◈ በንጽሕና ለመኖር እየታገለ የሚወድቅን እግዚአብሔር አያዝንበትም። ድካሙን እና ያልተቋረጠ ጥረቱን አይቶ ድል የሚነሣበትን መንፈሳዊ ጸጋ ይሰጠዋል እንጂ። እንድትኖር በታዘዝከው ልክ ለመኖር ሞክረህ ስላልሆነልህ በራስህ ተስፋ አትቁረጥ። መሆንህን ብቻ ሳይሆን ፈልገህ መሞከርህን እግዚአብሔር ይጽፍልሃል። ሰይጣን አቁስሎህ ስለሻረው ጠባሳህ አትቆጭ። ብዙ ጠባሳ እኮ ለሚዋደቅ ጀግና ወታደር የክብር ምልክቱ ነው። አፈ ወርቅ ዮሐንስ እንደሚለው የማይቆስለው የማይዋጋ ብቻ ነው።
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
👍5
◈ አቤቱ የሕይወታችን ራስ ክርስቶስ ሆይ ፍጻሜውን ከምናየው ከኃላፊው ሥራ ለየን፤ ወደሚወደድ የሕይወት ፍሬም አድርሰን። ይኸውም የቅድስናህ መልእክተኞችህን አገልጋዮችህ መላእክትን ደስ የሚያሰኛቸው ፊትህን ማየት ነው። ሥራችንም ሆነ አንደበታችን ይህ ብቻ ይሁን። በሰጠኸን ውስን ዘመናችን የፈቃድ ሕጋችንን ፈትነን ገዝተን እንኖር ዘንድ ያለ ኃፍረት ያለመሰወርም ለምሕረትህ በሞገስ ወደ አንተ እንድንቀርብ እርዳን። አሜን በእውነት ያለ ሐሰት።
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
❤10
◈ አገልጋዮች ጀርባቸውን ከእግዚአብሔር ቤት ሲያዞሩ፤ በተተኪው ትውልድ ሕይወት ውስጥ ርኩሳን መናፍስቶችን ያነግሣሉ። ሰዎችም ከመናፍስቶች ጋር ተስማምተውና በአምልኮት ቃል ተግባብተው፤ ከአጋንንቶች ጋር በመዋሃድ ከሰው አጋንንትነት ወደ አጋንንት ሰውነት መሸጋገርን በማምጣት፤ ሰብዓዊነት የሥጋ ቁመናና የልብስ አካል ብቻ ሆኖ፤ ሰው ሥጋና ልብስ የለበሰ አጋንንት እንዲሆን ያግዛሉ። ከዚህም የተነሳ አገልጋዮች ጀርባቸውን ለእግዚአብሔር ሲያዞሩ እውቀታቸው ለሕይወት መድኅን መሆኑ ቀርቶ ለሕይወት ሥቃይ አምጭ ነፍስና ሥጋን ቀጭ በመሆን፤ እርስ በርስ የመጠላለፍ ቅራኔን ያሳድጋሉ። የሞት ጥላ በመሆንም የሰው ልጅን መኖር ይፈታተናል። መጽሐፉም እንዲህ ይላል፦ "ድንጋጤ በድንጋጤ ላይ ይመጣል፤ ወሬም ወሬን ይከተላል፤ ከነብዩም ዘንድ ራዕይን ይሻሉ፤ ከካህኑም ዘንድ ትምህርት፤ ከሽማግሌዎችም ዘንድ ምክር ይጠፋል። ንጉሡም ያለቅሳል፤ አለቃውም ውርደትን ይለብሳል፤ የምድርም ሕዝብ እጅ ትንቀጠቀጣለች።" (ሕዝ.7፡26)
🙏 እግዚአብሔር ሀገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም ያድርግልን። ሁላችንንም ይባርከን በእውነት።
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
🙏 እግዚአብሔር ሀገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም ያድርግልን። ሁላችንንም ይባርከን በእውነት።
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
❤5
◈ ኃያሉ እግዚአብሔር በስሙ የሚቀልዱትን፣ በክብሩ የሚያሾፉትን፣ በቃሉ የሚያሽሟጥጡትን፣ በኃይሉ የሚተብቱትን፣ የጸጋውን ስጦታ የሚያክፋፉትን ሁሉ ሳያውቁት አለን አለን ሲሉ ድንገት ያዋርዳቸዋል። የተፈጠሩበትን ስብዕና፣ የሰጣቸውን ሕልውና ለፈጣሪ ክብርና ለአምልኮት ኃይል ማዋል ሲንቁ፤ ሰውኝነት እየጎደላቸው ከሰው ሰውኝነት ወደ መናፍስታዊ አረማዊነት እየተለወጡ በመሄድ፤ ሥጋ የለበሱ የሲኦል አጋንንት በመሆን ለመልካም ተግባርና ለሥነ-ምግባር የስብዕና መሪሆዎች ሁሉ ስልታዊና ዘመናዊ አደጋ ሆነው፤ ዙሪያ ገባው ሽብር፣ ሁከት፣ ችግር፣ መከራና ሞት አምጭዎች አጋንንት ያደርጋቸዋል። መጽሐፉም እንዲህ ይላል፦ "የጥፋት ርኩሰት በተቀደሰችው ስፍራ ቆሞ ስታዩ አንባቢው ያስተውል።" (ማቴ.24፡15)
◈ በታሪክና በእምነት ታማኝ የነበሩ የሥልጣን ወንበሮች በሰው አጋንንቶች ሥልጣን ሲያዙ፤ ትውልድ ተኪው ሕብረተሰብና ተተኪው ትውልድ የሕይወት ብርሃኑ፣ የታሪክና የእምነት ሞገሱ ይጨልማል። ስለዚህ የትውልድ የማስተዋልና አዙሮ የማየት ስብዕና፣ አርቆ የማሰብ ክህሎት፣ የተስፋና የራዕይ በጎ ምልከታን በተለያየ የጥፋት ስልት ከትውልድ ሕሊና ውስጥ በማምከን፤ ለግፍና አለረመኔያዊ ተግባር እንዲሰለፉ በጊዜያዊ ጥቅም ራሱን ለአጥፊዎች ይሸጣል።
"የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።" (ዘፍ.4፡10)
◈ በደም አዙሪት የተለከፉ፣ በደም ጀምረው በደም ያደጉ፣ በደም የከበሩና በደም ሥልጣን የኖሩ ሁሉ፤ አይራሩም! አያዝኑም። ምክንያቱም የራሳቸውም ደም በደም የተበከለ ስለሆነ፤ የደሙ አዙሪት አዙሮ፣ አባሮ፣ አሽቀንጥሮና አዋርዶ ራሳቸውንም ትውልዳቸውንም ይጥላል። እግዚኦ ነው! በእውነት።
ማሳሰቢያ፦ ሀገር እየታመሰች፣ በፈተና ውስጥ በገባችበች ወቅት በየመጠጥ ቤቱ፣ በየግሮሰሪው፣ በየሺሻ ቤቱ፣ በየጭፈራ እና በዳንክራ የተያዛችሁ እባካችሁ አደብ ግዙ። በእውነት እግዚአብሔር ታዲያ እንዴት ይማረን፣ እንዴት ይቅር ይበለን። አያችሁ እግዚአብሔር ዝም ስል እንዲህ ይሆናል። እባካችሁ የሁላችን የጸሎት ኃይል ብዙ ነገሮችን ልቀይር ይችላልና እንበርታ በጸሎት፣ እንበርታ በስግደት። ይማረን በእውነት።
እግዚአብሔር ምህረቱን ይላክልን 🙏🙏
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
