ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
1.84K subscribers
842 photos
55 videos
20 files
394 links
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ።
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።

We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Download Telegram
Forwarded from Woini Creatives
Get ready for an exciting challenge launch #7daysfidelchallenge starting from July 16-22 rules will be posted tomorrow.
Stay tuned!!
.
.
.
.
.
#7daysfidelchallenge
#fidelchallenge
#funwithfidel
#fidelwithwoini
#illustration
#typographydesign
👍1
Forwarded from Woini Creatives
Fidel Scavenger Hunt

@Woinicreatives got an exciting community challenge for all challange lovers out there.

The Game is simple. We will announce the Fidel of the day (Amharic letter of the day) and whenever You find that letter through your day, we want you to take a picture of it sent it to @woinicreatives.

And also use #funwithfidel whenever you post. So that we won't miss it 😉

Whoever did it for 7 days consecutively and has more likes, wins amazing prices 🥳 Easy right??

3 Winners will be selected. Winners will get one of @woinicreatives Arts,Tshirt or Coasters on July 23.

So who is ready??? 😁

Stay tuned for Day 1 competition on Saturday July 16th.

For more info, check out @woinicreatives

#Funwithfidel
#woinicreatives
Forwarded from Everted (Kalkidan Everted)
Somedays
It takes my soul a number of existence
A number of lives
Within her
The old lady with a woven past around her neck
Within him
The young boy drunk in youth
Within it
A wasted dream
Within God himself
In flesh trying to fit into the skin of man

And
Somedays
It takes closing my eyes
Taking off all that skin and flesh

And there
I find myself
A pure energy

Until I have to be human again
እሸሻለሁ! ከብዙ ነገር....

ከሞት እሸሻለሁ። መኖር ያስበረግገኛል።
ከማጣት እሸሻለሁ። ማግኘትን እሸሻለሁ።  እሷን እሸሻለሁ። ከእሷ መለየትን እሸሻለሁ።
አካል ለበስ ፍርሃት ነኝ። በመፈለግና ባለመፈለግ መሐል ሰፋሪ ነኝ። ምናልባትም መሸሽን መኖር ብዬ የያዝሁ.... ጉዞዬ ክብ መሆኑን አልታዘበውም። የምሸሸውን ዞሬ ከፊቴ ሲመራኝ አገኘዋለሁ። ወደሽሽቴ ጉያ ሮጣለሁ።
--------------------------------
የገፋሁት ገላዋ ከሩቅ ውልብልታው ይታየኛል። የሚታየኝ ጀርባዋ ይሁን ፊቷ አላውቅም። እየሄደች ይሁን እየመጣች እንጃ ..... ብቻ አያታለሁ። እርግጠኛ የምሆነው እሷነቷ ላይ ብቻ ነው። በፋናዋ የምለያት ናት።
ዝም ብዬ ሚራዧን እታዘባለሁ። ሌላ አይነት ሽሽት፤ ዝምታ! ስሜት አልባ መታዘብ። ፋናዋ ይቀርበኛል። በዝምታ ርቀዋለሁ። ይርቀኛል በዝምታ አቀርበዋለሁ። 
-------------------------------
የሽሽት ሥጋዊ ገጽታ ነኝ።
እሸሻለሁ!
ፖለቲካ ያንገሸግሸኛል። ።ኮሚዩኒዝም ሆነ ካፒታሊዝም ከኮረዳ እቅፍ ይልቃሉ? ከጠይም ሳቅ ይገዝፋሉ? የጥርሷ መገለጥ ከአብዮት ፍንዳታ በላይ ብርሃን ይፈልቅበታል። ከእዚህች ልጅ ፍቅር የሚበልጥ ሪቮሉሽን አለ? እንጃ... መጽሐፍቱ ከቨር ላይ ያለው ራሰ በራው ሠውዬ ያ ኢሊች ሌኒን የሚሉት ይህቺን የግራ ፖለቲካ ያልተጠመቀች ሣቅ ርዕዮተ ዓለሟ የሆነች ጠይም ሴት አያውቃትም።

ወደምንቀው ፖለቲካ በሽሽቴ ተጠለፌ እወድቃለሁ። ለማንቋሸሽ በማነባቸው ቀያይ እና ቡላማ የኮሚኒስት መጻሕፍት የጭቆና ተንታኝ እሆናለሁ። ግን አይነግሩኝም አየህ የድሃ ሀገር ፖለቲካ መሠረቱ ጭቆና እንደሆነ...! ከቨራቸውን አሳምረው ሽታቸው ወርቅ የሆነ እነዛ መጻሕፍት በምሸሸው ነገር እየተሳብሁ እንደሆነ... መፈለጌን እና አለመፈለጌን እያስተሳሰሩ ዳያሌቲክስ ቅብርጥሶ በሚል ትብታብ ሥር አሰማምረው ሲጽፉልኝ ይሄን አይነግሩኝም። ግን እንደነሱ ዳያሌክቲክስ ብናወራ እውነትም የምሸሸውን እየተከተልሁ ነው።
---------------------------------
እየሄደች እንደሆነ አስብና ልቤ ይፈራል። ልቤን እንዲሸኛት ስልከው አብሮ ይቀራል። የቁራ መላክተኛ ነው። ይዘሽ ነይ እንድላት ታክቲክ መሆኑ ነው። እንዴት ሠው በአንድ ገላ ሁለት ይሆናል! ትንሽዬ የራሴ ዳያሌክት ፈጠርሁ ማለት አይደል?
እያየኋት ይህቺን በውል የማትታየኝን ፊት ትሁን ጀርባ ፌርዌል እሰድላታለሁ።

