የምስል ጥበብ ስነ-ግጥምን ስታውቃት. . . !
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
ሠላም ሠላም ጤና ይስጥልን ፣ ቅዳሜ ጥቅምት 28 ቀን 2013 (ከቀኑ 10:00 ጀምሮ) የመስመር ላይ (ኦንላይን) ግጥማዊ ቅዳሜ እናስተናግዳለን! ይህ ምናባዊ የጥበብ መድረክ ለሁሉም ሰው ክፍት ነው።
"ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Hey everyone, this Saturday, November 7th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
"ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Hey everyone, this Saturday, November 7th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Gitem Sitem Monthly Booklet V2.pdf
6.6 MB
የጥቅምትን ወር የግጥም መጽሔት እንሆ አቅርበናል።
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ shorturl.at/gwMO6 ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Photo Credit: ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ shorturl.at/gwMO6 ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Photo Credit: ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል
Gone ... Gone ... Gone
I don't know where I am
Its dark
I only see nothing
Nothingness
That's when I knew I went too far
Too far gone
I don't know where I am or who
I kept on asking
All there was was a road
So I kept on going
gone ... gone ... gone
I don't know where I am
It getting too dark
Too blurry too vague
I only see nothing
Nothingness
Thats when I knew I went too far too far gone
I don't know where I am
or Who
Who I was
Who I am
Who I will be
Even who I am being
I kept on asking
All there was was a road
So I kept on going
There was times
I wished I could go back
I tried...
Some how no matter which way I tried to go all roads seems to lead me to the same destination
Nothingness
Now I am facing the Dark
I couldn't let it sink in to my heart
I didn't wanted to go in to it
I didn't wanted to pass through it
Or "Let it" pass through me
But it felt like I had no choice
I can't go back and
I can't stop either.
Ted Estif
#TedEstif #gitemsitem #poeticsaturdays #artinaddis
I don't know where I am
Its dark
I only see nothing
Nothingness
That's when I knew I went too far
Too far gone
I don't know where I am or who
I kept on asking
All there was was a road
So I kept on going
gone ... gone ... gone
I don't know where I am
It getting too dark
Too blurry too vague
I only see nothing
Nothingness
Thats when I knew I went too far too far gone
I don't know where I am
or Who
Who I was
Who I am
Who I will be
Even who I am being
I kept on asking
All there was was a road
So I kept on going
There was times
I wished I could go back
I tried...
Some how no matter which way I tried to go all roads seems to lead me to the same destination
Nothingness
Now I am facing the Dark
I couldn't let it sink in to my heart
I didn't wanted to go in to it
I didn't wanted to pass through it
Or "Let it" pass through me
But it felt like I had no choice
I can't go back and
I can't stop either.
Ted Estif
#TedEstif #gitemsitem #poeticsaturdays #artinaddis
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gitem Sitem presents you the marvelous Migbar Siraj and his works along with other outstanding poets.
Poetry, Music, Campfire, Foods and Drinks and so much more.
Please RSVP by sending your full name to gitemsitem@gmail.com or @seifdman on telegram.
ግጥም ሲጥም ልዩ ባለቅኔ የሆነውን ምግባር ሲራጅን ከሌሎች እጹብ ገጣሚያን ጋር ይዛላችሁ መጥታለች!
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
ዝግጅቱን ልዩ ጥሪ የተደረገላቸው እና ቀድመው ቦታ ያስያዙ ሰዎች ብቻ በአካል ይታደሙታል። (መግቢያ አናስከፍልም) ቦታ ለማስያዝ በኢሜይል ወደ gitemsitem@gmail.com ወይም በተሌግራም @seifdman ላይ ሙሉ ስማችሁን እና ስልካችሁን/ የቴሌግራም አድራሻችሁን ላኩልን።
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
Poetry, Music, Campfire, Foods and Drinks and so much more.
Please RSVP by sending your full name to gitemsitem@gmail.com or @seifdman on telegram.
ግጥም ሲጥም ልዩ ባለቅኔ የሆነውን ምግባር ሲራጅን ከሌሎች እጹብ ገጣሚያን ጋር ይዛላችሁ መጥታለች!
