Forwarded from Poetic Saturdays
Meet our performers at #VirtualPoetry2021
#PoeticSatursays
Saturday, January 2nd 2021
#poetry #performance #performanceart #art #prose #slampoetry #January #music #artist #poet
#PoeticSatursays
Saturday, January 2nd 2021
#poetry #performance #performanceart #art #prose #slampoetry #January #music #artist #poet
https://www.nebeb.com/
እናንብብ፣ እንወያይ፣ ነፃ እንውጣ። lets read, let's discuss, let's get liberated.
እናንብብ፣ እንወያይ፣ ነፃ እንውጣ። lets read, let's discuss, let's get liberated.
Forwarded from entropy mark
|የተመኟት|
[በዜማ]
አ....ት..ራ....ወጡ
ከ...ትግል.. ውጡ
ተዓ`ምሯን አድምጡ
(ያገኟት... «አ...ሜን»)
|የተመኟት|
[በዜማ]
ሙት አታስታሙ
በድን አትሳሙ
መጥታለች ቁሙ
ተዓምሯን ስሙ።
(ያገኟት... «አ...ሜን»)
[[የተኛት]]
|በሹክሹክታ|
ከሽ... ኮሽ...
ከሽ..ከሽ...
ሿሿ... ሿሻ... ሻሻ
ደረት ማንከሽከሻ
ተንጋሎ እሚቆላ
ቡናማ ገላዋ
ባርያ ያደርገኛል፡ ጌትነትም ብሻ።
ደረት ማንከሽከሻ...
ቡናዋን ታቅፎ
በእሳት ላንቃ መሃል፡ ግራ ቀኝ ይሰግራል
ጠረኗ እየጤሰ፡ እንኳንስ ጎረቤት፥ መላዕክት ይጠራል
( ሚኻኤል ና ቡና ጠጣ!)
ከከከሽ... ከከከሽ
ከሰማይ ተልከሽ...
በእኩለ ሌሊት... በተክሌ ዝማሜ
ስንጋደድ ስትቆሚ... ስትንጋደጅ ቆሜ
ከጉልበቴ ቀድሞ እያጠረኝ እድሜ
ከምኔው ፃይ ወጣች? መንጋት "አፈር ድሜ!"
ከሽሽ...ሻ... ከሸሽ...ሻ
ደረት ማንከሽከሻ
ቡናዋ እህል ውሃ... ነፍስ መመለሻ...
ራብ ራብ ቢለኝ... ቢታጠፍ አንጀቴ
አካሌ ጎጆዋ... ገላዋ ማጀቴ
ብዬ ወደ እሳቷ ... እጄን መዘርጋቴ
ከዛ መፈጀቴ...
ይህች... የፍል ውሃ.. ይህች ትኩስ እህል
ጣዕሟን አልደርስበት፡
መልኳም ይርቀኛል፡መፋጀቷን ባኽል?!
ብረት ምጣድ ደረት
ቡናዋን ታቅፎ
በእሳት ላንቃ መሃል፡ ይተረማመሳል
ጠረኗ እየጤሰ፥ ሰማይ ላይ ይደርሳል
የስንት መ'ላክ ናላ፡ በአምሮት ይፈርሳል?
( ገብርኤል ና ቡና ጠጣ!)
ብረት ምጣድ ደረት
የሚጋፍ በወረት
ቡና የመሰለ ሰማያዊ መና
ያሳርር ጀመረ መቁላቱ ቀረና...
እሳት መልክ ይሰራል
ለቅጽበት ያዘሉት፡ ጀርባ ላይ ይቀራል
ለጌጥ የተኳሉት ተነቅሶ ይኖራል
ታዲያ ማን ይፈራል?
ከፍሬሽ ተተፋሽ.. ያረረውን ደፋሁ
ከማንከሽከሻዬ፡ እስክትወጪ ለፋሁ
አጠፋሪስ ቡናሽ፡
ቀልቤን አቦነነው፡ አቅሌን ስቼ ጠፋሁ።
አትውረጂ ልልሽ፡ ከየት ይምጣ ልሳን?
ግርጅፉን ሰውዬ፡
ጡትሽ ያደርገኛል፡ አንድ ፍሬ ህፃን
እያብረቀረቀ፡
ቆዳሽ ድንግዝግዙን፡ ሲያጠፋው አይቼ
ቢቀላቀልብኝ፡
ቀድቼ ሰጠሁት፡
ተጣለ ያሉትን፡ መላዕክ ጠርቼ
(ሳጥናኤል ና ቡና ጠጣ)
ረካሁ
ያጣሁትን ተካሁ
ከሞት እስከፍቅር፡
ያለውን ርቀት፡ በከንፈሬ ለካሁ
በስተገላሽ በኩል፡
ባንድ ሌት መላክም፡ ሰይጣንንም ነካሁ
ምን ቀረ ከእንግዲህ?
ምኞት ወዲያ ማዶ፡ እጣፈንታ ወዲህ
ምን በጀን ከእንግዲህ?
መላኩን ካወደው፡ ሰይጣኑን ከጠራ
ከሌቱ ቡናችን፡ ትውስታ እንቁጠራ!
