ከመንበረማሪያም ኃይሉ ጋር በሳበኝ የነበረን ጊዜ ግሩም ነበር። ከቃል ሰሌዳ እያነበብን መንቢን በማስፈረም እና ከራሷም አንደበት ግጥሞቿን ሰምተን እንዲህ ማስታወሻ ፎቶዎች ተነስተን ተለያየን።
ቀጣይ ማንን ይዘን እንምጣ? ተከታተሉን
We had a great time with the poetess Menberemariam Hailu.
Stay tuned to find out who will be featured in the upcoming episode.
ቀጣይ ማንን ይዘን እንምጣ? ተከታተሉን
We had a great time with the poetess Menberemariam Hailu.
Stay tuned to find out who will be featured in the upcoming episode.
❤1
" ድኆች"
ጋሼ የዛሬ 50 ዓመት ጽፎት በጋሽ ስብሃት ገ/ እግዚአብሔር ቅንጭብ የእንግሊዝኛ ትርጉም ታክሎበት፤ " በርባንና ኢየሱስ " ከተሰኘ ተውኔት ጋር የአዳም ረታ ወንድም ይገረም ረታ በእንግሊዝኛ ጭምር ተተርጉሞ የወጣ መጽሐፍ ነው፡፡
ጋሽ ሥዩም ሌሎች ያልታተሙ የግጥም፣ የቲአትር ፣ መንፈሳዊ እና ጥበባዊ ለዛ ያላቸው ሥራዎች አሉት፡፡ እነዚህን ለማሳተም አንድም ስፖንሰር ማፈላለግ አንድም ይህን አዲስ መድብለ ተውኔት መጽሐፍትን በግል ወይም በቡድን በመግዛት ንቅናቄውን ያስተባብሩ፡፡ በምረቃ እና በምስጋና ፕሮግራሙ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡
እነሆ በጋሼ ሰላምታና ክብር፡፡
አዘጋጅ: ሰም እና ወርቅ
ጋሼ የዛሬ 50 ዓመት ጽፎት በጋሽ ስብሃት ገ/ እግዚአብሔር ቅንጭብ የእንግሊዝኛ ትርጉም ታክሎበት፤ " በርባንና ኢየሱስ " ከተሰኘ ተውኔት ጋር የአዳም ረታ ወንድም ይገረም ረታ በእንግሊዝኛ ጭምር ተተርጉሞ የወጣ መጽሐፍ ነው፡፡
ጋሽ ሥዩም ሌሎች ያልታተሙ የግጥም፣ የቲአትር ፣ መንፈሳዊ እና ጥበባዊ ለዛ ያላቸው ሥራዎች አሉት፡፡ እነዚህን ለማሳተም አንድም ስፖንሰር ማፈላለግ አንድም ይህን አዲስ መድብለ ተውኔት መጽሐፍትን በግል ወይም በቡድን በመግዛት ንቅናቄውን ያስተባብሩ፡፡ በምረቃ እና በምስጋና ፕሮግራሙ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡
እነሆ በጋሼ ሰላምታና ክብር፡፡
አዘጋጅ: ሰም እና ወርቅ
የሽፍታው ግጥም ሲጥም የሐምሌ ድምቀቶች ከነበሩት ገሚሱ . . .
በማቅረብም በመታደምም ጥዑም ምሽት ለሰጣችሁን ሁሉ ምስጋና ይሁን
እዚህ መድረክ ላይ ስራዎቻችሁን ልታካፍሉ የምትወዱ ሁሉ በቦታው በሰዓቱ ተገኝቶ ስም ማስመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።
የሽፍታው ጷጉሜን 2 ላይ ይከሰታል እስከዛው የፊታችን ሐሙስ በተለየ መልኩ ለውጪ ቋንቋዎች በተዘጋጀው የአትሞስፌሩ ክፍት መድረክ እንዲሁም የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 21 ለመጽሐፍ ንባብና ማስፈረሚያ ከዳዊት በላይነህ 'ምናባዊ ሂደት' የግጥም መጽሐፍ ጋር በተወጠነው የሳበኙ ዝግጅት እንገናኛለንና የዛ ሰው ይበለን።
በማቅረብም በመታደምም ጥዑም ምሽት ለሰጣችሁን ሁሉ ምስጋና ይሁን
እዚህ መድረክ ላይ ስራዎቻችሁን ልታካፍሉ የምትወዱ ሁሉ በቦታው በሰዓቱ ተገኝቶ ስም ማስመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።
የሽፍታው ጷጉሜን 2 ላይ ይከሰታል እስከዛው የፊታችን ሐሙስ በተለየ መልኩ ለውጪ ቋንቋዎች በተዘጋጀው የአትሞስፌሩ ክፍት መድረክ እንዲሁም የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 21 ለመጽሐፍ ንባብና ማስፈረሚያ ከዳዊት በላይነህ 'ምናባዊ ሂደት' የግጥም መጽሐፍ ጋር በተወጠነው የሳበኙ ዝግጅት እንገናኛለንና የዛ ሰው ይበለን።
👍1