📢 የሰላም ድምፆች | Voices for Peace
የግጥም ስብስብ (Anthology) — የሕትመት ጥሪ
ዓለም አቀፉ የፀሐፊያን ማኅበር PEN International አባል የሆነው PEN Eritrea፣ ‘የሰላም ድምፆች’ በሚል ርዕስ ለኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ገጣሚያን የሚሆን ድንቅ የጋራ መድብል የሕትመት ዕድል አዘጋጅቷል።
📌 መሥፈርቶች
✍️ ከዚህ ቀደም ያልታተሙ እስከ 3 ግጥሞች (በአጠቃላይ ከ5 ገጽ ያልበለጠ)
🕊️ ጭብጥ፦ ሰላም፣ ግጭት፣ ተስፋ፣ ስደት፣ መትረፍ (Survival) ወይም ተያያዥ ማኅበራዊ ጉዳዮች
🌍 በየትኛውም ቋንቋ የተጻፉ ግጥሞችን ማቅረብ ይቻላል
🎁 የተመረጡ ግጥሞች፦
📖 በጋራ መድበል ተሰብስበው ይታተማሉ
✍️ ከገጣሚያኑ ጋር በመመካከርና ባለቤትነታቸው ተጠብቆ ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ ይተረጎማሉ
👉🏾 የተመረጡ ገጣሚያን የ $200 ዶላር (ሁለት መቶ ዶላር) ክፍያ ያገኛሉ።
📅 ማብቂያ ቀን፦ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. (June 29, 2026)
🔗 ዝርዝር መረጃና ማመልከቻ ሊንክ፦
አማርኛ፦ https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%8b%b5%e1%88%9d%e1%8d%86%e1%89%bd-voices-for-peace-%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%8c%a5%e1%88%9d-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%88%b5%e1%89%a5
English: https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d
የግጥም ስብስብ (Anthology) — የሕትመት ጥሪ
ዓለም አቀፉ የፀሐፊያን ማኅበር PEN International አባል የሆነው PEN Eritrea፣ ‘የሰላም ድምፆች’ በሚል ርዕስ ለኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ገጣሚያን የሚሆን ድንቅ የጋራ መድብል የሕትመት ዕድል አዘጋጅቷል።
📌 መሥፈርቶች
✍️ ከዚህ ቀደም ያልታተሙ እስከ 3 ግጥሞች (በአጠቃላይ ከ5 ገጽ ያልበለጠ)
🕊️ ጭብጥ፦ ሰላም፣ ግጭት፣ ተስፋ፣ ስደት፣ መትረፍ (Survival) ወይም ተያያዥ ማኅበራዊ ጉዳዮች
🌍 በየትኛውም ቋንቋ የተጻፉ ግጥሞችን ማቅረብ ይቻላል
🎁 የተመረጡ ግጥሞች፦
📖 በጋራ መድበል ተሰብስበው ይታተማሉ
✍️ ከገጣሚያኑ ጋር በመመካከርና ባለቤትነታቸው ተጠብቆ ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ ይተረጎማሉ
👉🏾 የተመረጡ ገጣሚያን የ $200 ዶላር (ሁለት መቶ ዶላር) ክፍያ ያገኛሉ።
📅 ማብቂያ ቀን፦ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. (June 29, 2026)
🔗 ዝርዝር መረጃና ማመልከቻ ሊንክ፦