ከማንከሽከሻው ላይ፡ ትዝታ እንቆንጥራ
ልክ እንደዛች ሌሊት፥
ይች ዘልዛላ ህይወት፡ እድሜዋ ይጠ`ራ!
(ትዝታ ና ቡና ጠጣ )
©ረድኤት አሰፋ
[በዜማ]
አ....ት..ራ....ወጡ
ከ...ትግል.. ውጡ
ተዓ`ምሯን አድምጡ
(ያገኟት... «አ...ሜን»)
|የተመኟት|
[በዜማ]
ሙት አታስታሙ
በድን አትሳሙ
መጥታለች ቁሙ
ተዓምሯን ስሙ።
(ያገኟት... «አ...ሜን»)
[[የተኛት]]
|በሹክሹክታ|
ከሽ... ኮሽ...
ከሽ..ከሽ...
ሿሿ... ሿሻ... ሻሻ
ደረት ማንከሽከሻ
ተንጋሎ እሚቆላ
ቡናማ ገላዋ
ባርያ ያደርገኛል፡ ጌትነትም ብሻ።
ደረት ማንከሽከሻ...
ቡናዋን ታቅፎ
በእሳት ላንቃ መሃል፡ ግራ ቀኝ ይሰግራል
ጠረኗ እየጤሰ፡ እንኳንስ ጎረቤት፥ መላዕክት ይጠራል
( ሚኻኤል ና ቡና ጠጣ!)
ከከከሽ... ከከከሽ
ከሰማይ ተልከሽ...
በእኩለ ሌሊት... በተክሌ ዝማሜ
ስንጋደድ ስትቆሚ... ስትንጋደጅ ቆሜ
ከጉልበቴ ቀድሞ እያጠረኝ እድሜ
ከምኔው ፃይ ወጣች? መንጋት "አፈር ድሜ!"
ከሽሽ...ሻ... ከሸሽ...ሻ
ደረት ማንከሽከሻ
ቡናዋ እህል ውሃ... ነፍስ መመለሻ...
ራብ ራብ ቢለኝ... ቢታጠፍ አንጀቴ
አካሌ ጎጆዋ... ገላዋ ማጀቴ
ብዬ ወደ እሳቷ ... እጄን መዘርጋቴ
ከዛ መፈጀቴ...
ይህች... የፍል ውሃ.. ይህች ትኩስ እህል
ጣዕሟን አልደርስበት፡
መልኳም ይርቀኛል፡መፋጀቷን ባኽል?!
ብረት ምጣድ ደረት
ቡናዋን ታቅፎ
በእሳት ላንቃ መሃል፡ ይተረማመሳል
ጠረኗ እየጤሰ፥ ሰማይ ላይ ይደርሳል
የስንት መ'ላክ ናላ፡ በአምሮት ይፈርሳል?
( ገብርኤል ና ቡና ጠጣ!)
ብረት ምጣድ ደረት
የሚጋፍ በወረት
ቡና የመሰለ ሰማያዊ መና
ያሳርር ጀመረ መቁላቱ ቀረና...
እሳት መልክ ይሰራል
ለቅጽበት ያዘሉት፡ ጀርባ ላይ ይቀራል
ለጌጥ የተኳሉት ተነቅሶ ይኖራል
ታዲያ ማን ይፈራል?
ከፍሬሽ ተተፋሽ.. ያረረውን ደፋሁ
ከማንከሽከሻዬ፡ እስክትወጪ ለፋሁ
አጠፋሪስ ቡናሽ፡
ቀልቤን አቦነነው፡ አቅሌን ስቼ ጠፋሁ።
አትውረጂ ልልሽ፡ ከየት ይምጣ ልሳን?
ግርጅፉን ሰውዬ፡
ጡትሽ ያደርገኛል፡ አንድ ፍሬ ህፃን
እያብረቀረቀ፡
ቆዳሽ ድንግዝግዙን፡ ሲያጠፋው አይቼ
ቢቀላቀልብኝ፡
ቀድቼ ሰጠሁት፡
ተጣለ ያሉትን፡ መላዕክ ጠርቼ
(ሳጥናኤል ና ቡና ጠጣ)
ረካሁ
ያጣሁትን ተካሁ
ከሞት እስከፍቅር፡
ያለውን ርቀት፡ በከንፈሬ ለካሁ
በስተገላሽ በኩል፡
ባንድ ሌት መላክም፡ ሰይጣንንም ነካሁ
ምን ቀረ ከእንግዲህ?
ምኞት ወዲያ ማዶ፡ እጣፈንታ ወዲህ
ምን በጀን ከእንግዲህ?
መላኩን ካወደው፡ ሰይጣኑን ከጠራ
ከሌቱ ቡናችን፡ ትውስታ እንቁጠራ!
ከማንከሽከሻው ላይ፡ ትዝታ እንቆንጥራ
ልክ እንደዛች ሌሊት፥
ይች ዘልዛላ ህይወት፡ እድሜዋ ይጠ`ራ!