◈ በታሪክና በእምነት ታማኝ የነበሩ የሥልጣን ወንበሮች በሰው አጋንንቶች ሥልጣን ሲያዙ፤ ትውልድ ተኪው ሕብረተሰብና ተተኪው ትውልድ የሕይወት ብርሃኑ፣ የታሪክና የእምነት ሞገሱ ይጨልማል። ስለዚህ የትውልድ የማስተዋልና አዙሮ የማየት ስብዕና፣ አርቆ የማሰብ ክህሎት፣ የተስፋና የራዕይ በጎ ምልከታን በተለያየ የጥፋት ስልት ከትውልድ ሕሊና ውስጥ በማምከን፤ ለግፍና አለረመኔያዊ ተግባር እንዲሰለፉ በጊዜያዊ ጥቅም ራሱን ለአጥፊዎች ይሸጣል።
"የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።" (ዘፍ.4፡10)
◈ በደም አዙሪት የተለከፉ፣ በደም ጀምረው በደም ያደጉ፣ በደም የከበሩና በደም ሥልጣን የኖሩ ሁሉ፤ አይራሩም! አያዝኑም። ምክንያቱም የራሳቸውም ደም በደም የተበከለ ስለሆነ፤ የደሙ አዙሪት አዙሮ፣ አባሮ፣ አሽቀንጥሮና አዋርዶ ራሳቸውንም ትውልዳቸውንም ይጥላል። እግዚኦ ነው! በእውነት።
ማሳሰቢያ፦ ሀገር እየታመሰች፣ በፈተና ውስጥ በገባችበች ወቅት በየመጠጥ ቤቱ፣ በየግሮሰሪው፣ በየሺሻ ቤቱ፣ በየጭፈራ እና በዳንክራ የተያዛችሁ እባካችሁ አደብ ግዙ። በእውነት እግዚአብሔር ታዲያ እንዴት ይማረን፣ እንዴት ይቅር ይበለን። አያችሁ እግዚአብሔር ዝም ስል እንዲህ ይሆናል። እባካችሁ የሁላችን የጸሎት ኃይል ብዙ ነገሮችን ልቀይር ይችላልና እንበርታ በጸሎት፣ እንበርታ በስግደት። ይማረን በእውነት።
እግዚአብሔር ምህረቱን ይላክልን 🙏🙏
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
👍3
◈ የጭንቀት መንፈስ ተጠቂ የሆኑ ሰዎች መገለጫ ባሕሪያቸዉ፦
🙏 ጭንቀት የሚጀምረዉ ከፍርሃት እንደመሆኑም መጠን የሰዉ ልጅ ሲጨንቀዉ ልቡ በፍርሃት ስለሚርድበትና አዕምሮዉ በጣም ስለሚወጣጥርበት ዝምታን እንጂ ማዉራት አይችሉም ስለዚህ የጭንቀት መንፈስ ያለበት ሰዉ አብዝቶ ዝምምም የሚል ይሆናል የዉስጡን ሕመም አዉጥቶ የሚናገርበትን አቅም ያጣል የድካም ስሜት ይጫጫነዋል።
🙏 የሰዉ ልጅ እንደ ልቡ የሚሆንበትን አቅሙን ሲነጠቅ ጨቅጫቃና ተነጫናጭ አማራሪ ስለሚሆን የዚህ መንፈስ ተጠቂ የሆኑ ሰዎችም በትንሽ ነገር የሚናደዱ ቶሎ ሆድ የሚብሳቸዉ የቱንም ያህል መልካም ነገር ቢደረግላቸዉ ደስተኛ የማይሆኑ ሁል ጊዜ እግዚአብሔርን እንዳማረሩት የሚኖሩ ጸባያቸዉ በሰዓት በሰዓት የሚለዋወጥ ፍጥረት ይሆናሉ ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች ዉስጣቸዉ ያለዉን አቅምና ኃይል ስለሚያዉቁት ያንን አቅማቸዉን አዉጥተዉ መጠቀም ባለመቻላቸዉና ከሚወዱት ግብ ባለመድረሳቸዉ ብስጩ ይሆናሉና ጸባያቸዉ አስቸጋሪ ይሆናል።
🙏 በጭንቀት ጊዜ አሳብ ስለሚበዛ በዚህም ምክንያት እጅግ በጣም የሰዉነት ክብደት መቀነስ በአንጻሩ ደግሞ በጣም የሰዉነት ክብደት መጨመር፤ በጣም እንቅልፍ ማብዛት በዛዉ ልክ እንቅልፍ የሚባል ነገር ማጣት፤ ጭራሽ የምግብ ፍላጎት መቀነ ምግቡን ሲመለከቱት ማቅለሽለሽ በአንጻሩ በጣም መመገብ። በጭንቀት ወቅት መታወክ ስለሚያጋጥም የሆድ ቁርጠት መከሰትና ወደ መጸዳጃ ቤት መሮጥ፤ ከመጠን ያለፈ የሰዉነት መዝለፈለፍ ድካም የአተነፋፈስ መዛባት ከመጠን ያለፈ የፀጉር መነቃቀል።
◈ ከመጠን ያለፈ የአዕምሮ ዉጥረት ማስተዋል ማጣት ከመጠን ያለፈ የልብ ምት መጨመር (ፍርሃት)፤ የምንም ነገር ፍላጎት ማጣት የሕይወት ትርጉም አልባ መሆን ዙሪያዉ ገድል መስሎ መታየት ለምን እንደሚኖሩ ግራ መጋባት፤ በዉኃ ቀጠነ መጣላት መነጫነጭ ሰዉንም ሆነ ራስንም መጥላት ራስን መጣል መጎሳቆል ግራ ግራዉን ብቻ ማሰብ ወዘተረፈ ናቸዉ። ውድ ቤተሰቦቼ በቀጣይ ደግሞ መፍትሔዎቹን እንመልከት፦
◈ ችግሩን ማወቅ በራሱ ትልቅ መፍትሔ ነዉ፤ ዋናዉ እርሱ ነዉና ለጥቆ ጠበል ሳይታክቱ መጠበል መንፈሱ አዕምሮና ልብን የሚቆጣጠር ስለሆነ ቢቻል የኡራኤልንና የሚካኤልን ጠበል አብዝተዉ ቢጠበሉ መልካም ነዉ፤ ያዉ ቅዱስ ኡራኤል አዕምሮን የሚባርክ መልአክ ስለሆነ በቀላሉ ከዚህ እርጉም መንፈስ እንድትገላገሉ ነዉ ቅዱስ ሚካኤል ደግሞ የልብ ክፍላችን የሚያክም መልአክ ስለሆነ ጠበሉን ብትጠብሉት ከከንቱ ፍርሃት በቀላሉ እንድትገላገሉ ነዉ፤ የሚካኤልና የኡራኤል ጠበል ተጠበሉ ማለቴ፥ ካልተቻላችሁም በአቅራቢያችሁ ወደ ሚገኘዉ ቤተክርስቲያን በመሄድ መጠበል ትችላላችሁ ዋናዉ መጠበላችሁ ስለሆነ የሚፈለግዉ።
◈ የእምባ ጸሎት ማዘዉተር፦ በዚህ ጊዜ እምባ ስለማይቸግር የሰኔ ጎለጎታን እየጸለዩ በእንባ ጸሎት እመቤታችንን ማሳሰብ ሸጋ ነዉ።
◈ አከታትሎ ቅዱስ ቁርባን መዉሰድና መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ተስፋ ሰጪ ቃላት ለራስ ደጋግሞ መንገርና ጌታ አምላክ ስለእኛ የከፈለዉን ዋጋ ማሰብና ከመከራ በኋላ የተሻለ ነገር እንዳለ ቢወድቁም መነሳት እንዳለ ማሰብ ተገቢ ነዉ ምክንያቱም ይሄ እርጉም መንፈስ ተስፋ አስቆራጭ በሆኑ ሽኩሽታዎች ተስፋ የሚያስቆርጥ ስለሆነ ነዉና ነዉ።
◈ በመፅሐፍ ቅዱስ ላይ የቅዱሳንን ጠንካራ ጎናቸዉን ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎናቸዉን ጌታ ከየት አንስቷቸዉ የት እንዳደረሳቸዉ ጭምር የሚተርክልን እኔና እናንተ እያነበብን እንድንፅናናበትና ራሳችንን እንድናበረታታበት ጌታ አምላካችን እነርሱን እንደረዳ እኛንም እንደሚረዳን እነርሱን ከከፍታ እንዳደረሳቸዉ እኛንም ከምንፈልገዉ ደረጃ እንደሚያደርሰን ተስፋ እንድናደርግበት ነዉ እንጂ ምጽ ብለን ዝም እንድል አይደለም ልብ በል ወዳጄ የመፅሐፍ ቅዱስን ምዕራፉንና ቁጡሩን ሸምድደን እንድንዞር ሳይሆን ሕይወታችን ላይ እዉን ሆኖ እንድናይ ነዉና በርትተህ ፈልግ ታገኘዋለህ ቃሉ እዉነት ነዉና እዉነትም እርሱ ነዉና። ሌላዉ በዚህ ጊዜ አስጨናቂ ከሆኑ ንግግሮች መራቅ አስፈላጊ ነዉ።
