ጥበቃ
ሲሰማኝ . . . . .
የጸጉር አንዲት ቅንጣት፣
ከመሬት ስታርፍ የምታሰማው ድምጽ፤
ሲትየኝ. . .
ዐይንን በባዶ ቦታ ላይ ሲተክሉ፣
የሚወርደው ቀለም አልባ ቅርጽ፤
. . . . .
ያድቦለቦልኩት የምራቅ ኳስ፣
ከምላሴ ተነስቶ መሬት ላይ ሲደርስ፤
ፍ . . ዝ . . . ዝ ብዬ ሳይ
መቅረትሽ. . .
ያኔ ነው የገባኝ።
አንዱ ጌታቸው
ከባዶ ሰው በባዶ ቤት
https://t.me/AndugetachewDnd
https://www.youtube.com/channel/UCJI2mmHpHddlQJabYGekFEw
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
ሲሰማኝ . . . . .
የጸጉር አንዲት ቅንጣት፣
ከመሬት ስታርፍ የምታሰማው ድምጽ፤
ሲትየኝ. . .
ዐይንን በባዶ ቦታ ላይ ሲተክሉ፣
የሚወርደው ቀለም አልባ ቅርጽ፤
. . . . .
ያድቦለቦልኩት የምራቅ ኳስ፣
ከምላሴ ተነስቶ መሬት ላይ ሲደርስ፤
ፍ . . ዝ . . . ዝ ብዬ ሳይ
መቅረትሽ. . .
ያኔ ነው የገባኝ።
አንዱ ጌታቸው
ከባዶ ሰው በባዶ ቤት
https://t.me/AndugetachewDnd
https://www.youtube.com/channel/UCJI2mmHpHddlQJabYGekFEw
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
@etenatawol @seifu_worku @ The Horn of Africa International Poetry Festival
Ethiopia is well represented! And we have three of the Ethiopians including our Headline Poet, Andu Getachew with us at Gitem Sitem 2 this Saturday
Ethiopia is well represented! And we have three of the Ethiopians including our Headline Poet, Andu Getachew with us at Gitem Sitem 2 this Saturday
Forwarded from Ateriraአጤሪራ (Kirubel Atnafu)
Old Aterira, new page 🙂
በአንዳንድ የአጋች ታጋች ድራማች ምክንያት የቀድሞ የፌስቡክ ፔጃችንን ለመቀየር ተገደናል። የቀድሞ ገፅ ላይ ተልከው ነገርግን እትም16 ላይ ያልተካተተላችሁ ቤተሰቦቻችን በአዲሱ ገፅ ወይም እዚሁ ቴሌግራም ላይ (0925749956 ወይም 0911619673) በድጋሜ ብትልኩልን እትም 17 ላይ ለማካተት እንችላላን።
አዲሱ ገፃችን፡
facebook.com/AteriraDigital
እንዲሁም፡
twitter.com/aterira
instagram.com/aterira_digital
ላይ ይከተሉን።
ለአጤሪራ ይፃፉ... አጤሪራን ያንብቡ... አጤሪራን ለወዳጆ ያጋሩ!
በአንዳንድ የአጋች ታጋች ድራማች ምክንያት የቀድሞ የፌስቡክ ፔጃችንን ለመቀየር ተገደናል። የቀድሞ ገፅ ላይ ተልከው ነገርግን እትም16 ላይ ያልተካተተላችሁ ቤተሰቦቻችን በአዲሱ ገፅ ወይም እዚሁ ቴሌግራም ላይ (0925749956 ወይም 0911619673) በድጋሜ ብትልኩልን እትም 17 ላይ ለማካተት እንችላላን።
አዲሱ ገፃችን፡
facebook.com/AteriraDigital
እንዲሁም፡
twitter.com/aterira
instagram.com/aterira_digital
ላይ ይከተሉን።
ለአጤሪራ ይፃፉ... አጤሪራን ያንብቡ... አጤሪራን ለወዳጆ ያጋሩ!
ሁለተኛው የ Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም ግጥም ሲጥም ፪ አንዱ እና ስራዎቹን እየዘከረች በአጃቢ አጣሚዎቹ ዲበኩሉ ጌታ፣ ሰይፉ ወርቁ፣ እቴናት አወል፣ ወንድማገኝ (የኔ አለም) ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ መንበረማርያም ኃይሉ፣ ፍጹም አበራ፣ ሳምራዊት ውለታው እና ሰይፈ ተማም
እንዲሁም ምግባር ሲራጅ፣ ቶማስ አድማሱ፣ ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል እና ሌሎችም ጥማና ተጣጥማ አልፋላች።
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant ለመልካም መስተንግዶዋችሁ እና ቤታችንን ስላበጃችሁልን ተመስገኑልን!
https://t.me/seifetemam
የቀጣዩ 'ራስ' ማን እንደሚሆን ገምቱ
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
እንዲሁም ምግባር ሲራጅ፣ ቶማስ አድማሱ፣ ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል እና ሌሎችም ጥማና ተጣጥማ አልፋላች።
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant ለመልካም መስተንግዶዋችሁ እና ቤታችንን ስላበጃችሁልን ተመስገኑልን!
https://t.me/seifetemam
የቀጣዩ 'ራስ' ማን እንደሚሆን ገምቱ
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
ውበትን መገዘት
ከፊቷ ፀዳል ላይ ጥላ ዐይኑን ጥሎ
እድሜ ጅምር ማድያት ከመልኳ ላይ ስሎ
ዘመኗ በክንዷ ደርሶ እያሸለበ
ጊዜ ደም ግባቷን ገልጦ እያነበበ ::
ውበቷን ልትገዝት ትነሳለች ፎቶ . . .
የሳር መንገድ ወገብ ይቀራል በፎቶ
ተውርጋራጊ ዳሌ ይታተማል ጎልቶ ::
ፎቶ አንሺው ጨነቀው ፣
ያልተኖረ ዘመን የሚል የአኳሏን ቃል
ከምን ላይ ያስቀምጠው ::
©መቅደስ ሞጎስ
https://t.me/GitemSitem
#መቅደስ_ሞገስ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
ከፊቷ ፀዳል ላይ ጥላ ዐይኑን ጥሎ
እድሜ ጅምር ማድያት ከመልኳ ላይ ስሎ
ዘመኗ በክንዷ ደርሶ እያሸለበ
ጊዜ ደም ግባቷን ገልጦ እያነበበ ::
ውበቷን ልትገዝት ትነሳለች ፎቶ . . .
የሳር መንገድ ወገብ ይቀራል በፎቶ
ተውርጋራጊ ዳሌ ይታተማል ጎልቶ ::
ፎቶ አንሺው ጨነቀው ፣
ያልተኖረ ዘመን የሚል የአኳሏን ቃል
ከምን ላይ ያስቀምጠው ::
©መቅደስ ሞጎስ
https://t.me/GitemSitem
#መቅደስ_ሞገስ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
Telegram
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ።
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።
We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።
We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
