ግጥም ሲጥም ሲቀጣጠል ነደን ነበር ጨሰን ነበር ከግጥም ታዛ ባንጠለል
ለተገኛችሁ ተገኝታችሁም ላጣማችሁ ሁሉ ምስግና ይሁን! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለጊዜው በሰጠነው በርካታ ስሙ ነጠቃ፣ after poetry፣ የእሳት ዳር ጨዋታ በተለይም ደግሞ ከ'እሁድ ሰዎች' በተወሰደ ቃል 'ንሸጣ' ካልነው ውስጥ ጨረፍታ ዜማ በ መንቢ. . .
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ከመልካም በዓል ምኞት ጋር የወርኃ ታህሳስ የግጥም መጽሔትን ዘግየት ብለንም ቢሆን እንሆ አቅርበናል።
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Sketch Credit: Moon'it
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Sketch Credit: Moon'it
ለኑረት ዋስትናው :ለትንሹ ኩራት
ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር
ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ
ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !!
……………………………………**
[ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት]
በቅርብ ቀን #ከሔራን
@heranawi
ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር
ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ
ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !!
……………………………………**
[ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት]
በቅርብ ቀን #ከሔራን
@heranawi
Forwarded from Jafer Books 📚
አምላክ ሰውን ሳያውቅ
ሰው አምላክ ሳያመልክ
የነበረው ዓለም
ዳር ይዘት'ና መልክ፣
ጥበብ ጽንስ ነበር
ይዞ አይደርሱት ተምኔት።
©ዲበኩሉ ጌታ
ሰው አምላክ ሳያመልክ
የነበረው ዓለም
ዳር ይዘት'ና መልክ፣
ጥበብ ጽንስ ነበር
ይዞ አይደርሱት ተምኔት።
©ዲበኩሉ ጌታ
do you wanna know
how it feels to let go
Hold a rose
smell the fragrance
Embrace it
Just cuddle the beauty
dance with the scent
laugh with life
fell in love
Hold it day and night
and day and night
till day passes
And become amonth
did you see her dying
Okay
I think
Now you'e got it
The pain of letting go!
© Mekdes Moges
how it feels to let go
Hold a rose
smell the fragrance
Embrace it
Just cuddle the beauty
dance with the scent
laugh with life
fell in love
Hold it day and night
and day and night
till day passes
And become amonth
did you see her dying
Okay
I think
Now you'e got it
The pain of letting go!
© Mekdes Moges
በዲበኩሉ ጌታ 'ራስ'ነት በምድር ዘላለም ቀዳሚነት ደምቆ እና ጥሞ ተጣጥሞ ያለፈው ግጥም ሲጥም 3 በጨረፍታ ይህን ይመስል ነበር። ከመደበኛ አጣሚዎቻችን በተጨማሪ በታዳሚነትም በአቅራቢነትም በድንገቴ ተገኝተው መሰናዶውን ካጣሙሉን ውስጥ ዮሐንስ ሃብተማርያም ()፣ Kal'sT (The Wordsmith) እና ማሕሌት ማይረጉን እንዲሁም የተገኛችሁትን ሁሉ ምስጋና ልናቀብላችሁ እንወዳለን።
ለተሻለ ከፍታ እየተጋን ነውና አሁንም ብርቱ እገዛችሁ አይለየን!
እስቲ ደሞ ቀጣዩን 'ራስ' ገምቱ. . . ማን ሊሆን ወይም ልትሆን ትችላለች?
ለተሻለ ከፍታ እየተጋን ነውና አሁንም ብርቱ እገዛችሁ አይለየን!
እስቲ ደሞ ቀጣዩን 'ራስ' ገምቱ. . . ማን ሊሆን ወይም ልትሆን ትችላለች?