Meet one of the poets we've spotted following our call to artists. This emerging poet is ready to share her perspectives and express her self through poetry.
#AdomiaFekede #gitemsitem #poeticsaturdays #migbarsiraj
#አዶሚያፈቀደ #ግጥምሲጥም #ግጣምዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
#AdomiaFekede #gitemsitem #poeticsaturdays #migbarsiraj
#አዶሚያፈቀደ #ግጥምሲጥም #ግጣምዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
Due to security issues in our city, we are forced to move the event to the 21st of November (next Saturday).
We thank you all for your interest in our event. We hope you understand how the situation is beyond our power and we hope you excuse us.
Please stay tuned to Gitem Sitem's channels for more updates.
We thank you all for your interest in our event. We hope you understand how the situation is beyond our power and we hope you excuse us.
Please stay tuned to Gitem Sitem's channels for more updates.
Forwarded from ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem (Seife Temam)
ጸልያለሁ
========
እጸልያለሁ ለሰው ልጅ
በሰንሰለት ላለው እጅ
እጸልያለሁ ታትሬ
ህላዌን ያላወቀ አለም
ፍፃሜን እንዳያይ ዛሬ
እጸልያለሁ ጸሎቴን
ኩታዬን በኮት ስቀይር
ስለፈረሰው ቤቴ
ራቤን በም'ራብ ስሰፍር
ስለተራበው ጉልበቴ
ስሜን በሰም ሳሰፍር
ስለነደደው ውበቴ
ከራሴ ወጥቼ
ፀርሃ አርያም
ቅጥሩን ተጠግቼ
የዓይኖቼን ውሃ
በፍቅር አተንናለሁ
እ-ጸ-ል-ያ-ለ-ሁ
እጸልያለሁ ጸሎቴን
ዕለትን በአለት ሲያቆም ሲመትር
ስለደከመው አያቴ
ግንጥልጣይ ገጥሞ ሲቀምር
ስለተሰዋው አባቴ
ነፍስ ላይ ነፍጥ ሲከምር
ስለጠበበው አጎቴ
ከራሴ ወጥቼ
መንበረ ፀባዖት
ቅጥሩን ተጠግቼ
የወዜን ብልጭልጭ
በእምነት እጠርጋለሁ
እ-ጸ-ል-ያ-ለ-ሁ
እጸልያለሁ ለሰው ልጅ
በሰንሰለት ላለው እጅ
እጁ ለሰንሰለቱ ሳይጠብ
ሰንሰለት እጁላይ ሳይቀልጥ
ህላዌን እንዲያየው አለም
ፍፃሜን ተግቶ ከማለም
ሰይፈ ተማም 2008
========
እጸልያለሁ ለሰው ልጅ
በሰንሰለት ላለው እጅ
እጸልያለሁ ታትሬ
ህላዌን ያላወቀ አለም
ፍፃሜን እንዳያይ ዛሬ
እጸልያለሁ ጸሎቴን
ኩታዬን በኮት ስቀይር
ስለፈረሰው ቤቴ
ራቤን በም'ራብ ስሰፍር
ስለተራበው ጉልበቴ
ስሜን በሰም ሳሰፍር
ስለነደደው ውበቴ
ከራሴ ወጥቼ
ፀርሃ አርያም
ቅጥሩን ተጠግቼ
የዓይኖቼን ውሃ
በፍቅር አተንናለሁ
እ-ጸ-ል-ያ-ለ-ሁ
እጸልያለሁ ጸሎቴን
ዕለትን በአለት ሲያቆም ሲመትር
ስለደከመው አያቴ
ግንጥልጣይ ገጥሞ ሲቀምር