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
ዝግጅቱን ልዩ ጥሪ የተደረገላቸው እና ቀድመው ቦታ ያስያዙ ሰዎች ብቻ በአካል ይታደሙታል። (መግቢያ አናስከፍልም) ቦታ ለማስያዝ በኢሜይል ወደ gitemsitem@gmail.com ወይም በተሌግራም @seifdman ላይ ሙሉ ስማችሁን እና ስልካችሁን/ የቴሌግራም አድራሻችሁን ላኩልን።
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
[♣️እብን ይወክላል ልብን?♣️]
የመውደድ ገላ መዓዛ
ከአሪቲ ዛላ መዝዛ
ሸተተኝ የማፍቀር ለዛ።
ከአልባጥሮስ፣ ከእጣን፤ ከርቤ
የሰማሁት፤ ተደልቄ እንደ ድቤ
ተሽቀንጥሬ እንደ ፈትል
መሬት ስሜ ልክ እንደትል
ፍቅር ተማገኝ መልኩ
ታየኝ የተዘነጋ ልኩ፡፡
♣️
ኮከብ ከመሬት ተለቅማ
ሰማይ እንደ ጉንጭ ተስማ
እንደ ቃላብ ለፍቅር ተሞ
ድምጽ አውጥቶ እንዳታሞ
'ገዳም ሳይቀረው ገሞ'።
♣️
ልቡን መውደድ አሸተው
ድካሙ ዓይኑን ሸተተው
[የጠጠሮች “ቋ..ቀጭ” ዜማ
በአፍንጫው ጠረን ጽፎ
የብሌኑን ሞራ ገፎ]
ሄደ፤ ሄደ በረረ
ሽታው ግን ዕጹብ ነበረ፡፡
ለ ምግባር ሲራጅ
#ቶማሰአድማሱ #ምግባርሲራጅ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
የመውደድ ገላ መዓዛ
ከአሪቲ ዛላ መዝዛ
ሸተተኝ የማፍቀር ለዛ።
ከአልባጥሮስ፣ ከእጣን፤ ከርቤ
የሰማሁት፤ ተደልቄ እንደ ድቤ
ተሽቀንጥሬ እንደ ፈትል
መሬት ስሜ ልክ እንደትል
ፍቅር ተማገኝ መልኩ
ታየኝ የተዘነጋ ልኩ፡፡
♣️
ኮከብ ከመሬት ተለቅማ
ሰማይ እንደ ጉንጭ ተስማ
እንደ ቃላብ ለፍቅር ተሞ
ድምጽ አውጥቶ እንዳታሞ
'ገዳም ሳይቀረው ገሞ'።
♣️
ልቡን መውደድ አሸተው
ድካሙ ዓይኑን ሸተተው
[የጠጠሮች “ቋ..ቀጭ” ዜማ
በአፍንጫው ጠረን ጽፎ
የብሌኑን ሞራ ገፎ]
ሄደ፤ ሄደ በረረ
ሽታው ግን ዕጹብ ነበረ፡፡
ለ ምግባር ሲራጅ
#ቶማሰአድማሱ #ምግባርሲራጅ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
ግጥም ሲጥም አዲስ ተሰጥዖ ፍለጋ ባደረገችው ቅኝት ካገኘቻቸው ምርጥ ገጣሚዎች አንዱ የሆነውን ቃለአብ አባይነህን ተዋወቁልንማ።
#ቃለአብአባይነህ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
#ቃለአብአባይነህ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
ፍርፋሪ ታሪክ
- - - — - - -
"ከጅምሩ ማን ፍጠር አለህ እንዲህ ያለ ነገር? ይሄ ነው ፍርድህ? ዛሬስ አትወርድም፣ አትጽፍም ከግንባሩ ላይ ኃጢያቱን የሚያጽፍ ድፍን የቀዮ ጎረምሳ ተሰልፏል..."
"ተው አርዮስ! ተው! ከፈጣሪ አትጋፋ!...አዋቂ ነው...ተው"
"ድንቄም አዋቂ! ሲታወቅ እንዲህ ከሆነ እውቀት በአፍንጫዬ ይውጣ። አይገርምህም!"
"ለአንዲት ጋለሞታ ፈጣሪህን...ትክዳለህን!"
"ጋለሞታ? ጋለሞታ አልህ?...የት አየህ ስትዘሙት?...የት?...አዘሟች ከሌለ ዘማዊት ትፈጠር ይመስል።እንደወይራ፣እንደቀጋ አትበቅል ዘማዊት..."
"ይወራል።...ድፍን መቂ እሱኑ ነው የሚያወራው"
"እና አመንህ አንተ?"
"ምን አማራጭ ይኖራል? ሰው ተኩኖ።...ሁሉ አምኗል እኔ ማነኝና ሰው ያመነውን አላምን የምለው?"
"አልገባኝም?"
