[ . . . እናቴ ግንባር ላይ . . . ]
▿
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ የከተማ ሰው ነኝ
መርጋት ከ'ኔ ርቆ ፣ የሚያብከነክነኝ
“ደኀና ሰንብች እማ”፣ ብያት እንደወጣሁ
“ደኀና ሰንብት”ስትል ፣ ተመልሼ መጣሁ
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ ዓይኔ የታከተ
ወንዝም ይሁን ባቡር ፣ አፉን ከከፈተ
ዘው እልበታለሁ ፣ “ቶሎ ንዳው” ብዬ
መራመድ ነው ሕይወት ፣ እግር ነው እጣዬ
“ቡና አፍዪ መጣሁ” ፣ ብያት እንደወጣሁ
አፈር ሊስማት ሲል ፣ ተመልሼ መጣሁ
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ ባሻ ወልዴ ችሎት
ቁልቁል እንደ ዝናብ ፣ ሽቅብ እንደ ጸሎት
ወዲያም ወዲህ ብዬ ፣ ለገላዬ ስጥር
ፈርሶ
ልጅ አልሆንኩላትም ፣ እናት ሆናኝ እንጂ
▿
የከተማ ሰው ነኝ ፣ ሄዳለሁ
ራሴ'ንኳ ሳይጠና ፣ ያኔ እንደወጣሁ
በቁንጮ ሸኝታኝ ፣ ዛሬ በጢም መጣሁ
▿
የሚያበራ ግንባር ፣ ሽብሽብ ቆዳ ሆኖ
ያለ ተክለጻዲቅ ፣ ታሪክ ተሸምኖ
ገለሥላሳ ጠጉሯ ፣ ሽበት ተተክቶ
ጡሌ አንገቷ ታጥፎ ፣ መራቀቋ ጠፍቶ
ይቻት
ያቺ እናት . . .
ያሳደድኳት ሕይወት ፣ በየብስ በሰማይ
ስትሞት አየኋት ፣ እናቴ ግንባር ላይ
▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹
.
.
ለወ.ኃ (ሴት አያት) — ይሁን!
© HEnock Bekele
https://www.facebook.com/henock.bekele.79
▿
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ የከተማ ሰው ነኝ
መርጋት ከ'ኔ ርቆ ፣ የሚያብከነክነኝ
“ደኀና ሰንብች እማ”፣ ብያት እንደወጣሁ
“ደኀና ሰንብት”ስትል ፣ ተመልሼ መጣሁ
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ ዓይኔ የታከተ
ወንዝም ይሁን ባቡር ፣ አፉን ከከፈተ
ዘው እልበታለሁ ፣ “ቶሎ ንዳው” ብዬ
መራመድ ነው ሕይወት ፣ እግር ነው እጣዬ
“ቡና አፍዪ መጣሁ” ፣ ብያት እንደወጣሁ
አፈር ሊስማት ሲል ፣ ተመልሼ መጣሁ
▿
የከተማ ልጅ ነኝ ፣ ባሻ ወልዴ ችሎት
ቁልቁል እንደ ዝናብ ፣ ሽቅብ እንደ ጸሎት
ወዲያም ወዲህ ብዬ ፣ ለገላዬ ስጥር
ፈርሶ
ሚጠብቀኝ ፣ የመንፈሴ ቅጥር
▿
ግጥም ▹ ድሎት ▹ሥዕል
ውበት ▹ ዕውቀት ▹ገንዘብ
ፍለጋ ስማስን
ከሞቷ ጋር እኩል ፣ ከቤቷ ደረስን
ከፍቶኛል አልዋሽም
“የ
ሷ ልጅ ነህ?” ሲለኝ ፣ በመልካችን ቅጂልጅ አልሆንኩላትም ፣ እናት ሆናኝ እንጂ
▿
የከተማ ሰው ነኝ ፣ ሄዳለሁ
መጣለሁ
ሰው ይጎርፋል ወዲህ ፣ እኔ
ደበቃለሁራሴ'ንኳ ሳይጠና ፣ ያኔ እንደወጣሁ
በቁንጮ ሸኝታኝ ፣ ዛሬ በጢም መጣሁ
▿
የሚያበራ ግንባር ፣ ሽብሽብ ቆዳ ሆኖ
ያለ ተክለጻዲቅ ፣ ታሪክ ተሸምኖ
ገለሥላሳ ጠጉሯ ፣ ሽበት ተተክቶ
ጡሌ አንገቷ ታጥፎ ፣ መራቀቋ ጠፍቶ
ይቻት
ያቺ እናት . . .