◈ ስግደት፦ ይሄ መንፈስ ትኩረታችን ምድራዊ ነገር ሆኖ ተስፋ እንድንቆርጥና በቃ አልችልም ብለን እንድንቀመጥ ዉጊያ የሚከፍትብን መንፈስ ስለሆነ ስግደትን አዘወትሮ መስገድ ያስፈልጋል።
ቤተሰቦቼ በዚህ ችግር ውስጥ ያሉትን ያግዝ ዘንድ ይሄን ትምህርት #ሸር አድርጉ 🙏
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
🙏 ጭንቀት የሚጀምረዉ ከፍርሃት እንደመሆኑም መጠን የሰዉ ልጅ ሲጨንቀዉ ልቡ በፍርሃት ስለሚርድበትና አዕምሮዉ በጣም ስለሚወጣጥርበት ዝምታን እንጂ ማዉራት አይችሉም ስለዚህ የጭንቀት መንፈስ ያለበት ሰዉ አብዝቶ ዝምምም የሚል ይሆናል የዉስጡን ሕመም አዉጥቶ የሚናገርበትን አቅም ያጣል የድካም ስሜት ይጫጫነዋል።
🙏 የሰዉ ልጅ እንደ ልቡ የሚሆንበትን አቅሙን ሲነጠቅ ጨቅጫቃና ተነጫናጭ አማራሪ ስለሚሆን የዚህ መንፈስ ተጠቂ የሆኑ ሰዎችም በትንሽ ነገር የሚናደዱ ቶሎ ሆድ የሚብሳቸዉ የቱንም ያህል መልካም ነገር ቢደረግላቸዉ ደስተኛ የማይሆኑ ሁል ጊዜ እግዚአብሔርን እንዳማረሩት የሚኖሩ ጸባያቸዉ በሰዓት በሰዓት የሚለዋወጥ ፍጥረት ይሆናሉ ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች ዉስጣቸዉ ያለዉን አቅምና ኃይል ስለሚያዉቁት ያንን አቅማቸዉን አዉጥተዉ መጠቀም ባለመቻላቸዉና ከሚወዱት ግብ ባለመድረሳቸዉ ብስጩ ይሆናሉና ጸባያቸዉ አስቸጋሪ ይሆናል።
🙏 በጭንቀት ጊዜ አሳብ ስለሚበዛ በዚህም ምክንያት እጅግ በጣም የሰዉነት ክብደት መቀነስ በአንጻሩ ደግሞ በጣም የሰዉነት ክብደት መጨመር፤ በጣም እንቅልፍ ማብዛት በዛዉ ልክ እንቅልፍ የሚባል ነገር ማጣት፤ ጭራሽ የምግብ ፍላጎት መቀነ ምግቡን ሲመለከቱት ማቅለሽለሽ በአንጻሩ በጣም መመገብ። በጭንቀት ወቅት መታወክ ስለሚያጋጥም የሆድ ቁርጠት መከሰትና ወደ መጸዳጃ ቤት መሮጥ፤ ከመጠን ያለፈ የሰዉነት መዝለፈለፍ ድካም የአተነፋፈስ መዛባት ከመጠን ያለፈ የፀጉር መነቃቀል።
◈ ከመጠን ያለፈ የአዕምሮ ዉጥረት ማስተዋል ማጣት ከመጠን ያለፈ የልብ ምት መጨመር (ፍርሃት)፤ የምንም ነገር ፍላጎት ማጣት የሕይወት ትርጉም አልባ መሆን ዙሪያዉ ገድል መስሎ መታየት ለምን እንደሚኖሩ ግራ መጋባት፤ በዉኃ ቀጠነ መጣላት መነጫነጭ ሰዉንም ሆነ ራስንም መጥላት ራስን መጣል መጎሳቆል ግራ ግራዉን ብቻ ማሰብ ወዘተረፈ ናቸዉ። ውድ ቤተሰቦቼ በቀጣይ ደግሞ መፍትሔዎቹን እንመልከት፦
◈ ችግሩን ማወቅ በራሱ ትልቅ መፍትሔ ነዉ፤ ዋናዉ እርሱ ነዉና ለጥቆ ጠበል ሳይታክቱ መጠበል መንፈሱ አዕምሮና ልብን የሚቆጣጠር ስለሆነ ቢቻል የኡራኤልንና የሚካኤልን ጠበል አብዝተዉ ቢጠበሉ መልካም ነዉ፤ ያዉ ቅዱስ ኡራኤል አዕምሮን የሚባርክ መልአክ ስለሆነ በቀላሉ ከዚህ እርጉም መንፈስ እንድትገላገሉ ነዉ ቅዱስ ሚካኤል ደግሞ የልብ ክፍላችን የሚያክም መልአክ ስለሆነ ጠበሉን ብትጠብሉት ከከንቱ ፍርሃት በቀላሉ እንድትገላገሉ ነዉ፤ የሚካኤልና የኡራኤል ጠበል ተጠበሉ ማለቴ፥ ካልተቻላችሁም በአቅራቢያችሁ ወደ ሚገኘዉ ቤተክርስቲያን በመሄድ መጠበል ትችላላችሁ ዋናዉ መጠበላችሁ ስለሆነ የሚፈለግዉ።
◈ የእምባ ጸሎት ማዘዉተር፦ በዚህ ጊዜ እምባ ስለማይቸግር የሰኔ ጎለጎታን እየጸለዩ በእንባ ጸሎት እመቤታችንን ማሳሰብ ሸጋ ነዉ።
◈ አከታትሎ ቅዱስ ቁርባን መዉሰድና መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ተስፋ ሰጪ ቃላት ለራስ ደጋግሞ መንገርና ጌታ አምላክ ስለእኛ የከፈለዉን ዋጋ ማሰብና ከመከራ በኋላ የተሻለ ነገር እንዳለ ቢወድቁም መነሳት እንዳለ ማሰብ ተገቢ ነዉ ምክንያቱም ይሄ እርጉም መንፈስ ተስፋ አስቆራጭ በሆኑ ሽኩሽታዎች ተስፋ የሚያስቆርጥ ስለሆነ ነዉና ነዉ።
◈ በመፅሐፍ ቅዱስ ላይ የቅዱሳንን ጠንካራ ጎናቸዉን ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎናቸዉን ጌታ ከየት አንስቷቸዉ የት እንዳደረሳቸዉ ጭምር የሚተርክልን እኔና እናንተ እያነበብን እንድንፅናናበትና ራሳችንን እንድናበረታታበት ጌታ አምላካችን እነርሱን እንደረዳ እኛንም እንደሚረዳን እነርሱን ከከፍታ እንዳደረሳቸዉ እኛንም ከምንፈልገዉ ደረጃ እንደሚያደርሰን ተስፋ እንድናደርግበት ነዉ እንጂ ምጽ ብለን ዝም እንድል አይደለም ልብ በል ወዳጄ የመፅሐፍ ቅዱስን ምዕራፉንና ቁጡሩን ሸምድደን እንድንዞር ሳይሆን ሕይወታችን ላይ እዉን ሆኖ እንድናይ ነዉና በርትተህ ፈልግ ታገኘዋለህ ቃሉ እዉነት ነዉና እዉነትም እርሱ ነዉና። ሌላዉ በዚህ ጊዜ አስጨናቂ ከሆኑ ንግግሮች መራቅ አስፈላጊ ነዉ።
◈ ስግደት፦ ይሄ መንፈስ ትኩረታችን ምድራዊ ነገር ሆኖ ተስፋ እንድንቆርጥና በቃ አልችልም ብለን እንድንቀመጥ ዉጊያ የሚከፍትብን መንፈስ ስለሆነ ስግደትን አዘወትሮ መስገድ ያስፈልጋል።
ቤተሰቦቼ በዚህ ችግር ውስጥ ያሉትን ያግዝ ዘንድ ይሄን ትምህርት #ሸር አድርጉ 🙏
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
❤8👏4👍1
ከባዱ የዝሙት መንፈስ ፈተና በትዳር ሕይወት ከብቶችን፣ በጎችን ክፉኛ የሚያጠቁ የመተት መንፈሶች የሌዝቢያንና የግብረሰዶም መንፈሶች #ethiopia 😰
https://youtu.be/EYool0nObc8
https://youtu.be/EYool0nObc8
YouTube