"አይገባህም። አንተ ብቻ ከሰው፣ ከቀየው ተነጥለህ፣ ለዘማዊት ሴት ጥብቅና የሚያስቆምህ ነገር። ብቻህን ከአድባር ትጋጫለህ?...ሴት ጠፋ? ከሸርሙጣ?"
"ዝም በል አንተ!!...ምፅዋ ሸርሙጣ አይደለችም።"
"ነች!"
"አይደለችም! ምፅዋ ሸ...ር...ሙ...ጣ... አይደለችም!! ትሰማኛለህ...አንተ ካላባለግኃት አንዲት ምስኪን ሯጭ ከመሬት ተነስታ ሸርሙጣ አትሆንም።"
"ትጠረጥረኛለህ?"
"አላምንህም"
"አህመድንስ ትጠረጥራለህ? ከእርሳቸው አፍ ነው ቀድሜ የሰማሁት።"
"እሳቸው ቅዱስ ገብርኤል ናቸው? የማልጠረጥራቸው?"
"እና እርሳቸውንም ጠርጥረህ?"
"እንክት! ምፅዋዬ እኮ ናት!"
"በል ወግድልኝ ልሂድበት መንገዴን! እውነትም አሪዎስ!...ያሳደጉህ የእናትህ ጡት ሳይሆን ስምህ እንደሆነ ገና ዛሬ ገባኝ!"
"የምን መንገድ?...የሰው መንገድ አበላሽቶ ...ወዴት?"
"የማን መንገድ ተበላሸ? አንተ ኩሩሩ ወግድልኝ!"
"የምፅዋ። የምስኪኗ...በወሬ ገፍታችሁ የጣላችኋት።...ህልሟ መንገዷ አልነበረም? እ!"
"የምን ህልም አላት ደግሞ ሸርሙጣ? ምን ትሰራበታለች ቢኖራትስ?"
"አንተም አለህ አይደል፤ አይደል እሷ? ሯጭ ነበረች ታውቃለህ።... አቦ ሸማኔ የሚያሳድድ ፍጥነት ነበራት።...የጥንቸል ሳንባ ምታስተፋ ነበረች ይህን አንተም ታውቃለህ....ምን ያረጋል!"
"ጋለሞቶች።"
"አልገለሞተችም።....አንተ ውሻ እንዳልዘነጥልህ በዚህ ከዘራ!"
"ኧረ በህግ...በህግ አምላክ!...ምን ታረግበት ነው እሱ...ኧረ ኡ!...ኡ!...ኧረ በህግ!..."
"ልጄን!...አይኔን!...በማህፀኗ...እንደያዘች...አስኮበለላችኋት...ምፅዋዬን አሸሻችኋት"
"ተው አሪዎስ!...ተው አንተ ከሐዲ!...ባለውለታህን?"
"የት ብዬ ልፈልጋት እሺ አሁን?...ንገረኝ!...እ!..."
"እንካ ቅመስ ይችን ለምፅዋዬ!!...እ!...ይህችን ደግሞ በማህፀኗ ይዛ ለተሰደደችው ልጄ...እንካ!!"
"ኡ!...ኡ!...ኡ!...ኧረ የሰው ያለህ!!!"
"የት ብዬ ነው የምፈልጋት አሁን?...እ!...ምፅዋዬ...የበኩር ልጄን እናት?"
©ምግባር ሲራጅ
ዘንባባ
ከገፅ 132 - 134
#ዘንባባ #ምግባርሲራጅ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
- - - — - - -
"ከጅምሩ ማን ፍጠር አለህ እንዲህ ያለ ነገር? ይሄ ነው ፍርድህ? ዛሬስ አትወርድም፣ አትጽፍም ከግንባሩ ላይ ኃጢያቱን የሚያጽፍ ድፍን የቀዮ ጎረምሳ ተሰልፏል..."
"ተው አርዮስ! ተው! ከፈጣሪ አትጋፋ!...አዋቂ ነው...ተው"
"ድንቄም አዋቂ! ሲታወቅ እንዲህ ከሆነ እውቀት በአፍንጫዬ ይውጣ። አይገርምህም!"
"ለአንዲት ጋለሞታ ፈጣሪህን...ትክዳለህን!"
"ጋለሞታ? ጋለሞታ አልህ?...የት አየህ ስትዘሙት?...የት?...አዘሟች ከሌለ ዘማዊት ትፈጠር ይመስል።እንደወይራ፣እንደቀጋ አትበቅል ዘማዊት..."
"ይወራል።...ድፍን መቂ እሱኑ ነው የሚያወራው"
"እና አመንህ አንተ?"