Bella Ciao!
ደህና ሁኝ ውቢት!
----------------------------------------
መሸሼ አይቆምም!
ሕዝብ መሆን እሸሻለሁ። መቆዘም ወደሚመርጥ ባለትልልቅ ቡትሌ ድራፍት እና የፈረንጅ ካቲካላ ቤት እደበቃለሁ። ሶበር ሆኜ ያራቅሁትን ሕዝብነት ከእኔን መሰል ድንጉጥ ግለኞች ጋር ተቀላቅዬ የጠርሙስ ማሕበር እፈጥራለሁ።
ሌላ ሕዝብ!

ቺርስ! ግጭ! ስለፍርሃት እንጠጣ።
---------------------------------------
እሩቅ የማያት ፋና ምናልባትም ታክቷት የቆመች፤ ያቀፍኋት። ያቀፈችኝ። እሷ! የእስከለመይቴው ፍላጎቴ የዘለዓለም ሽሽቴ እየሄደች ነው! 
ብጠየቅ እንዳላጣት ነው የተውኋት ብዬ እዋሻለሁ።
ምናልባት ልክ እሆን ይሆናል። ዞሮ መሞት ካልቀረ አይነት ይህቺን ዕድሜ የሚሏትን ጳጉሜ ታህል ዘመኔን ባለመኖር መግፋት....! ተስፋን መጣል!

ፋናዋ አይንቀሳቀስም። ፊቴን አዙሬ ብራመድ እየሄደች የማያትን እየመጣች እንደማገኛት ከመንገዴ አውቃለሁ። የክብ ተጽዕኖ አለብኝ!
----------------------------
እሰናበታታለሁ!
ደህና ሁኚ ውቢት!
በምሸሸው እቅፍ እወድቃለሁ
መኖሬ ስለሞት እንሆነ አውቃለሁ

የማይቀር ሽሽቴ ሲወስደኝ
ከተራራው አናት ላይ በአበቦች እቅፍ ቅበሪኝ

ደህና ሁኚ ውቢት!
ተረኞች በዚያ የሚልፉ
ወደሚሸሹት ሚጣደፉ

ወጪ ወራጁ ሁሉ አበባውን እያስተዋሉ
መውደቄን ውብ ነው ይላሉ

እዪልኝ ይህንን ክቤን ፈርሶ ሌላ ክብ ሲሰራ
የምሸሸውን ሞት ሞቼ የምሸሸው ሕይወት ሲዘ'ራ።

Bella Ciao!

Cheers! ስለመሸሽ!
👍42
የሽፍታውን አስራስድተኛ ክፍት መድረክ በመታደም፣ በማቅረብ፣ በአጋርነት እንዲሁም የምንሸልማቸው መጽሐፍት በመስጠት ያጣማችሁልን ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ!

ከጊዜም ከቦታም እንዲሁም ከቅርጽ አንጻር የሚመቻችሁን መርጣችሁ የምትታደሙባቸውን ልዩ ልዩ አይነት መድረኮች ይዘን በቅርቡ በተለያዩ መልኮች የተላያዩ ቦታዎች ላይ እንከሰታለንና እንድትከታተሉን ይሁን።

Big thanks to those who attend, performed at and supported our 16th Open Mic night at Shifta.

Stay tuned to our channel and pages for more updates on our upcoming events crafted in different ways for you choose the one that suits you in terms of format, time or location.
11👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቅርብ ቀን በሳበኝ ግጥም ሲጥምን ከመንበረማርያም ኃይሉ ጋር ወደ እናንተ እናደርሳለን

የሳበኙ

The new addition to our events is coming your way
GS at Sabegn @sabegn_ethiopia
Coming Soon
እሁድ ሐምሌ 17
ከ8 ሰዓት ጀምሮ
በግዮን ግሩቭ ጋርደን

'ሞትን ያስበረገጉ ጀግኖች' የመጽሐፍ ምረቃ
Forwarded from Natna Books
Diaz' poems do not spare us the bright stains of life's wounds, but they do not sink into despair. Rather, these are poems born of the magical and majestic art of healing.
.
.
.
I watched a lion eat a man like a piece of fruit, peel tendons from fascia
like pith from rind, then lick the sweet meat from its hard core of bones.
The man had earned this feast and his own deliciousness by ringing a stick
against the lion's cage, calling out Here, Kitty Kitty, Meow!

With one swipe of a paw much like a catcher's mitt with fangs, the lion
pulled the man into the cage, rattling his skeleton against the metal bars.

The lion didn't want to do it—
He didn't want to eat the man like a piece of fruit and he told the crowd
this: I only wanted some goddamn sleep . . .
https://t.me/natna_books
👍2👎1