ከባዱ የዝሙት መንፈስ ፈተና በትዳር ሕይወት || ከብቶችን፣ በጎችን ክፉኛ የሚያጠቁ የመተት መንፈሶች || የሌዝቢያንና የግብረሰዶም መንፈሶች #ethiopia 😰
ከባዱ የዝሙት መንፈስ ፈተና በትዳር ሕይወት || ከብቶችን፣ በጎችን ክፉኛ የሚያጠቁ የመተት መንፈሶች || የሌዝቢያንና የግብረሰዶም መንፈሶች #ethiopia 😰
https://youtu.be/EYool0nObc8
https://youtu.be/EYool0nObc8
◈ በተደጋጋሚ ልናገረው የሞክርኩት ጉዳይ ነው፡፡ መንፈሳዊ ሕይወት እምነትና ዕውቀትን አጣምሮ መያዝ በጣም ይፈልጋል፡፡ ከሁለቱ አንዱ በጎደለበት ቦታ ላይ የሥጋና የክፉ መናፍስት ፈቃድ ያይላል፡፡ አምነን ማወቅና ያወቅነውን በእምነት መኖር ሃይማኖትን በመገለጥ እንድንመላለስበት ያደርጋል፡፡ ሳያምኑ ማወቅና ደግሞ ያወቁትን በእምነት ኑሮ አለመተርጎም ቅንጣት አያስጉዝም፡፡ ሃይማኖትን እንደ ድርጅት አሊያ እንደ ፖለቲካ መዋቅር ከመከተል የዘለለ ምንም አይፈይድም፡፡
◈ እንድታነቡና አንብባችሁም ያነበባችሁትን ያህል እንድትተገብሩ መልእክት የሚተላለፈው ስለዚህ ነው፡፡ በማወቅና በማመን ያልተገነባ መንፈሳዊ ስብዕና ፍሬዎችን እያፈራ በሕይወት ውስጥ የሚስተዋል ለውጥ ማምጣት አይችልም፡፡ ሲሆን አዙሪት ውስጥ ዝምብሎ እንደሚሽከረከር ቁስ ሆኖ ከጀመረበት ዞሮ የሚመጣ፤ የቀን እንጂ የሕይወት ለውጥ የሌለው፤ እንዲሁ በከንቱ የሚያልፉ ሰዓታትን የሚመራ ነፍስ አልባ ፍጡር ይሆናል፡፡
◈ እና ምን ይሻላል? አታነቡምን? አታስተውሉም? አትተገብሩም?.. ምን ይሻላል ሌላ መንገድ እኮ የለም፡፡ አምነህ ዕውቀት ትጨምራለህ ባወከው ውስጥም ማመንህን ታሳያለህ፡፡ እንደገና ባመንከው እየተመራህ ሌላ ዕውቀት ትጨምራለህ.. ሌላ መንገድ የለም! አቋራጭ እውነት የለም፡፡ ነገሩስ አልኩ እንጂ ተመርጠው ያሉ፥ የእርሱ ለመሆን ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ፥ ልበ ንጽሕና ከቅንነት ጋር ያላቸው፥ ስለ ለውጥ የሚቃጠል ታላቅ የፍላጎትን መሥዋዕት መባዕ የሚያደርጉ "በጎቹ" ብቻና ብቻ ናቸው ድምፁን የሚሰሙት፡፡
🙏 አስተዉሉ! መስማት የሚፈቅዱት ይሰሙታል፡፡ በአንጻሩ መስማት የማይፈቅዱትም በምንም አይነት ተዓምርና ኃይል አይሰሙም፡፡ ዮሐንስ አባታችን እንዳለው ከእግዚአብሔርና ከስሕተት መንፈስ የሆኑት በዚህ ይለያሉ ብሎናልና፡፡
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
◈ እንድታነቡና አንብባችሁም ያነበባችሁትን ያህል እንድትተገብሩ መልእክት የሚተላለፈው ስለዚህ ነው፡፡ በማወቅና በማመን ያልተገነባ መንፈሳዊ ስብዕና ፍሬዎችን እያፈራ በሕይወት ውስጥ የሚስተዋል ለውጥ ማምጣት አይችልም፡፡ ሲሆን አዙሪት ውስጥ ዝምብሎ እንደሚሽከረከር ቁስ ሆኖ ከጀመረበት ዞሮ የሚመጣ፤ የቀን እንጂ የሕይወት ለውጥ የሌለው፤ እንዲሁ በከንቱ የሚያልፉ ሰዓታትን የሚመራ ነፍስ አልባ ፍጡር ይሆናል፡፡
◈ እና ምን ይሻላል? አታነቡምን? አታስተውሉም? አትተገብሩም?.. ምን ይሻላል ሌላ መንገድ እኮ የለም፡፡ አምነህ ዕውቀት ትጨምራለህ ባወከው ውስጥም ማመንህን ታሳያለህ፡፡ እንደገና ባመንከው እየተመራህ ሌላ ዕውቀት ትጨምራለህ.. ሌላ መንገድ የለም! አቋራጭ እውነት የለም፡፡ ነገሩስ አልኩ እንጂ ተመርጠው ያሉ፥ የእርሱ ለመሆን ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ፥ ልበ ንጽሕና ከቅንነት ጋር ያላቸው፥ ስለ ለውጥ የሚቃጠል ታላቅ የፍላጎትን መሥዋዕት መባዕ የሚያደርጉ "በጎቹ" ብቻና ብቻ ናቸው ድምፁን የሚሰሙት፡፡
🙏 አስተዉሉ! መስማት የሚፈቅዱት ይሰሙታል፡፡ በአንጻሩ መስማት የማይፈቅዱትም በምንም አይነት ተዓምርና ኃይል አይሰሙም፡፡ ዮሐንስ አባታችን እንዳለው ከእግዚአብሔርና ከስሕተት መንፈስ የሆኑት በዚህ ይለያሉ ብሎናልና፡፡
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
👍8
10 መሠረታዊ የውጊያ እና የአምልኮት መንገዶች ትንንሽ የሚመስሉ ወሳኝ የአምልኮት ሕይወት መረጃዎች በማለዳ ንቁ 2024 || የመናፍስት ውጊያ 🙄😭😭
https://youtu.be/ahW9V0RTwX0
https://youtu.be/ahW9V0RTwX0
YouTube
10 መሠረታዊ የውጊያ እና የአምልኮት መንገዶች || ትንንሽ የሚመስሉ ወሳኝ የአምልኮት ሕይወት መረጃዎች || በማለዳ ንቁ 2024 || የመናፍስት ውጊያ 🙄😭😭
10 መሠረታዊ የውጊያ እና የአምልኮት መንገዶች || ትንንሽ የሚመስሉ ወሳኝ የአምልኮት ሕይወት መረጃዎች || በማለዳ ንቁ 2024 || የመናፍስት ውጊያ 🙄😭😭
https://youtu.be/ahW9V0RTwX0
https://youtu.be/ahW9V0RTwX0
👍9
አባቶቻችን አሁንም ይናገራሉ | ጸሎትና ስግደት ከበደኝ ልምትሉ | የትዳር አጋር እንዴት ልምረጥ | የእስላም ዛር መናፍስቶች ፈተና | በማለዳ ንቁ 2024 😭😰 https://youtu.be/T6N4SFcq6Lw
YouTube
አባቶቻችን አሁንም ይናገራሉ | ጸሎትና ስግደት ከበደኝ ልምትሉ | የትዳር አጋር እንዴት ልምረጥ | የእስላም ዛር መናፍስቶች ፈተና | በማለዳ ንቁ 2024 😭😰
+• ሰውን ወዳጅ አምላክ •+