ስለተሰዋው አባቴ
ነፍስ ላይ ነፍጥ ሲከምር
ስለጠበበው አጎቴ
ከራሴ ወጥቼ
መንበረ ፀባዖት
ቅጥሩን ተጠግቼ
የወዜን ብልጭልጭ
በእምነት እጠርጋለሁ
እ-ጸ-ል-ያ-ለ-ሁ
እጸልያለሁ ለሰው ልጅ
በሰንሰለት ላለው እጅ
እጁ ለሰንሰለቱ ሳይጠብ
ሰንሰለት እጁላይ ሳይቀልጥ
ህላዌን እንዲያየው አለም
ፍፃሜን ተግቶ ከማለም
ሰይፈ ተማም 2008
በአርትስ tv እንዲሁም በታላላቅ መድረኮች ላይ የምናውቀው ገጣሚ ኤልያስ ሽታሁን አዲስ የ telegram ቻናል ከፍቷል በመቀላቀል ከጥበብ ማዕህድ ይቋደሱ
👇👇👇👇
@Eliasshitahun
@Eliasshitahun
@Eliasshitahun
👇👇👇👇
@Eliasshitahun
@Eliasshitahun
@Eliasshitahun
Forwarded from የኤልያስ ሽታሁን ግጥሞች እና እይታዎች via @like
Elias Shitahun:
ምስጢረ ሰው መሆን ከምንመረምር
እስቲ አንዳንድ ጊዜ ከአሜን እንጀምር።
ድረሰቱን ዜማውን መሰደር አቁመን
በትርጉም ከምንሞት ከሀሳብ አድመን
ሁሉ እንዲቃናልን ከደቡብ ከሰሜን
ሁሉን ገታ አርገን እንጀምር ከአሜን።
ያመንከውን አስስ
አሜንን ፍለጋ ሰው ከተሰደደ
እንደመስቀል ችቦ በአንድ ከነደደ
ጨለማ ይቀናል በብርሀን ዳና
ሰማይ ቀን ይመስላል ሰው ሰማይ ነውና።
ያመንከውን ፈልግ ከቶ አታፍነው
ጭስ ያበረታኻል ቆሻሻ ቢደፍነው
ያመንከውን ፈልግ
ከሰው በታች ቀብሮህ መቻልህን ገድሎህ
ያልታደለ ሰቃይ
ያነሰ ይመስለዋል መሬት እንኳን ጥሎህ።
ሰቃይ እንደዚህ ነው
የአለምን ድውይ ስትፈውስ ሰትሽር
ጠላትህ ይነሳል ማዳንህን ሊሽር።
ችቦህን አጠራቅም ደመራህን ለኩስ
በአላማህ መንን በሰው ህብረት መንኩስ
ጠላትህን ቀማው የመጥላቱን አቅም
መውደድህን አወጋው
መውጋትን አያውቅም።
ከሰቃይህ ብለጥ ከክፋት ብርሀን
እሳት ይወለዳል በስንጥሮች መሀል።
ከስንጥሮች ቅሰም የህይወትን ትርጉም
ተጋግዞ መብራት ነው የሚያባረረው ጉም።
ደግ ዛሬ ያለው ነገውን ያምጣል
ሁሉን ተወውና ክፉን ትናንት ጣል
ተገኘሁኝ ብለህ ዛሬ እንድትዘምር
ከመታሰብ ቀጥል ከመጀመር ጀምር።
ምስጢረ ሰው መሆን ከምንመረምር
እስቲ አንዳንድ ጊዜ ከአሜን እንጀምር።
ምስጢረ ሰው መሆን ከምንመረምር
እስቲ አንዳንድ ጊዜ ከአሜን እንጀምር።
ድረሰቱን ዜማውን መሰደር አቁመን
በትርጉም ከምንሞት ከሀሳብ አድመን
ሁሉ እንዲቃናልን ከደቡብ ከሰሜን
ሁሉን ገታ አርገን እንጀምር ከአሜን።
ያመንከውን አስስ
አሜንን ፍለጋ ሰው ከተሰደደ
እንደመስቀል ችቦ በአንድ ከነደደ
ጨለማ ይቀናል በብርሀን ዳና
ሰማይ ቀን ይመስላል ሰው ሰማይ ነውና።
ያመንከውን ፈልግ ከቶ አታፍነው
ጭስ ያበረታኻል ቆሻሻ ቢደፍነው
ያመንከውን ፈልግ
ከሰው በታች ቀብሮህ መቻልህን ገድሎህ
ያልታደለ ሰቃይ
ያነሰ ይመስለዋል መሬት እንኳን ጥሎህ።
ሰቃይ እንደዚህ ነው
የአለምን ድውይ ስትፈውስ ሰትሽር
ጠላትህ ይነሳል ማዳንህን ሊሽር።
ችቦህን አጠራቅም ደመራህን ለኩስ
በአላማህ መንን በሰው ህብረት መንኩስ
ጠላትህን ቀማው የመጥላቱን አቅም
መውደድህን አወጋው
መውጋትን አያውቅም።
ከሰቃይህ ብለጥ ከክፋት ብርሀን
እሳት ይወለዳል በስንጥሮች መሀል።
ከስንጥሮች ቅሰም የህይወትን ትርጉም
ተጋግዞ መብራት ነው የሚያባረረው ጉም።
ደግ ዛሬ ያለው ነገውን ያምጣል
ሁሉን ተወውና ክፉን ትናንት ጣል
ተገኘሁኝ ብለህ ዛሬ እንድትዘምር