"ምን አማራጭ ይኖራል? ሰው ተኩኖ።...ሁሉ አምኗል እኔ ማነኝና ሰው ያመነውን አላምን የምለው?"
"አልገባኝም?"
"አይገባህም። አንተ ብቻ ከሰው፣ ከቀየው ተነጥለህ፣ ለዘማዊት ሴት ጥብቅና የሚያስቆምህ ነገር። ብቻህን ከአድባር ትጋጫለህ?...ሴት ጠፋ? ከሸርሙጣ?"
"ዝም በል አንተ!!...ምፅዋ ሸርሙጣ አይደለችም።"
"ነች!"
"አይደለችም! ምፅዋ ሸ...ር...ሙ...ጣ... አይደለችም!! ትሰማኛለህ...አንተ ካላባለግኃት አንዲት ምስኪን ሯጭ ከመሬት ተነስታ ሸርሙጣ አትሆንም።"
"ትጠረጥረኛለህ?"
"አላምንህም"
"አህመድንስ ትጠረጥራለህ? ከእርሳቸው አፍ ነው ቀድሜ የሰማሁት።"
"እሳቸው ቅዱስ ገብርኤል ናቸው? የማልጠረጥራቸው?"
"እና እርሳቸውንም ጠርጥረህ?"
"እንክት! ምፅዋዬ እኮ ናት!"
"በል ወግድልኝ ልሂድበት መንገዴን! እውነትም አሪዎስ!...ያሳደጉህ የእናትህ ጡት ሳይሆን ስምህ እንደሆነ ገና ዛሬ ገባኝ!"
"የምን መንገድ?...የሰው መንገድ አበላሽቶ ...ወዴት?"
"የማን መንገድ ተበላሸ? አንተ ኩሩሩ ወግድልኝ!"
"የምፅዋ። የምስኪኗ...በወሬ ገፍታችሁ የጣላችኋት።...ህልሟ መንገዷ አልነበረም? እ!"
"የምን ህልም አላት ደግሞ ሸርሙጣ? ምን ትሰራበታለች ቢኖራትስ?"
"አንተም አለህ አይደል፤ አይደል እሷ? ሯጭ ነበረች ታውቃለህ።... አቦ ሸማኔ የሚያሳድድ ፍጥነት ነበራት።...የጥንቸል ሳንባ ምታስተፋ ነበረች ይህን አንተም ታውቃለህ....ምን ያረጋል!"
"ጋለሞቶች።"
"አልገለሞተችም።....አንተ ውሻ እንዳልዘነጥልህ በዚህ ከዘራ!"
"ኧረ በህግ...በህግ አምላክ!...ምን ታረግበት ነው እሱ...ኧረ ኡ!...ኡ!...ኧረ በህግ!..."
"ልጄን!...አይኔን!...በማህፀኗ...እንደያዘች...አስኮበለላችኋት...ምፅዋዬን አሸሻችኋት"
"ተው አሪዎስ!...ተው አንተ ከሐዲ!...ባለውለታህን?"
"የት ብዬ ልፈልጋት እሺ አሁን?...ንገረኝ!...እ!..."
"እንካ ቅመስ ይችን ለምፅዋዬ!!...እ!...ይህችን ደግሞ በማህፀኗ ይዛ ለተሰደደችው ልጄ...እንካ!!"
"ኡ!...ኡ!...ኡ!...ኧረ የሰው ያለህ!!!"
"የት ብዬ ነው የምፈልጋት አሁን?...እ!...ምፅዋዬ...የበኩር ልጄን እናት?"
©ምግባር ሲራጅ
ዘንባባ
ከገፅ 132 - 134
#ዘንባባ #ምግባርሲራጅ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA
“Feelings along the Sidewalk” is open now!
Find it on the Sidewalk of the Italian Cultural Institute and, online on http://tibebbeadebabay.org
#tba #tibebbeadebabay #digitalart #digitalartfestival #artinaddis
Find it on the Sidewalk of the Italian Cultural Institute and, online on http://tibebbeadebabay.org
#tba #tibebbeadebabay #digitalart #digitalartfestival #artinaddis
Meet one of the poets we've spotted following our call to artists. This emerging poet is ready to share her perspectives and express her self through poetry.
#AdomiaFekede #gitemsitem #poeticsaturdays #migbarsiraj
#አዶሚያፈቀደ #ግጥምሲጥም #ግጣምዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
#AdomiaFekede #gitemsitem #poeticsaturdays #migbarsiraj
#አዶሚያፈቀደ #ግጥምሲጥም #ግጣምዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