የሰው ልጅ የሕይወት አቅጣጫ ጠፍቶበት አንዴ ባሕሩን፥ አንዴ ድንጋዩን፥ አንዴ ደመና፥ አንዴ ሰማዩን እያመለከ ለዘመናት ተሰቃይቷል። የበረታበት ፍጥረት ሁሉ አምላኩ እየመሰለው ከመሬት ሲደፋ፥ ፍጥረት የሆኑትን ፈጣሪ እያለ መስዋእት ሲሰዋም እልፍ የጨለማ ዘመናት አልፈዋል። የፈጣሪና የፍጡር መለያ መስመር ጠፍቷቸው በመዳከር ኖረው ብርሃን ሳያዩ ያለፉትን መቼም ዘመን ይቁጠራቸው። እንዲህ ያለውን ብርቱ ጨለማ ግን “እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) የሚለው የእውነት ብርሃን ሲፈነጥቅ ተበተነ። ዛሬ ለጆሯችን ብርቅ ስላልሆነ እንደ ቀላል ብናየውም፥ ይህ ስንኝ ብቻውን በዘመኑ ብዙዎችን አስደንግጧል። መስዋእት የተቃጠለለት ሰማይም፥ ብዙ ደም የፈሰሰላት ምድርም አስገኚ እንዳላቸው የተረዳ ሁሉም ወደ ቀልቡ እንዲመለስ ሆኗል።
የሰው ልጅ ማስተዋል ጎድሎት የፈጣሪን ሀለዎት ለመረዳት ብዙ አነከሰ እንጂ፥ ፍጥረታት በራሳቸው አስገኚያቸውን የሚመሰክሩ ናቸው። ታላቁ ንጉሥ ዳዊት በመዝሙሩ “ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል።” (መዝ 19፡1) ያለው ይኽንን መሠረታዊ እውነት ስለተገነዘበ ነው። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም ቢሆን ተፈጥሮ እንደ መጽሐፍ የሚነበብ እንደሆነ በትርጓሜው ላይ ያነሳል። ይህንን ለማድረግ ግን ከሕይወት ጥድፊያ አፍታ ወስዶ፥ በጥሞና መንፈስ ሆኖ ተፈጥሮን መመልከት ያስፈልጋል። እኛ ግን በሥነ-ፍጥረት መደነቅ ለፈላስፋ፥ ስለ ተፈጥሮ መቀኘት ለባለቅኔ ብቻ የተተወ ይመስል፤ ሥነ-ፍጥረቱን ሁሉ ልብ ማለቱን ተውነውና፥ በራሳችን እጅ ታላቅ የጥበብ በር ከረቸምን።
በዚህ ዘመን ሁላችንም የተነጠቅነው ነገር ቢኖር ዝምታን ነው። ዘመኑ ጸጥታ ፈልገን ብቻችንን ብንቀመጥ “ምነው ብቻህን?”፥ ከፈጣሪ በውስጣችን መነጋገር ፈልገን አንደበታችንን ያዝ ብናደርግ “ምነው ዝም አልክ?” የምንባልበት ነው። ዝም ማለት ወንጀል እስኪመስል ድረስ ብዙዎች ዝምታን ይፈራሉ። ዝምታ በሕይወታችን ስለማይነግሥ ተፈጥሮን የምናይበት፥ ከራሳችን ጋር የምንሆንበት፥ በጸሎት የጠየቅነውን በዝምታ ምላሽ የምንጠብቅበት ጊዜ የለንም። ይህንን ማድረግ ብንችል ኖሮማ፥ አባቶቻችንን ፍጥረታት “ለአንክሮ ለተዘክሮ ተፈጥረዋል” ያሉትን በተረዳን፥ ከመዝሙረኛው ዳዊት ጋርም “የጣቶችህን ሥራ ሰማዮችን ባየሁ ጊዜ፥ ጨረቃንና ከዋክብትን አንተ የሠራሃቸውን፥ ታስበው ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ትጎበኘውም ዘንድ የሰው ልጅ ምንድር ነው?” (መዝ 8፡1) ብለን ማመስገን በቻልን ነበር።
በቤተክርስቲያን የቅድሥት ሥላሴ ሥዕለ አድኅኖ ሲሣል እግዚአብሔር ዓለምን ሁሉ በእጁ የያዘ ተደርጎ ይሣላል። ፍጥረትን ሁሉ በመሃል እጁ ይዞ፥ ዓይኖቹ ግን በመልኩ እና በምሳሌው ወደፈጠረው ወደ ሰው ልጅ ናቸው። አምላካችን ቅርጻቸው፥ ግርማቸው፥ ባሕርያቸው ሁሉ ከሚያስገርሙን ፍጥረቶች በላይ ሰውን ማክበሩ ያስገርማል። አብርሃም አምላኩን ሲፈልግ “የፀሐይ አምላክ ተናገረኝ” ቢልም፥ እግዚአብሔር ግን ራሱን “የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” (ዘጸ 3፡6) ማለትን እንደመረጠ ስናስብ እናደንቃለን።
ጌታ ሆይ፥ አንተ ሁሉን በመሃል እጅህ ይዘህ ሳለ፥ የእኛ ሕይወት ያሳስብሃል። ከሞቃቷ ፀሐይ ይልቅ ሙቀቷ የሚያቃኝለው ደካማ ፍጥረት፥ ከመሬቱ ይልቅ ወደ መሬት ገብቶ ከአፈር የሚዋሐደው የሰው ልጅ ጉዳይ ትኩረትህ መሆኑን ማሰብ እጅን በአፍ ያስጭናል። በዚህ አድካሚ ዓለም ስንኖር፥ አንተ እንደምትወደን ከማሰብ በላይ የሚያጽናናን የለም። ለክብር ተፈጥረን በመዋረድ፥ ለንጽሕና ተፈጥረን በማደፍ ሕይወታችን እንዳይደመደም በጸጋህ ጠብቀን። ሰውን ወዳጅ እና ይቅር ባይ የሆንክ አምላካችን ሆይ፥ የዓለም ጨው መሆን እንዳቃተን አይተህ፥ ድንጋይ ናቸው ብለህ አትጣለን፥ ታገሰን እንጂ። የዓለም ብርሃን መሆን እንዳልቻልን አይተህ፥ ከዕንቅብ በታች አታስቀምጠን፥ እስክናበራ ጠብቀን እንጂ።
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
የሰው ልጅ የሕይወት አቅጣጫ ጠፍቶበት አንዴ ባሕሩን፥ አንዴ ድንጋዩን፥ አንዴ ደመና፥ አንዴ ሰማዩን እያመለከ ለዘመናት ተሰቃይቷል። የበረታበት ፍጥረት ሁሉ አምላኩ እየመሰለው ከመሬት ሲደፋ፥ ፍጥረት የሆኑትን ፈጣሪ እያለ መስዋእት ሲሰዋም እልፍ የጨለማ ዘመናት አልፈዋል። የፈጣሪና የፍጡር መለያ መስመር ጠፍቷቸው በመዳከር ኖረው ብርሃን ሳያዩ ያለፉትን መቼም ዘመን ይቁጠራቸው። እንዲህ ያለውን ብርቱ ጨለማ ግን “እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) የሚለው የእውነት ብርሃን ሲፈነጥቅ ተበተነ። ዛሬ ለጆሯችን ብርቅ ስላልሆነ እንደ ቀላል ብናየውም፥ ይህ ስንኝ ብቻውን በዘመኑ ብዙዎችን አስደንግጧል። መስዋእት የተቃጠለለት ሰማይም፥ ብዙ ደም የፈሰሰላት ምድርም አስገኚ እንዳላቸው የተረዳ ሁሉም ወደ ቀልቡ እንዲመለስ ሆኗል።
የሰው ልጅ ማስተዋል ጎድሎት የፈጣሪን ሀለዎት ለመረዳት ብዙ አነከሰ እንጂ፥ ፍጥረታት በራሳቸው አስገኚያቸውን የሚመሰክሩ ናቸው። ታላቁ ንጉሥ ዳዊት በመዝሙሩ “ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል።” (መዝ 19፡1) ያለው ይኽንን መሠረታዊ እውነት ስለተገነዘበ ነው። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም ቢሆን ተፈጥሮ እንደ መጽሐፍ የሚነበብ እንደሆነ በትርጓሜው ላይ ያነሳል። ይህንን ለማድረግ ግን ከሕይወት ጥድፊያ አፍታ ወስዶ፥ በጥሞና መንፈስ ሆኖ ተፈጥሮን መመልከት ያስፈልጋል። እኛ ግን በሥነ-ፍጥረት መደነቅ ለፈላስፋ፥ ስለ ተፈጥሮ መቀኘት ለባለቅኔ ብቻ የተተወ ይመስል፤ ሥነ-ፍጥረቱን ሁሉ ልብ ማለቱን ተውነውና፥ በራሳችን እጅ ታላቅ የጥበብ በር ከረቸምን።