አማርኛ፦ https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%8b%b5%e1%88%9d%e1%8d%86%e1%89%bd-voices-for-peace-%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%8c%a5%e1%88%9d-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%88%b5%e1%89%a5
English: https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d
Pen Eritrea
‘የሰላም ድምፆች’ (Voices for Peace) የግጥም ስብስብ – ሕትመት ጥሪ - Pen Eritrea
Voices for Peace: Poetry Anthology – Call for Subordination
"አቤት" ብሎ ዞረ ከኋላ ድምጽ ሰምቶ
መገረምም መደንበርም ቃጣዉ
ከ ሁለት አመት በፊት የሞተችዉን ፍቅረኛዉን ፊቱ ቆማ እያያት ነዉ።
ምን ማድረግ እንዳለበት ግራ ገባዉ
ደስታም ግርታም ተሰማዉ።
ሮጦ ሄዶ አቀፋት።
"ልጄ..... ወዴት ነዉ 'ምትሮጠዉ"
የሚለዉ የእናቱ ድምጽ ከምናቡ አናጠበዉ^
አቢ✨
መገረምም መደንበርም ቃጣዉ
ከ ሁለት አመት በፊት የሞተችዉን ፍቅረኛዉን ፊቱ ቆማ እያያት ነዉ።
ምን ማድረግ እንዳለበት ግራ ገባዉ
ደስታም ግርታም ተሰማዉ።
ሮጦ ሄዶ አቀፋት።
"ልጄ..... ወዴት ነዉ 'ምትሮጠዉ"
የሚለዉ የእናቱ ድምጽ ከምናቡ አናጠበዉ^
አቢ✨
💔2😢1💘1
አንድ ጸጉሩ ጨበሬ የሆነ ልጅ "normal" ቁርጥ ከተቆረጠ ጓደኛዉ ጋር ፊት ለፊቴ ካለዉ "hotel" በር ላይ ቆመዉ እያወሩ ነዉ። አስተናጋጆች መሰሉኝ፡ትንሽ ቆይቶ ሶስት ሴቶች በጎናቸዉ አለፉ ጨበሬዉ ልጅ ድምጹን ጮክ አድርጎ "አንቺ" ? ብሎ ሲጣራ ሶስቱም ዞረዉ አዩትና መንገዳቸዉን ቀጠሉ።ጨበሬዉ ልጅ ወደ ጓደኛዉ ዞሮ ከልቡ የደስታ ሳቅ።ምን እንደሆነ አልገባኝም።ለከፋም መሰለኝ መገመት አቃተኝ።ይባስ ብሎ "hotel" ከተከፈተዉ ሙዚቃ ጋር መዝለል ጀመረ፡ጓደኛዉም ተከተለዉ ወዲያዉ ደግሞ አቆሙ። ሳቁ ግን አልቆመም፡ይነጋገሩና ደሞ ይስቃሉ።
ፍቅር ወይስ እብደት?
እኝዳይጋባብኝ ፈርቼ አይኔን ነቀልኩ።
ምኑን እንደፈራዉ ባላቅም
ፍቅሩን ወይስ ዕብደቱን??
ከ'ነሱ የተወሰነ እርምጃ ራቅ ብሎ ደግሞ አጠር ያለ እድሜዉ 35 የሚገመት ሰዉዬ የሴት መቀመጫ ያያል።አይኑን ከልጅቷ ሳይነቅል አስተናጋጁን ጠርቶ ማዉራት ጀመረ።ምን ውስጥ ነዉ ያለሁት በስመ አብ አሁን መሮጥ ነዉ ያለብኝ🏃♂️ ሆ...።
ምን ማድረግ እንዳለብን አይደለም
ምን እንደሆንን 'ራሱ አናዉቅም!
Real ትዝብት✨
አቢ @eawiiii
12:19 ግብተ ጸሀይ በኋላ
ፍቅር ወይስ እብደት?
እኝዳይጋባብኝ ፈርቼ አይኔን ነቀልኩ።
ምኑን እንደፈራዉ ባላቅም
ፍቅሩን ወይስ ዕብደቱን??
ከ'ነሱ የተወሰነ እርምጃ ራቅ ብሎ ደግሞ አጠር ያለ እድሜዉ 35 የሚገመት ሰዉዬ የሴት መቀመጫ ያያል።አይኑን ከልጅቷ ሳይነቅል አስተናጋጁን ጠርቶ ማዉራት ጀመረ።ምን ውስጥ ነዉ ያለሁት በስመ አብ አሁን መሮጥ ነዉ ያለብኝ🏃♂️ ሆ...።
ምን ማድረግ እንዳለብን አይደለም
ምን እንደሆንን 'ራሱ አናዉቅም!
Real ትዝብት✨
አቢ @eawiiii
12:19 ግብተ ጸሀይ በኋላ
🔥3