Forwarded from Bruh Club
OUT NOW: The Arts Mailing List newsletter – 5th Oct 2020 https://bit.ly/3nbd9WV
This week featuring visual artist @sketchesbybrook
Click on the above link to find this week’s list of national and international open calls, competitions, funding and residencies etc… for you to apply!!
This week we also have news from @mesobstudios, @Utopia251, @traingobeze, @Theurbancenter, @seifetemam, @BigDreamET, @getz_mag and so much more!!
@artsmailinglist
This week featuring visual artist @sketchesbybrook
Click on the above link to find this week’s list of national and international open calls, competitions, funding and residencies etc… for you to apply!!
This week we also have news from @mesobstudios, @Utopia251, @traingobeze, @Theurbancenter, @seifetemam, @BigDreamET, @getz_mag and so much more!!
@artsmailinglist
Forwarded from ከTsenat Magazine
We are currently looking for Amharic Content Writers! DM @sabawitki or @ketsenat if you are interested.
@KeTsenatMagazine
@KeTsenatMagazine
ምህረት
--------
(ለ ኒኪ ጂዮቫኒ)
ሸረሪቷን ግደላት እንጂ አለችኝ
ግና መግደል ቢሰቅቀኝ
የሰላም መንጃ ተቸረኝ
አሮጌ ጣሳ ደፍቼ
ብጣሽ ጨርቅ ላይ ዘግቼ
የያዝኳትን የነፍሳት ነፍስ
ወደ ውጪ ለቀኳት
በነጻነት እንድትነፍስ
አለም ምድሯን እንድታስስ
ማንም ላይ ባልደርስም እንኳን
ድንገት ከተገኘሁኝ በማይገባኝ ድንኳን
ሩሄን እያሰነበትኩ ያለቦታዬ ብከሰት
ባልታሰብኩበት ቦታ በማይገባኝ ሰዓት
እላለሁ 'አቤቱ ምኞቴን አደራ'
ሸረሪቷን እንዳዳንኳት
ለእኔም ቀን ም’ረትን ስራ
ሩዲ ፍራንሲስኮ (ትርጉም፦ ሰይፈ ተማም)
ሂሊየም
#ሩዲ #ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
--------
(ለ ኒኪ ጂዮቫኒ)
ሸረሪቷን ግደላት እንጂ አለችኝ
ግና መግደል ቢሰቅቀኝ
የሰላም መንጃ ተቸረኝ
አሮጌ ጣሳ ደፍቼ
ብጣሽ ጨርቅ ላይ ዘግቼ
የያዝኳትን የነፍሳት ነፍስ
ወደ ውጪ ለቀኳት
በነጻነት እንድትነፍስ
አለም ምድሯን እንድታስስ
ማንም ላይ ባልደርስም እንኳን
ድንገት ከተገኘሁኝ በማይገባኝ ድንኳን
ሩሄን እያሰነበትኩ ያለቦታዬ ብከሰት
ባልታሰብኩበት ቦታ በማይገባኝ ሰዓት
እላለሁ 'አቤቱ ምኞቴን አደራ'
ሸረሪቷን እንዳዳንኳት
ለእኔም ቀን ም’ረትን ስራ
ሩዲ ፍራንሲስኮ (ትርጉም፦ ሰይፈ ተማም)
ሂሊየም
#ሩዲ #ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
A call for poets !
We are looking for amateur poets who deserve a stage.
Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Each month, we give the opportunity for two upcoming poets if their sample work got selected by our experienced group of poets.
Please send us an audio through @seifdman or @Tominu and be part of our event.
#gitemsitem
We are looking for amateur poets who deserve a stage.
Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Each month, we give the opportunity for two upcoming poets if their sample work got selected by our experienced group of poets.
Please send us an audio through @seifdman or @Tominu and be part of our event.