በዚህ ዘመን ሁላችንም የተነጠቅነው ነገር ቢኖር ዝምታን ነው። ዘመኑ ጸጥታ ፈልገን ብቻችንን ብንቀመጥ “ምነው ብቻህን?”፥ ከፈጣሪ በውስጣችን መነጋገር ፈልገን አንደበታችንን ያዝ ብናደርግ “ምነው ዝም አልክ?” የምንባልበት ነው። ዝም ማለት ወንጀል እስኪመስል ድረስ ብዙዎች ዝምታን ይፈራሉ። ዝምታ በሕይወታችን ስለማይነግሥ ተፈጥሮን የምናይበት፥ ከራሳችን ጋር የምንሆንበት፥ በጸሎት የጠየቅነውን በዝምታ ምላሽ የምንጠብቅበት ጊዜ የለንም። ይህንን ማድረግ ብንችል ኖሮማ፥ አባቶቻችንን ፍጥረታት “ለአንክሮ ለተዘክሮ ተፈጥረዋል” ያሉትን በተረዳን፥ ከመዝሙረኛው ዳዊት ጋርም “የጣቶችህን ሥራ ሰማዮችን ባየሁ ጊዜ፥ ጨረቃንና ከዋክብትን አንተ የሠራሃቸውን፥ ታስበው ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ትጎበኘውም ዘንድ የሰው ልጅ ምንድር ነው?” (መዝ 8፡1) ብለን ማመስገን በቻልን ነበር።
በቤተክርስቲያን የቅድሥት ሥላሴ ሥዕለ አድኅኖ ሲሣል እግዚአብሔር ዓለምን ሁሉ በእጁ የያዘ ተደርጎ ይሣላል። ፍጥረትን ሁሉ በመሃል እጁ ይዞ፥ ዓይኖቹ ግን በመልኩ እና በምሳሌው ወደፈጠረው ወደ ሰው ልጅ ናቸው። አምላካችን ቅርጻቸው፥ ግርማቸው፥ ባሕርያቸው ሁሉ ከሚያስገርሙን ፍጥረቶች በላይ ሰውን ማክበሩ ያስገርማል። አብርሃም አምላኩን ሲፈልግ “የፀሐይ አምላክ ተናገረኝ” ቢልም፥ እግዚአብሔር ግን ራሱን “የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” (ዘጸ 3፡6) ማለትን እንደመረጠ ስናስብ እናደንቃለን።
ጌታ ሆይ፥ አንተ ሁሉን በመሃል እጅህ ይዘህ ሳለ፥ የእኛ ሕይወት ያሳስብሃል። ከሞቃቷ ፀሐይ ይልቅ ሙቀቷ የሚያቃኝለው ደካማ ፍጥረት፥ ከመሬቱ ይልቅ ወደ መሬት ገብቶ ከአፈር የሚዋሐደው የሰው ልጅ ጉዳይ ትኩረትህ መሆኑን ማሰብ እጅን በአፍ ያስጭናል። በዚህ አድካሚ ዓለም ስንኖር፥ አንተ እንደምትወደን ከማሰብ በላይ የሚያጽናናን የለም። ለክብር ተፈጥረን በመዋረድ፥ ለንጽሕና ተፈጥረን በማደፍ ሕይወታችን እንዳይደመደም በጸጋህ ጠብቀን። ሰውን ወዳጅ እና ይቅር ባይ የሆንክ አምላካችን ሆይ፥ የዓለም ጨው መሆን እንዳቃተን አይተህ፥ ድንጋይ ናቸው ብለህ አትጣለን፥ ታገሰን እንጂ። የዓለም ብርሃን መሆን እንዳልቻልን አይተህ፥ ከዕንቅብ በታች አታስቀምጠን፥ እስክናበራ ጠብቀን እንጂ።
======//======
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
👍5
31 አረማዊ ደብተራዎች የደገሙት ድጋም ያመጣው ጣጣ || የአዳልሞቴ እና የጠቋር መንፈሶች ከባዱ ፈተና | መታዘዝ ሙላትን ያመጣል | በማለዳ ንቁ 2024 😭😭😰 https://youtu.be/fq0UHM5UNOs
YouTube
31 አረማዊ ደብተራዎች የደገሙት ድጋም ያመጣው ጣጣ || የአዳልሞቴ እና የጠቋር መንፈሶች ከባዱ ፈተና | መታዘዝ ሙላትን ያመጣል | በማለዳ ንቁ 2024 😭😭😰
🥰6
"ስንሞት ያመናል እንዴ?"
◈ ሕፃናት መጠየቅ ይወዳሉ። አንዴ መጠየቅ ከጀመሩ በኋላ ደግሞ ከእነርሱ የሚወጣው "ለምን ሆነ?" የሚለው የጥያቄ ዝናብ እንዲህ በቀላሉ ቶሎ የሚያባራ አይደለም። እኛም በእነዚህ ጥያቄዎቻቸው ቶሎ ተሰላችተን ወይም ተበሳጭተን ይሆናል። ይሁን እንጂ ጉዳዩ ግን የሕፃናቱ አዲስ አእምሮ ራሱን የሚያሳድግበትና የነገ ማንነታቸውን የሚቀርጽበት ወሳኝ ሂደት ነው። የነገ ወጣቶችን ማንነት የሚቀርጹት ዛሬ "ለምን?" እያሉ ለሚጠይቁ ሕፃናት የምንመልሳቸው መልሶች ናቸው። ስለዚህ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባናል።
◈ በጠና የታመመ ሕፃን ልጅ ያላት አንዲት እናት ነበረች። ይህች እናት በምትችለው ሁሉ ልጇን አሳክማና ተንከባክባ ለማዳን ብትጥርም፣ ይህ ልፋቷ ግን ሊሳካላት አልቻለም። ልጇን የያዘው በሽታ መድኃኒት ስላልነበረው ወደ ሞት አፋፍ አቅርቦታል። ታዲያ አንድ ቀን ሕፃኑ ልጅ እናቱን እንዲህ ሲል ጠየቃት :- "እናቴ፣ መሞት ምን ይመስላል? ስንሞት ያመናል እንዴ?"
◈ በእናትየው ዓይኖች እንባዎች ሞሉ። ፊቷም በኃዘን ደፈረሰ። የረሳችው ነገር ያለ ይመስል "ቆይ መጣኹ" ብላ ሮጣ ከክፍሉ ወጣች። ብቻዋን ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ልጇ የጠየቃትን ጥያቄ መመለስ እንዳለባት ብታውቅም ለዚህ ለጋ አእምሮ እንዴት አድርጋ መልስ እንደምትሰጥ ግራ ገብቷታል። እንደ ምንም ራሷን አረጋግታና ጥበቡን እንዲሰጣት ወደ ፈጣሪዋ ተማጽና ተመልሳ ወደ ልጇ ክፍል ገባች።
◈ ሕፃኑ መልሱን በጉጉት ይጠብቃል። እናትየውም የውስጧን ኃዘን ለመሰወር ለይምሰል ፈገግ ብላ እንዲህ አለችው "ልጄ፣ ታስታውሳለህ አንድ ጊዜ ጎረቤት ያለ ጓደኛህ ቤት ሄደህ ስትጫወት አምሽተህ ስለደከመህ በዚያው እንቅልፍ ወስዶህ ነበር። ከዚያም በማግስቱ ግን ስትነቃ ራስህ ያገኘኸው በመኖሪያ ቤታችን ውስጥ ስለሆነ 'እንዴት እዚህ መጣኹ?' እያልክ ስትጠይቀኝ ነበር። እኔም አባት ወደዚያ መጥቶ በጥንካራ ክንዶቹ ተሸክሞህ የአንተ ወደ ሆነው ቤትህ እንዳመጣህ ነግሬሃለኹ። አስታወስክ?"