ያሳደድኳት ሕይወት ፣ በየብስ በሰማይ
ስትሞት አየኋት ፣ እናቴ ግንባር ላይ
▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹▹
.
.
ለወ.ኃ (ሴት አያት) — ይሁን!
© HEnock Bekele
https://www.facebook.com/henock.bekele.79
❤8👍3
ፍቅር+ናፍቆት=እኔ
ስትቀነሽ አንቺ
ባዶነቴን ዉሰጅ ዜሮነቴን እንቺ
☝️እርሱ ነዉ☝️
ዳር የለሽ ንጥሻሽ ከሰዉ ዳር ቢያወጣኝ
ከአለም ጥግ ቢወስደኝ
ከራማሽ እርቆኝ
ከህዋሽ ቢያርቀኝ
ጭራሹን ናፍቆትሽ እጅጉን ናፈቀኝ
ሲያቀብጠኝ
ናፈቅሽኝ
አሁን ምን ይዋጠኝ¿¡¿¡
ጎንቻ ነኝ
ለእሷ
የሚታይ ማህተም
©ጎንቻ
ስትቀነሽ አንቺ
ባዶነቴን ዉሰጅ ዜሮነቴን እንቺ
☝️እርሱ ነዉ☝️
ዳር የለሽ ንጥሻሽ ከሰዉ ዳር ቢያወጣኝ
ከአለም ጥግ ቢወስደኝ
ከራማሽ እርቆኝ
ከህዋሽ ቢያርቀኝ
ጭራሹን ናፍቆትሽ እጅጉን ናፈቀኝ
ሲያቀብጠኝ
ናፈቅሽኝ
አሁን ምን ይዋጠኝ¿¡¿¡
ጎንቻ ነኝ
ለእሷ
የሚታይ ማህተም
©ጎንቻ
👍3
Our own Zertaye at EBS representing Gitem Sitem and Ethiopian slam poetry
የ'ኛው ዘርታዬ ግጥም ሲጥምን እና የኢትዮጵያ የግጥም ግጥሚያን ወክሎ በኢቢኤስ ቅዳሜን ከሰዓት ላይ እንዲህ አቅርቦ ነበር
የ'ኛው ዘርታዬ ግጥም ሲጥምን እና የኢትዮጵያ የግጥም ግጥሚያን ወክሎ በኢቢኤስ ቅዳሜን ከሰዓት ላይ እንዲህ አቅርቦ ነበር
❤7👍2
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
Photo
We are honored to be part of Goethe Institute's 60th anniversary, this Saturday
👍2
Can we grow together?
Grow to be strong enough to let me put my hands on the places you are hurting and to trust you enough to see me angry and sad and resentful.
Can we grow together?
Grow to be wise enough not to poke each other's wound and worse the pain but instead heal them slowly and wholly.
Can we grow together?
Grow to find absolute freedom in our world. Grow free from every thing we were molded into believing against our will, grow free from all restraints,
Free from rules,
Free from society,
Free from life,
Free from death,
Hell! Even grow free from time for it is one hell of a bitch.
Can we grow together?
Grow in love.
I didn't say fall darling because everything that falls gets broken and we're left with only few healthy tendons, we can't afford to be hurt again.
Can we grow in love together?
Wordgasm
Words I cum
Talk to me @PoeticMind_bot
https://t.me/Wordgasm
Grow to be strong enough to let me put my hands on the places you are hurting and to trust you enough to see me angry and sad and resentful.
Can we grow together?
Grow to be wise enough not to poke each other's wound and worse the pain but instead heal them slowly and wholly.
Can we grow together?
Grow to find absolute freedom in our world. Grow free from every thing we were molded into believing against our will, grow free from all restraints,
Free from rules,
Free from society,
Free from life,
Free from death,
Hell! Even grow free from time for it is one hell of a bitch.
Can we grow together?
Grow in love.
I didn't say fall darling because everything that falls gets broken and we're left with only few healthy tendons, we can't afford to be hurt again.
Can we grow in love together?