ከመታሰብ ቀጥል ከመጀመር ጀምር።
ምስጢረ ሰው መሆን ከምንመረምር
እስቲ አንዳንድ ጊዜ ከአሜን እንጀምር።
የምስል ጥበብ ስነ-ግጥምን ስታውቃት. . . !
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
Forwarded from Jafer Books 📚 (Zee - Se)
የጋዜጠኛና ገጣሚ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ::
" ነጻነት " የተሰኘውና በ 112 ገጾች የተቀነበበው መጽሐፍ ግጥሞችንና ወጎችን ሰብስቦ ይዟል ::
ጋዜጠኛና ገጣሚ ወሰንሰገድ ከዚህ ቀደም " የቃሊቲ ምስጥሮች " የተሰኘ የእስር ቤት ማስታወሻና " ሕዝብ ማለት " የተሰኘ የግጥም መድብል አስነብቦናል ::
ይህን ነጻነት የተሰኘውን የግጥም መድብሉ በመደብራችን እየተሸጠ ነው ::
Join. @jafbok
" ነጻነት " የተሰኘውና በ 112 ገጾች የተቀነበበው መጽሐፍ ግጥሞችንና ወጎችን ሰብስቦ ይዟል ::
ጋዜጠኛና ገጣሚ ወሰንሰገድ ከዚህ ቀደም " የቃሊቲ ምስጥሮች " የተሰኘ የእስር ቤት ማስታወሻና " ሕዝብ ማለት " የተሰኘ የግጥም መድብል አስነብቦናል ::
ይህን ነጻነት የተሰኘውን የግጥም መድብሉ በመደብራችን እየተሸጠ ነው ::
Join. @jafbok
Gitem Sitem presents you the marvelous Migbar Siraj and his works along with other outstanding poets.
Poetry, Music, Campfire, Foods and Drinks and so much more.
ግጥም ሲጥም የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲ ምግባር ሲራጅን ከሌሎች እጹብ ገጣሚያን ጋር ይዛላችሁ መጥታለች!
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
https://t.me/seifetemam
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
Poetry, Music, Campfire, Foods and Drinks and so much more.
ግጥም ሲጥም የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲ ምግባር ሲራጅን ከሌሎች እጹብ ገጣሚያን ጋር ይዛላችሁ መጥታለች!
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
https://t.me/seifetemam
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ
Meet the poet who is also a Yoga Instructor and a Vegan Chef. Lela will be with us this Saturday!
የዮጋ አሰሪና የቬጋን ምግብ ባለሞያ የሆነችውን ገጣሚ ተዋወቁልንማ
#ሌላ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
#lela #lelamisikir #gitemsitem #poeticsaturdays
የዮጋ አሰሪና የቬጋን ምግብ ባለሞያ የሆነችውን ገጣሚ ተዋወቁልንማ
#ሌላ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
#lela #lelamisikir #gitemsitem #poeticsaturdays