባጠላው አለም
ውበት እንደማየት ፍልስፍና የለም!!
ሙክክ🎷
🤣17🥰3❤1👍1
ክንዴ!አለችኝ ...ከወዲያኛው የስልኬ ጫፍ የሴት ድምፅ ይሰማኛል.....አይ ተሳስተሻል ብዬ ስልኩን ዘጋሁ ...ብዙ እንዳታወራ :እንዳትቀባጥር በማሰብ።
መልሳ ደወለች አረ ክንድዬ ምነው ጠፉህብኝሳ አለች አሁንም ገና ማንነቴን እንኳን ሳታጣራ
እንመለስ
ለካስ አንዲት ባሏ የጠፉባት ሴት ቁጥር ተሳስታ ወደኔ ደውላ ኑሯል!
©ABX መፅሀፍ የተወሰደ
መልሳ ደወለች አረ ክንድዬ ምነው ጠፉህብኝሳ አለች አሁንም ገና ማንነቴን እንኳን ሳታጣራ
እንመለስ
ለካስ አንዲት ባሏ የጠፉባት ሴት ቁጥር ተሳስታ ወደኔ ደውላ ኑሯል!
©ABX መፅሀፍ የተወሰደ
🤣17😁5❤2