Wordgasm
Words I cum
Talk to me @PoeticMind_bot
https://t.me/Wordgasm
Telegram
Wordgasm
Words I cum
👍1
(Inspired by Goethe's "the drop of nectar")
I make things of, sweet flavor
But my sweetness is yours
It would have been selfish to keep you all for my self,
I wanted to share you to the world!
መዋቲያን መሐል
ለጣ'ም የተፈጠርን ኢመውታን
አላቂ ላይ የተጣልን ጅምሮች
በየቀኑ ከመውደድ ሕይወት
ከመውደድ ሞት ልንሰራ
እየወደቅን ልናሰራራ
ዘፍጥረታችን
ቀስሞ ተቀምሶ መብነን
ቀፎዬን ለቅቄ ስመጣ
ከመኖርሽ ጣዕም ስቀምስ
መኖሬን አዲስ ቃና ዘለቀው
ብቼዬን ልወድሽ ብትበዢ
ቢከብደኝ ጣዕምሽን መሸከም
ለዓለም ሁሉ ባጋራሁሽ
ዓለም ሁሉ ቢወድልኝ ብዬ ተመኘሁ!
I let you pollinate
And you wilted.
ለካ
እጅ ያልነካት ጽጌ
ዐይን ይሰብራታል
ብትበረክቺልኝ ብዬ
ያጋራሁት ዓለም
ቀጥፎ መቃብሬ ላይ አኖረሽ
ካንቺ ቀስሜ ያጣፈጥኩት ሕይወት
ከነለዛው ተረስቷል
የታመምንለትን ውበት
ሕመማችንን ሳይቀር
ሕመሜ ቢሽር ያለ ይታከምበታል
ከበላዬ ካረፈ አለት ላይ ቀይ ጽጌ
እንቡጥ ቀይ
ከበላይዋ ቢራቢሮ
ከጣዕሟ የሚጋሩ መዋቲያን
የታባቱ ሕይወት
አንዳንዴ በርረን ከማንጨርሰው መንገድ
ለቀሰማ አረፍ ብለን
ከክንፋችን ብርሃን እየተፋን
ስናስበው
ሞት የላቀ ጣዕም አለው።
ከበተንነው ቅንጣት መሐል
ሕይወት ሲያብብ አይቻለሁ!
መዋቲ ዓለም ውለታ ቢስ ነው
ያለመንካት
አይቶ ነገሮ ሕልም ይሰብራል
ደጃፉ ላይ
ለዐይኑ ረሃብ
ለዐይኑ ጥም የተከላትን ጽጌ
በተከለበት እጁ ይቀጥፋል!
👇🏾
I make things of, sweet flavor
But my sweetness is yours
It would have been selfish to keep you all for my self,
I wanted to share you to the world!
መዋቲያን መሐል
ለጣ'ም የተፈጠርን ኢመውታን
አላቂ ላይ የተጣልን ጅምሮች
በየቀኑ ከመውደድ ሕይወት
ከመውደድ ሞት ልንሰራ
እየወደቅን ልናሰራራ
ዘፍጥረታችን
ቀስሞ ተቀምሶ መብነን
ቀፎዬን ለቅቄ ስመጣ
ከመኖርሽ ጣዕም ስቀምስ
መኖሬን አዲስ ቃና ዘለቀው
ብቼዬን ልወድሽ ብትበዢ
ቢከብደኝ ጣዕምሽን መሸከም
ለዓለም ሁሉ ባጋራሁሽ
ዓለም ሁሉ ቢወድልኝ ብዬ ተመኘሁ!
I let you pollinate
And you wilted.
ለካ
እጅ ያልነካት ጽጌ
ዐይን ይሰብራታል
ብትበረክቺልኝ ብዬ
ያጋራሁት ዓለም
ቀጥፎ መቃብሬ ላይ አኖረሽ
ካንቺ ቀስሜ ያጣፈጥኩት ሕይወት
ከነለዛው ተረስቷል
የታመምንለትን ውበት
ሕመማችንን ሳይቀር
ሕመሜ ቢሽር ያለ ይታከምበታል
ከበላዬ ካረፈ አለት ላይ ቀይ ጽጌ
እንቡጥ ቀይ
ከበላይዋ ቢራቢሮ
ከጣዕሟ የሚጋሩ መዋቲያን
የታባቱ ሕይወት
አንዳንዴ በርረን ከማንጨርሰው መንገድ
ለቀሰማ አረፍ ብለን
ከክንፋችን ብርሃን እየተፋን
ስናስበው
ሞት የላቀ ጣዕም አለው።
ከበተንነው ቅንጣት መሐል
ሕይወት ሲያብብ አይቻለሁ!