(ትዝታ ና ቡና ጠጣ )
©ረድኤት አሰፋ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Koleka Putuma is a Cape Town-based performance poet whose poetry centres around her identity as a black woman in South Africa — a country with a long history of spoken word performance being used as a tool to reach social goals. Putuma continues this tradition through her work, facilitating writing and dialogue workshops at schools, community projects & interfaith programmes in the Cape Town area, plus supporting up and coming women artists through the theatre company she co-founded, Velvet Spine.
“Silence is a thing for us black women,” she said. “The goal for me is to write myself into something, be it into existence. Just to talk.” She’s already won the PEN SA Student Writing Prize for her poem, Water, and has been named one of Africa’s top 10 poets.
www.one.org
“Silence is a thing for us black women,” she said. “The goal for me is to write myself into something, be it into existence. Just to talk.” She’s already won the PEN SA Student Writing Prize for her poem, Water, and has been named one of Africa’s top 10 poets.
www.one.org
አቆነጃጀትሽ
ለማንም ያልገባ
ከማንም ያልኖረ
ተሸዋጅ ወንዶችን
ሁሉ እያባረረ
ምትኃቱ ሆኖ
ለሁሉ ሰው ግራ
ከረፈደ ኋላ
መልሶ ‘ሚጣራ
ሩዲ ፍራንሲስኮ
(ነጻ ትርጉም፦ በሰይፈ ተማም ተብዬው)
#rudy #rudy_francisco #poetry
ለማንም ያልገባ
ከማንም ያልኖረ
ተሸዋጅ ወንዶችን
ሁሉ እያባረረ
ምትኃቱ ሆኖ
ለሁሉ ሰው ግራ
ከረፈደ ኋላ
መልሶ ‘ሚጣራ
ሩዲ ፍራንሲስኮ
(ነጻ ትርጉም፦ በሰይፈ ተማም ተብዬው)
#rudy #rudy_francisco #poetry
#Creative_ Futures is back with the second round!
Are you up for joining the creative and innovation month program where you get to innovate while collaborating with other #creative practitioners in the #imagesector, with a chance to showcase your innovation, and win up-to 100,000 ETB.
If you are a creative in the image sector with an innovative project idea we invite you to Apply!
Are you up for joining the creative and innovation month program where you get to innovate while collaborating with other #creative practitioners in the #imagesector, with a chance to showcase your innovation, and win up-to 100,000 ETB.
If you are a creative in the image sector with an innovative project idea we invite you to Apply!
Forwarded from Bruh Club
Here comes The Arts Mailing List newsletter – 2nd Jan 2021 https://bit.ly/3aY61tg
Featuring the colourful work of Khalid Mohammed https://www.instagram.com/khalidopia/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for!!!!
Featuring the colourful work of Khalid Mohammed https://www.instagram.com/khalidopia/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for!!!!
ግጥም ሲጥም 3 ተቃርባለች
ቅዳሜ፣ ጥር ፣ 2013
Gitem Sitem 3 is almost here
January 16, 2021
የአሁኑ 'ራስ' ማን ይመስላችኋል? (የምታውቁ🤫) እነማንንስ እናመጣለን? አብረን እንከታተል!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ # #artinaddis #poetry #poetrycommunity #poetrylovers #poetsinaddis
ቅዳሜ፣ ጥር ፣ 2013
Gitem Sitem 3 is almost here
January 16, 2021
የአሁኑ 'ራስ' ማን ይመስላችኋል? (የምታውቁ🤫) እነማንንስ እናመጣለን? አብረን እንከታተል!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ # #artinaddis #poetry #poetrycommunity #poetrylovers #poetsinaddis
አገራዊ ቀለም ያለው ዓለማቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀ ኢፒ (እንጎቻ አልበም) በነጻ ጀባ ብሏችኋል!
በምንወደው ዘውግ ውስጥ መገኛችንን ሳንለቅ እራሳችንንም እንደሆንን ግላዊ መገለጥን ቦታ ለሚሰጡ ተምሳሌታዊ የሆነ የጥበብ ስራ!
በነጻ ዩቱብ ላይ 👇🏾👇🏾
https://www.youtube.com/watch?v=tt0kLcBGv9A&list=PLgAOWv9vU88-YMKyV2i1P0tTFcMrnJFu4&index=3
በምንወደው ዘውግ ውስጥ መገኛችንን ሳንለቅ እራሳችንንም እንደሆንን ግላዊ መገለጥን ቦታ ለሚሰጡ ተምሳሌታዊ የሆነ የጥበብ ስራ!
በነጻ ዩቱብ ላይ 👇🏾👇🏾
https://www.youtube.com/watch?v=tt0kLcBGv9A&list=PLgAOWv9vU88-YMKyV2i1P0tTFcMrnJFu4&index=3
Laphto Contemporary Art Gallery will open an art exhibition by Kirubel Abebe titled "Gestures of Mask-Ulinity" on 16 January 2021. The event which will open at 3:00pm on 16 January will stay open until 16 February 2021. @linkupaddis
https://t.me/GitemSitem
https://t.me/GitemSitem