#gitemsitem
Forwarded from Bruh Club
Here comes the Arts Mailing List newsletter - 12th Oct 2020 https://bit.ly/3jKunYW
This week, we bring you the amazing work of visual artist
https://www.instagram.com/abel_fine_arts/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for.
In this week's newsletter, you will also find news and opportunities from
@Ahadubeatz, @seifetemam @ethiopianrecords, @Theurbancenter, @WallpapersETdaily and so much more
@artsmailinglist
This week, we bring you the amazing work of visual artist
https://www.instagram.com/abel_fine_arts/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for.
In this week's newsletter, you will also find news and opportunities from
@Ahadubeatz, @seifetemam @ethiopianrecords, @Theurbancenter, @WallpapersETdaily and so much more
@artsmailinglist
እንዴትም
----------
እንዴት ናችሁ ላላችሁን
አለን አንደምጥ ስቀን
በማይለቅ ጉንፋን ታፍነን
የማያልቅ ንፍጥ ተናፍጠን
የማያልቅ ነፍጥ ተናፍጠን
ወደራሳችን ደግነን
...
እንዴት ናችሁ ላላችሁ
እንዴት እንመልስላችሁ
'አለን' ለማለት ፈርተን
ያለን መስሎን የሌለን
የሌለን መስሎን አለን
አይባል ነገር ለሰው
አንዴት ናችሁም ያሉን
መቼም ያለን መስለን ነው
...ምን ሊውጠን ልንል ስንል
ምን ልንውጥ ነው 'ምንል
ምኑን እንዴት ነህ ይባላል
ሊጥ መጥለቂያ የራስ ቅል
ሰይፈ ተማም 2009
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
----------
እንዴት ናችሁ ላላችሁን
አለን አንደምጥ ስቀን
በማይለቅ ጉንፋን ታፍነን
የማያልቅ ንፍጥ ተናፍጠን
የማያልቅ ነፍጥ ተናፍጠን
ወደራሳችን ደግነን
...
እንዴት ናችሁ ላላችሁ
እንዴት እንመልስላችሁ
'አለን' ለማለት ፈርተን
ያለን መስሎን የሌለን
የሌለን መስሎን አለን
አይባል ነገር ለሰው
አንዴት ናችሁም ያሉን
መቼም ያለን መስለን ነው
...ምን ሊውጠን ልንል ስንል
ምን ልንውጥ ነው 'ምንል
ምኑን እንዴት ነህ ይባላል
ሊጥ መጥለቂያ የራስ ቅል
ሰይፈ ተማም 2009
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
Forwarded from Events Ethiopia (Events Ethiopia Bot 🤖)
Much Needed Conversations - Art vs. Artist
📅 Sunday October 11, 2020 at 7 PM
📍 IG Live
🙏 @KeTsenat
Join us this week as we discuss Art vs. Artist - should we differentiate between the two?
@ketsenatmagazine
@eventsethiopia
📅 Sunday October 11, 2020 at 7 PM
📍 IG Live
🙏 @KeTsenat
Join us this week as we discuss Art vs. Artist - should we differentiate between the two?
@ketsenatmagazine
@eventsethiopia
ጀንበር ሳትጠልቅ
እንባ ስታቀሪ፣
በሰቆቃ ስትሞሸሪ፣
ሰላም እየጠማሽ ፣
ባለመኖር መኖር እየተቆራመድሽ፣
አለሁኝ አትበይኝ
ቆፈን ሲገርፍሽ፣
ጠኔ ሲፈጅሽ፣
የነፃነት አየር አጥቢያ ምትናፍቂ፣
በዛሬ ውጥን
ኦና አልባ መንገድ ላይ የምትሳቀቂ፣
ታድያ ለምንድን ነው ?
