Yes, it's been a year! Atmosphere invites you to the one year anniverasy of creativity, food, drinks, entertainment and fun. Let's take a trip down memory lane tonight with Gitem Sitem, Chewata Awaqi and a special performance by the DJ and Masinko duo Airwan and wonde. Come celebrate this special day with us at the new location.
https://maps.app.goo.gl/MKGgJcpnm3igRK68A
@atmosphere251
https://maps.app.goo.gl/MKGgJcpnm3igRK68A
@atmosphere251
👍3❤2
ሰላም እንዴት ናችሁ የግጥም አጣምያን
ግጥም ሲጥም የ ሽፍታዋ በ ክፍት መድረኳ መጥታለች
የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 30 : ከ 12ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ሬስቶራንት እንገናኝ!
#shifta #kirunfuddigitals #linkupaddis #poeticsaturdays #hibreqal #jubalgraphics
ግጥም ሲጥም የ ሽፍታዋ በ ክፍት መድረኳ መጥታለች
የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 30 : ከ 12ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ሬስቶራንት እንገናኝ!
#shifta #kirunfuddigitals #linkupaddis #poeticsaturdays #hibreqal #jubalgraphics
❤8👍4
በአማርኛችን ሰው ሰራሽ አስተውሎት ሲባል የምንሰማው ኤአይ ስነ-ግጥምን ጨምሮ በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ዙሪያ በርካታ ፈተናዎችን ከዕድሎች ጋር ይዞ መምጣቱ ብዙዎችን እንዳከራከረ አለ።
በርካቶች፣ ማሽን መጻፍ የሚችለው ግጥም ሰዋዊ ስሜት ይጎድለዋል፣ የሰውን ምናብና የፈጠራ አቅም ሊደርስበት አይችልም ሲሉ ይሞግታሉ።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
ልታጋሩ የወደዳችሁትን በክፍት መድረካችን ላይ እያቀረባችሁ ሰዋዊ ስነ-ግጥምን የማንገስ አቅማችሁን ለኩበት።
Some say that the rise of artificial intelligence (AI) has sparked debates about its potential impact on various creative domains, including poetry.
(MIT Technology Review)
Critics argue that AI-generated poetry lacks the emotional depth and personal experiences that human poets bring to their work, suggesting that it may never fully replace human creativity.
(The New York Times)
What do you say?
We have a test run while you perform yours this wednesday?
at Shifta
(GitimSitem)
በርካቶች፣ ማሽን መጻፍ የሚችለው ግጥም ሰዋዊ ስሜት ይጎድለዋል፣ የሰውን ምናብና የፈጠራ አቅም ሊደርስበት አይችልም ሲሉ ይሞግታሉ።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
ልታጋሩ የወደዳችሁትን በክፍት መድረካችን ላይ እያቀረባችሁ ሰዋዊ ስነ-ግጥምን የማንገስ አቅማችሁን ለኩበት።
Some say that the rise of artificial intelligence (AI) has sparked debates about its potential impact on various creative domains, including poetry.
(MIT Technology Review)
Critics argue that AI-generated poetry lacks the emotional depth and personal experiences that human poets bring to their work, suggesting that it may never fully replace human creativity.
(The New York Times)
What do you say?
We have a test run while you perform yours this wednesday?
at Shifta
(GitimSitem)
👍5
Forwarded from LinkUp Addis
Gitem Sitem has organized an Open Mic Circle. Happening this Wednesday 5 July 2023, this open mic circle seeks to answer the question of whether or not AI lacks the emotional depth and Personal experience poets bring to their work. Open to the public, this Gitem Sitem serves as a test run. This event is taking place at Shifta starting from 6:30pm.
Get daily updates on the LinkUp App: https://linkupaddis.com/explore
@linkupaddis
Get daily updates on the LinkUp App: https://linkupaddis.com/explore
@linkupaddis
👍3❤1
ድምጽ ማጉያው እናንተን በመጠበቅ ላይ ነው።
ይህ ክፍት መድረክ ለአዳዲስ አጣሚያን፣ ዜመኞች፣ ራፐሮች፣ ኮማኪዎች እና ጨዋታ አዋቂዎች እንዲሁም ድጋፉን የማይሰስት ታዳሚ ፊት አዲስ የፈጠራ ሥራዎችን ለሞመከር ወደ ኋላ ለማይሉ የተከየነ ነው።
የሽፍታ ሰው ይበለን
Grab the mic and pour your soul into it.