መዋቲ ዓለም ውለታ ቢስ ነው
ያለመንካት
አይቶ ነገሮ ሕልም ይሰብራል
ደጃፉ ላይ
ለዐይኑ ረሃብ
ለዐይኑ ጥም የተከላትን ጽጌ
በተከለበት እጁ ይቀጥፋል!
👇🏾
👍5🤩2
ከዚህ ከመዋቲው መሐል
አዲስ ዓለም አዲስ ሕይወት
ከሕይወት ሰፈፍ ወለላ ደግሞ አዲስ ሞት
ግን የታባቱ ሕይወት
አንዳንዴ በርረን ከማንጨርሰው መንገድ
ለቀሰማ አረፍ ብለን
ከክንፋችን ብርሃን እየተፋን
ስናስበው
ሞት የላቀ ጣዕም አለው።
ከበተንነው ቅንጣት መሐል
ሕይወት ሲያብብ አይቻለሁ!
I make things of, sweet flavor
But my sweetness is yours
[As simple a thing as admiring
Can shift the world
And the hand that breaks us
Is the hand that we hold
From the ashes,
Comes a new birth
And of sweetness of birth
Another death]
©Markos
አዲስ ዓለም አዲስ ሕይወት
ከሕይወት ሰፈፍ ወለላ ደግሞ አዲስ ሞት
ግን የታባቱ ሕይወት
አንዳንዴ በርረን ከማንጨርሰው መንገድ
ለቀሰማ አረፍ ብለን
ከክንፋችን ብርሃን እየተፋን
ስናስበው
ሞት የላቀ ጣዕም አለው።
ከበተንነው ቅንጣት መሐል
ሕይወት ሲያብብ አይቻለሁ!
I make things of, sweet flavor
But my sweetness is yours
[As simple a thing as admiring
Can shift the world
And the hand that breaks us
Is the hand that we hold
From the ashes,
Comes a new birth
And of sweetness of birth
Another death]
©Markos
❤4👍2🔥2
Here is the July edition of Gitem Sitem's Open Mic Circle of Fun and Poetry at @shiftafoods for you all to warm up in this rainy season!
Entrance: 50 ETB
Sign up: 6pm
Show starts at 6:30 pm
ሰኔ ሊገባደድ ባለበት የወሩ የመጨረሻ ረቡዕ ላይ ሽፍታ ጎራ ብላችሁ የግጥም ሲጥም ክፍት መድረክ ጋር ግጥም እንድትሞቁ ተጋብዛችኋል!
መግቢያ 50ብር ብቻ
12 ሰዓት ላይ የሚያቀርቡ ሰዎችን እየመዘገብን ልክ 12:30 ሲሆን ዝግጅታችን ይጀመራል።
https://t.me/GitemSitem
Entrance: 50 ETB
Sign up: 6pm
Show starts at 6:30 pm
ሰኔ ሊገባደድ ባለበት የወሩ የመጨረሻ ረቡዕ ላይ ሽፍታ ጎራ ብላችሁ የግጥም ሲጥም ክፍት መድረክ ጋር ግጥም እንድትሞቁ ተጋብዛችኋል!
መግቢያ 50ብር ብቻ
12 ሰዓት ላይ የሚያቀርቡ ሰዎችን እየመዘገብን ልክ 12:30 ሲሆን ዝግጅታችን ይጀመራል።
https://t.me/GitemSitem
❤2👍1
Forwarded from Event Addis Media
የመጽሐፍ ምርቃት!
የገጣሚ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) "ወደ ነገን ሒያጅ ነኝና" መጽሐፍ ምርቃትዐዐ የፊታችን ሰኔ 28 (ማክሰኞ) ከ11:30 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይመረቃል።
https://t.me/EventAddis1
የገጣሚ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) "ወደ ነገን ሒያጅ ነኝና" መጽሐፍ ምርቃትዐዐ የፊታችን ሰኔ 28 (ማክሰኞ) ከ11:30 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይመረቃል።
https://t.me/EventAddis1
👍2