ልጅየው :- "አዎን እናቴ"
◈ እናትየው ቀጠለች :- "የኔ ልጅ፣ ሞትም እንደዚሁ ነው። እኛ መኖሪያችን ባልሆነች በዚህ ዓለም ሆነን እናንቀላፋለን። የሰማይ አባታችን እግዚአብሔር ደግሞ ብርቱ በሆኑ እጆቹ አቅፎ ወደ ሰማይ ይወስደናል። ከዚያም ነግቶ እንደ ገና ስንነቃ ራሳችንን በገዛ አባታችን ቤት ውስጥ እናገኘዋለን" አለችው።
◈ እውነት ነው! ሞት ለክርስቲያኖች ሁሉ የሚኖረው ትርጉም ይህ ነው። ከእግዚአብሔር ተልከን ወደዚህ ዓለም እንደ መጣን ወደ እርሱ መመለሳችን ደግሞ የማይቀር ነው። ሞት ማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ድንኳን" ብሎ ከገለጸው ከጊዜያዊው መቆያችን ወደ እውነተኛው መኖሪያ አገራችን መሸጋገር ነው።
◈ በ2ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው ግሪካዊው ፈላስፋ አርስጣደስ በጊዜው አዲስ ሃይማኖት ስለሆነበት ስለ ክርስትና እና ይህ የክርስትና እምነት በሞት ላይ ስላለው እሳቤ ለአንድ ወዳጁ በጻፈለት ደብዳቤ ላይ እንዲህ የሚል ንግግር አስፍሮ ነበር። "ከክርስቲያኖቹ ውስጥ አንድ ጻድቅ የሆነ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት ቢለይ ምእመናኑ ደስ ይሰኛሉ። ለፈጣሪያቸውም ምስጋናን ያቀርባሉ። ያም ሰው ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ቅርብ ሥፍራ የተሸጋገረ ይመስል ሰውነቱን በመዝሙራትና በምስጋና አጅበው ይሸኙታል" ይላል። ክርስትና እንዲህ ነዋ!
◈ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም ክርስቲያኖች በሞት ላይ ሊኖራቸው ስለሚገባ እይታ ሲናገር "ከእኛ መካከል አንድ ሰው በሞተ ጊዜ፣ የማያምነው ሬሳ ሲያይ ክርስቲያኑ ግን ያንቀላፋ ሰውነት ይመለከታል። ያላመነው "የሞተው ሰው ሄደ" ይላል። በርግጥ በዚህ እኛም እንስማማለን። ነገር ግን ወደ የት እንደሚሄድም እናውቃለን። የሚሄደው ሐዋርያው ጳውሎስ፣ ጴጥሮስ እንዲሁም ሌሎች የቅዱሳን ማኅበር ወደ አሉበት ነው። በኋላም ተስፋ መቁረጥ ባለበት እንባ ሳይሆን፣ በክብርና በማንጸባረቅ እንደሚነሣ እናስባለን!"
"ለባሪያዎችህ ሞት የለባቸውም ፍልሰት እንጂ"
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
◈ ሕፃናት መጠየቅ ይወዳሉ። አንዴ መጠየቅ ከጀመሩ በኋላ ደግሞ ከእነርሱ የሚወጣው "ለምን ሆነ?" የሚለው የጥያቄ ዝናብ እንዲህ በቀላሉ ቶሎ የሚያባራ አይደለም። እኛም በእነዚህ ጥያቄዎቻቸው ቶሎ ተሰላችተን ወይም ተበሳጭተን ይሆናል። ይሁን እንጂ ጉዳዩ ግን የሕፃናቱ አዲስ አእምሮ ራሱን የሚያሳድግበትና የነገ ማንነታቸውን የሚቀርጽበት ወሳኝ ሂደት ነው። የነገ ወጣቶችን ማንነት የሚቀርጹት ዛሬ "ለምን?" እያሉ ለሚጠይቁ ሕፃናት የምንመልሳቸው መልሶች ናቸው። ስለዚህ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባናል።
◈ በጠና የታመመ ሕፃን ልጅ ያላት አንዲት እናት ነበረች። ይህች እናት በምትችለው ሁሉ ልጇን አሳክማና ተንከባክባ ለማዳን ብትጥርም፣ ይህ ልፋቷ ግን ሊሳካላት አልቻለም። ልጇን የያዘው በሽታ መድኃኒት ስላልነበረው ወደ ሞት አፋፍ አቅርቦታል። ታዲያ አንድ ቀን ሕፃኑ ልጅ እናቱን እንዲህ ሲል ጠየቃት :- "እናቴ፣ መሞት ምን ይመስላል? ስንሞት ያመናል እንዴ?"
◈ በእናትየው ዓይኖች እንባዎች ሞሉ። ፊቷም በኃዘን ደፈረሰ። የረሳችው ነገር ያለ ይመስል "ቆይ መጣኹ" ብላ ሮጣ ከክፍሉ ወጣች። ብቻዋን ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ልጇ የጠየቃትን ጥያቄ መመለስ እንዳለባት ብታውቅም ለዚህ ለጋ አእምሮ እንዴት አድርጋ መልስ እንደምትሰጥ ግራ ገብቷታል። እንደ ምንም ራሷን አረጋግታና ጥበቡን እንዲሰጣት ወደ ፈጣሪዋ ተማጽና ተመልሳ ወደ ልጇ ክፍል ገባች።
◈ ሕፃኑ መልሱን በጉጉት ይጠብቃል። እናትየውም የውስጧን ኃዘን ለመሰወር ለይምሰል ፈገግ ብላ እንዲህ አለችው "ልጄ፣ ታስታውሳለህ አንድ ጊዜ ጎረቤት ያለ ጓደኛህ ቤት ሄደህ ስትጫወት አምሽተህ ስለደከመህ በዚያው እንቅልፍ ወስዶህ ነበር። ከዚያም በማግስቱ ግን ስትነቃ ራስህ ያገኘኸው በመኖሪያ ቤታችን ውስጥ ስለሆነ 'እንዴት እዚህ መጣኹ?' እያልክ ስትጠይቀኝ ነበር። እኔም አባት ወደዚያ መጥቶ በጥንካራ ክንዶቹ ተሸክሞህ የአንተ ወደ ሆነው ቤትህ እንዳመጣህ ነግሬሃለኹ። አስታወስክ?"
ልጅየው :- "አዎን እናቴ"
◈ እናትየው ቀጠለች :- "የኔ ልጅ፣ ሞትም እንደዚሁ ነው። እኛ መኖሪያችን ባልሆነች በዚህ ዓለም ሆነን እናንቀላፋለን። የሰማይ አባታችን እግዚአብሔር ደግሞ ብርቱ በሆኑ እጆቹ አቅፎ ወደ ሰማይ ይወስደናል። ከዚያም ነግቶ እንደ ገና ስንነቃ ራሳችንን በገዛ አባታችን ቤት ውስጥ እናገኘዋለን" አለችው።
◈ እውነት ነው! ሞት ለክርስቲያኖች ሁሉ የሚኖረው ትርጉም ይህ ነው። ከእግዚአብሔር ተልከን ወደዚህ ዓለም እንደ መጣን ወደ እርሱ መመለሳችን ደግሞ የማይቀር ነው። ሞት ማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ድንኳን" ብሎ ከገለጸው ከጊዜያዊው መቆያችን ወደ እውነተኛው መኖሪያ አገራችን መሸጋገር ነው።
◈ በ2ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው ግሪካዊው ፈላስፋ አርስጣደስ በጊዜው አዲስ ሃይማኖት ስለሆነበት ስለ ክርስትና እና ይህ የክርስትና እምነት በሞት ላይ ስላለው እሳቤ ለአንድ ወዳጁ በጻፈለት ደብዳቤ ላይ እንዲህ የሚል ንግግር አስፍሮ ነበር። "ከክርስቲያኖቹ ውስጥ አንድ ጻድቅ የሆነ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት ቢለይ ምእመናኑ ደስ ይሰኛሉ። ለፈጣሪያቸውም ምስጋናን ያቀርባሉ። ያም ሰው ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ቅርብ ሥፍራ የተሸጋገረ ይመስል ሰውነቱን በመዝሙራትና በምስጋና አጅበው ይሸኙታል" ይላል። ክርስትና እንዲህ ነዋ!