This open mic event is for all the up and coming poets, singers, rappers, comedians, storytellers and all the artists who won't miss a chance to experiment an art form infront of a supportive audience.
Join us this Wednesday at Shifta
ይህ ክፍት መድረክ ለአዳዲስ አጣሚያን፣ ዜመኞች፣ ራፐሮች፣ ኮማኪዎች እና ጨዋታ አዋቂዎች እንዲሁም ድጋፉን የማይሰስት ታዳሚ ፊት አዲስ የፈጠራ ሥራዎችን ለሞመከር ወደ ኋላ ለማይሉ የተከየነ ነው።
የሽፍታ ሰው ይበለን
Grab the mic and pour your soul into it.
This open mic event is for all the up and coming poets, singers, rappers, comedians, storytellers and all the artists who won't miss a chance to experiment an art form infront of a supportive audience.
Join us this Wednesday at Shifta
👍5❤1🔥1
ውድ ወዳጃችን ቢንያም ጌታነህን እያስታወስን ቀሪ መንገደኞች አሁንም የጻፍነውን እያካፈልን ጉዞውን ልንቀጥል መገናኛችን ደረሰ
https://maps.app.goo.gl/JHhHK6XWRqZiCeve6
https://maps.app.goo.gl/JHhHK6XWRqZiCeve6
👍1
The 31st episode of our open mic circle of fun and poetry at the one and only Shifta
Do you enjoy creativity, self expression and sharing perspectives? Do you enjoy poetry when it's performed? Come through and share whatever you have in front of a very supportive audience.
31ኛው የግጥም ሲጥም የሽፍታው ክፍት መድረክ ቀኑ ደረሰ!
ፈጠራን፣ ጥበብን፣ ሐሳብንም ሆነ ስሜትን መግለጽን ለምታደንቁ ሁሉ ያላችሁን ማንኛውንም ነገር ማቅረብ የምትችሉበት፣ ከወሳኝ ሰዎች ጋር የምትተዋወቁበት፣ መድረክን የምትለማመዱበት እንዲሁም የዚህን ትውልድ የፈጠራ እና የጥበብ አቅም የምታዩበት ለሁላችሁም ክፍት የሆነ መሰናዶ ነውና ተከሰቱ!
#ግጥምሲጥም #gitemsitem #poetrylovers #ግጥምለምትወዱ #artinaddis #openmic #poetry #ግጥም
Do you enjoy creativity, self expression and sharing perspectives? Do you enjoy poetry when it's performed? Come through and share whatever you have in front of a very supportive audience.
31ኛው የግጥም ሲጥም የሽፍታው ክፍት መድረክ ቀኑ ደረሰ!
ፈጠራን፣ ጥበብን፣ ሐሳብንም ሆነ ስሜትን መግለጽን ለምታደንቁ ሁሉ ያላችሁን ማንኛውንም ነገር ማቅረብ የምትችሉበት፣ ከወሳኝ ሰዎች ጋር የምትተዋወቁበት፣ መድረክን የምትለማመዱበት እንዲሁም የዚህን ትውልድ የፈጠራ እና የጥበብ አቅም የምታዩበት ለሁላችሁም ክፍት የሆነ መሰናዶ ነውና ተከሰቱ!
#ግጥምሲጥም #gitemsitem #poetrylovers #ግጥምለምትወዱ #artinaddis #openmic #poetry #ግጥም
🔥4❤1👍1
31ኛው ክፍት መድረካችን እንደወትሮው ሁሉ ጥዑም ሆኖ አልፏልና ለአጣሚዎቻችን በሙሉ ምስጋና ይድረስ!
ሳምንት ረቡዕ በ32ተኛው መድረካችን እንገናኛለን።
ሳምንት ረቡዕ በ32ተኛው መድረካችን እንገናኛለን።
👍5❤1