ደህና ነኝ እያልሽኝ ወሬ የምትሰብቂ፣
መአልቱ ሌሊቱ
እንደ ሰጋር ፈረስ እየነጎደ፣
ጎህ ይቀዳል አትበይ
በፅልመት ተውጧል እየተራመደ።
ህመምሽ ህመሜ
በደሙ ጠበል እያጠመቀኝ፣
ምድር ቆቧን ሳ'ጥል
መለኮት በመጣ ቅኔውን እንዲቀኝ።
ሀብታሙ ፍቃዴ (የጁ)
#ሀብታሙ_ፍቃዴ #ግጥምሲጥም
እንባ ስታቀሪ፣
በሰቆቃ ስትሞሸሪ፣
ሰላም እየጠማሽ ፣
ባለመኖር መኖር እየተቆራመድሽ፣
አለሁኝ አትበይኝ
ቆፈን ሲገርፍሽ፣
ጠኔ ሲፈጅሽ፣
የነፃነት አየር አጥቢያ ምትናፍቂ፣
በዛሬ ውጥን
ኦና አልባ መንገድ ላይ የምትሳቀቂ፣
ታድያ ለምንድን ነው ?
ደህና ነኝ እያልሽኝ ወሬ የምትሰብቂ፣
መአልቱ ሌሊቱ
እንደ ሰጋር ፈረስ እየነጎደ፣
ጎህ ይቀዳል አትበይ
በፅልመት ተውጧል እየተራመደ።
ህመምሽ ህመሜ
በደሙ ጠበል እያጠመቀኝ፣
ምድር ቆቧን ሳ'ጥል
መለኮት በመጣ ቅኔውን እንዲቀኝ።
ሀብታሙ ፍቃዴ (የጁ)
#ሀብታሙ_ፍቃዴ #ግጥምሲጥም
Forwarded from Empowering Next Generation - ENG
1. አንድ ሰው ፈጣሪውን የማይፈራ
2. ሰውን የማያፍር (ህሊናው የማይከብደው)
3. ህግን የማያከብርና፤ቢያጠፋ እንኳን ከህግ ተጠያቂነት ሊያመልጥ የሚችልበት መንገድ እንዳለ የሚያስብ ከሆነ።
ወዳጄ #አጥፍቶ_ጠፊ ነው ይህ ሰው!
ማናችንንም ከነዚህ ገመዶች አንዱ ነው፤ ከጥፋት መንገድ መልሶ የያዘን። እዚ ምድር ላይ እኚህ #ሶስቱ_ገመዶች የተበጠሱበት ሰው፤ እጅግ አደገኛ #ፍረት_ነው ሚሆነው። ማለቴ እራሱ ላይ እንኳን ሳይቀር በቀላሉ አደጋ ሊጥል ይችላል ይህ አይነት ሰው። እኔ ቢያንስ አንዱ እንደቀረው እርግጠኛ ካልሆንኩት ሰው ጋር በምንም ተአምር አብሬ ለመስራት ፍቃደኛ አይደለሁም። ከመቃብር በላይ፤ በህያዋን አለም ስትኖር ከሰዎች ጋር ከሶስቱ በአንዱ ገመድ ነው ልትተሳሰርና ልትግባባ የምትችለው። በአንድ አጋጣሚ ማንነቱ እስኪገለጥ እንጂ፤ እኚ ሶስቱን በጥሶ ሚኖር ሰው ፤ #ሁኔታና #ስፖንሰር_ያጣ_አጥፍቶ_ጠፊ_ነው። ሰው #ሃይማኖቱ፣ብሄሩ፣የኑሮው ሁኔታ፣የትምህርት ደረጃው ምንም ይሁን ፈጣሪውን የማይፈራ፣ህሊናውን የማያፍር፣ህግን የማያከብር ከሆነ፤ ዳግመኛ ሊያገናኛችሁ የሚችል ነገር ከዚህ ሰው ጋር ፈጽሞ አይስፈልግም። ለዚ ምስኪን ሰው #ስጦታ እንጂ #ብድር እንዳትሰጡት፤ እናንተም እንዳትበደሩት