◈ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም ክርስቲያኖች በሞት ላይ ሊኖራቸው ስለሚገባ እይታ ሲናገር "ከእኛ መካከል አንድ ሰው በሞተ ጊዜ፣ የማያምነው ሬሳ ሲያይ ክርስቲያኑ ግን ያንቀላፋ ሰውነት ይመለከታል። ያላመነው "የሞተው ሰው ሄደ" ይላል። በርግጥ በዚህ እኛም እንስማማለን። ነገር ግን ወደ የት እንደሚሄድም እናውቃለን። የሚሄደው ሐዋርያው ጳውሎስ፣ ጴጥሮስ እንዲሁም ሌሎች የቅዱሳን ማኅበር ወደ አሉበት ነው። በኋላም ተስፋ መቁረጥ ባለበት እንባ ሳይሆን፣ በክብርና በማንጸባረቅ እንደሚነሣ እናስባለን!"
"ለባሪያዎችህ ሞት የለባቸውም ፍልሰት እንጂ"
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
👍4🥰1😁1
ችግሮቼን አውቃለሁ፣ መፍትሄውንም አውቃለሁ ግን መተግበር አቃተኝ ለምትሉ || በጋብቻ ወቅት ልናደርጋቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች || በእዳ የተያዘ ትውልድ 😭😰🙄 https://youtu.be/iAB--uumpeg
YouTube
ችግሮቼን አውቃለሁ፣ መፍትሄውንም አውቃለሁ ግን መተግበር አቃተኝ ለምትሉ || በጋብቻ ወቅት ልናደርጋቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች || በእዳ የተያዘ ትውልድ 😭😰🙄
👍7
«ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ»
‹‹ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ::›› /ቅዱስ ያሬድ/
ጌታችን ለሰው ልጆች ብሎ፤ የሰው ልጆች ፍቅር አገብሮት ንጽሕትና ቅድስት ከኾነች ከእመቤታችን ያለ ወንድ ዘር በመጋቢት 29 ተጸንሶ ታኅሣሥ 29 በ1 ዓ.ም (ዓለም ከተፈጠረ፥ ዘመን ከተቈጠረ በ5,500 ዓመት) በበረት ተወልደ፡፡ ሰማይና ምድር የማይወስኑትን በረት ቻለው፤ ወሰነውም በሌሊት መንጋቸውን የሚጠብቁ እረኞች ነበሩ፡፡ መልአኩ መጥቶ እንዲህ አላቸው፡- ‹‹እነሆ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና፡፡ ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ›› አላቸው፡፡ (ሉቃ 2፡10-12)
ከመለአኩም ጋራ ሠራዊተ መላእክት መጥተው ‹‹ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር ለዕጓለ እመሕያው /ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ/›› አሉ፡፡ ቅዱሳን መላእክትም ከእነርሱ ተለይተው ወደ ሰማይ በወጡ ጊዜ እረኞቹ እርስ በርሳቸው ‹‹እንግዲህ እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንሂድ፣ እግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ›› ተባባሉና ፈጥነው መጡ፡፡ ማርያምንና ዮሴፍን ሕፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ፡፡ አይተውም ስለዚህ ሕፃን የተነገረላቸውን ነገር ገለጡ፤ የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሯቸው ነገር አደነቁ፤ የብርሃን እናቱ እመ አምላክ ግን ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ እያሰበች ትጠብቀው ነበር፡፡ (ሉቃ 2፡13-19)
መላእክትም ሰማይ መንበሩ ምድር የእግሩ መረገጫ የሆኑለት አምላክ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ በጎል ተኝቶ በጨርቅ ተጠቅልሎ አይተውት ደስ ብሏቸው ወደ ሰማይ ቢያርጉ ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር በዕሪና ከመንበሩ አይተውት ‹‹ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት›› ብለው አመስግነውት በጣዕም ላይ ጣዕም፤ በጸጋ ላይ ጸጋ ተጨምሮላቸው ደስ ብሏቸዋል፡፡ ልደቱን ይሹታልና፤ መላእክትም ብቻ አይደሉም እንስሳትም አራዊትም ደስ ብሏቸዋል፡፡
እንኳን አደረሳችሁ ውድ ቤተሰቦቼ!
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
‹‹ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ::›› /ቅዱስ ያሬድ/
ጌታችን ለሰው ልጆች ብሎ፤ የሰው ልጆች ፍቅር አገብሮት ንጽሕትና ቅድስት ከኾነች ከእመቤታችን ያለ ወንድ ዘር በመጋቢት 29 ተጸንሶ ታኅሣሥ 29 በ1 ዓ.ም (ዓለም ከተፈጠረ፥ ዘመን ከተቈጠረ በ5,500 ዓመት) በበረት ተወልደ፡፡ ሰማይና ምድር የማይወስኑትን በረት ቻለው፤ ወሰነውም በሌሊት መንጋቸውን የሚጠብቁ እረኞች ነበሩ፡፡ መልአኩ መጥቶ እንዲህ አላቸው፡- ‹‹እነሆ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና፡፡ ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ›› አላቸው፡፡ (ሉቃ 2፡10-12)
ከመለአኩም ጋራ ሠራዊተ መላእክት መጥተው ‹‹ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር ለዕጓለ እመሕያው /ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ/›› አሉ፡፡ ቅዱሳን መላእክትም ከእነርሱ ተለይተው ወደ ሰማይ በወጡ ጊዜ እረኞቹ እርስ በርሳቸው ‹‹እንግዲህ እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንሂድ፣ እግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ›› ተባባሉና ፈጥነው መጡ፡፡ ማርያምንና ዮሴፍን ሕፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ፡፡ አይተውም ስለዚህ ሕፃን የተነገረላቸውን ነገር ገለጡ፤ የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሯቸው ነገር አደነቁ፤ የብርሃን እናቱ እመ አምላክ ግን ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ እያሰበች ትጠብቀው ነበር፡፡ (ሉቃ 2፡13-19)
መላእክትም ሰማይ መንበሩ ምድር የእግሩ መረገጫ የሆኑለት አምላክ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ በጎል ተኝቶ በጨርቅ ተጠቅልሎ አይተውት ደስ ብሏቸው ወደ ሰማይ ቢያርጉ ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር በዕሪና ከመንበሩ አይተውት ‹‹ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት›› ብለው አመስግነውት በጣዕም ላይ ጣዕም፤ በጸጋ ላይ ጸጋ ተጨምሮላቸው ደስ ብሏቸዋል፡፡ ልደቱን ይሹታልና፤ መላእክትም ብቻ አይደሉም እንስሳትም አራዊትም ደስ ብሏቸዋል፡፡
እንኳን አደረሳችሁ ውድ ቤተሰቦቼ!
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
👏2
የእርግማን ዓይነጥላ መንፈስ ከባዱ ፈተና ሲገለጥ መላእክትና ሰው በጭፈራ፣ በዳንክራ አላከበሩትም እንጠንቀቅ ሥርዓቱን ያበላሻችሁት ሚዲያዎች ናችሁ 😭🙄 https://youtu.be/dlCyN8mYp7c
YouTube
የእርግማን ዓይነጥላ መንፈስ ከባዱ ፈተና ሲገለጥ || መላእክትና ሰው በጭፈራ፣ በዳንክራ አላከበሩትም እንጠንቀቅ || ሥርዓቱን ያበላሻችሁት ሚዲያዎች ናችሁ 😭🙄
የእርግማን ዓይነጥላ መንፈስ ከባዱ ፈተና ሲገለጥ || መላእክትና ሰው በጭፈራ፣ በዳንክራ አላከበሩትም እንጠንቀቅ || ሥርዓቱን ያበላሻችሁት ሚዲያዎች ናችሁ 😭🙄 https://youtu.be/dlCyN8mYp7c
መስገድ እና መጸለይ ስንጀምር በዙሪያችን ባሉ ሰዎች ማዕበል ይነሳብናል || ለሰይጣን ምህረት የማይደረግለት ምህረት ስለማያደርግ ነው #ethiopia 😭😰🙄 https://youtu.be/0PG2PuA5ob8
YouTube
መስገድ እና መጸለይ ስንጀምር በዙሪያችን ባሉ ሰዎች ማዕበል ይነሳብናል || ለሰይጣን ምህረት የማይደረግለት ምህረት ስለማያደርግ ነው #ethiopia 😭😰🙄