ተጠንቀቁ። #አላህን_ፍራ/ #ስለ_እግዚአብሄር፣ በህግ አምላክ አልያም ለዘመድ ወዳጆችህ እነግርብሃለሁ የማይባል ሰው #በጣም_አደገኛ_ፍጥረት ነው። #ከኖራችሁ_አይቀር ከቻላችሁ ሶስቱም ገመድ ይኑራችሁ፤ ካልሆነ ግን #ቢያንስ አንዱን አስቀሩ። እኚ ሶስቱ ከተበጠሱብህ ግን #በአራዊትና በሰው መሃል ያለውን ልዩነት ነው በሂደት እያጣህ ምትሄደው። እንደ ተቋም፤ የሞቱና በከባድ የህይወት ልምምድ ውስጥ አልፈው የደነዘዙ ህሊናዎችን የማነቃቃት ስራ በትውልድ መሃል እንሰራለን።
2. ሰውን የማያፍር (ህሊናው የማይከብደው)
3. ህግን የማያከብርና፤ቢያጠፋ እንኳን ከህግ ተጠያቂነት ሊያመልጥ የሚችልበት መንገድ እንዳለ የሚያስብ ከሆነ።
ወዳጄ #አጥፍቶ_ጠፊ ነው ይህ ሰው!
ማናችንንም ከነዚህ ገመዶች አንዱ ነው፤ ከጥፋት መንገድ መልሶ የያዘን። እዚ ምድር ላይ እኚህ #ሶስቱ_ገመዶች የተበጠሱበት ሰው፤ እጅግ አደገኛ #ፍረት_ነው ሚሆነው። ማለቴ እራሱ ላይ እንኳን ሳይቀር በቀላሉ አደጋ ሊጥል ይችላል ይህ አይነት ሰው። እኔ ቢያንስ አንዱ እንደቀረው እርግጠኛ ካልሆንኩት ሰው ጋር በምንም ተአምር አብሬ ለመስራት ፍቃደኛ አይደለሁም። ከመቃብር በላይ፤ በህያዋን አለም ስትኖር ከሰዎች ጋር ከሶስቱ በአንዱ ገመድ ነው ልትተሳሰርና ልትግባባ የምትችለው። በአንድ አጋጣሚ ማንነቱ እስኪገለጥ እንጂ፤ እኚ ሶስቱን በጥሶ ሚኖር ሰው ፤ #ሁኔታና #ስፖንሰር_ያጣ_አጥፍቶ_ጠፊ_ነው። ሰው #ሃይማኖቱ፣ብሄሩ፣የኑሮው ሁኔታ፣የትምህርት ደረጃው ምንም ይሁን ፈጣሪውን የማይፈራ፣ህሊናውን የማያፍር፣ህግን የማያከብር ከሆነ፤ ዳግመኛ ሊያገናኛችሁ የሚችል ነገር ከዚህ ሰው ጋር ፈጽሞ አይስፈልግም። ለዚ ምስኪን ሰው #ስጦታ እንጂ #ብድር እንዳትሰጡት፤ እናንተም እንዳትበደሩት ተጠንቀቁ። #አላህን_ፍራ/ #ስለ_እግዚአብሄር፣ በህግ አምላክ አልያም ለዘመድ ወዳጆችህ እነግርብሃለሁ የማይባል ሰው #በጣም_አደገኛ_ፍጥረት ነው። #ከኖራችሁ_አይቀር ከቻላችሁ ሶስቱም ገመድ ይኑራችሁ፤ ካልሆነ ግን #ቢያንስ አንዱን አስቀሩ። እኚ ሶስቱ ከተበጠሱብህ ግን #በአራዊትና በሰው መሃል ያለውን ልዩነት ነው በሂደት እያጣህ ምትሄደው። እንደ ተቋም፤ የሞቱና በከባድ የህይወት ልምምድ ውስጥ አልፈው የደነዘዙ ህሊናዎችን የማነቃቃት ስራ በትውልድ መሃል እንሰራለን።