‟አትበልጪም ከግጥም”
[.... ‟መከዳት ቆሌ ናት
ዛር አላት — መረሳት
ከድታ የሄደች ሴት
ጋርዳ — `ምታነግሣት»
አላልኩሽም ነበር ? .....]
....
[...ስትሄጂ ያተምሽው
እያንዳንዱ — ኮቴ...
ነፍስ `ሚዘመዝም
ግጥም ነበር — እቴ!!...]
....
[...ጥርቅም ያለውን በር
ስትሄጂ — ከፍተሽው
ነፍስ ነኪ ግጥም
መግቢያ — አደረግሽው...]
...
[...‟ደስታ ግን ጠበል ናት
እምነት ጸሎት — ፍትሃት
ሐሴት — ዞሮ መምጣት
ቆሌ `ምታባርር
ዛር የምትጋፋ
ግጥም `ምታስጠፋ»
ብዬሽስ አልነበር?...]
....
[...ያ ሁሉ እርምጃሽ
እያንዳንዱ — ቅርበት
ናፍቆት የሚያተንን
ተንኮል — ነበረበት...]
...
[...ገላዬን ካቀፍሽው
ከንፈሬን — ከሳምሽው
የተዋረሰኝን
ሰይጣን — አስቆጣሽው...]
....
[...እዛው በጠበልሽ
እዛው — እንዳትመጪ...!
ምን ብትወደጂ
ከናፍቆት ላትበልጪ...!...]
...
[...የና`ት ያባቴ ነው
ወል ቤት— ሰንጎ መገል
ስንኝ ሳይቋጥሩ
ቤት ድቤ ሳይመቱ
የለም — መገላገል....]
....
[...እዛው እንዳትመጪ
ተከዳሁኝ ብዬ
ተረሳሁኝ ብዬ
ልቁረጥ — የነፍሴን ጥም
እወድሻለሁ ግን
አትበልጪም — ከግጥም...]
©️HEnock Bekele
https://www.facebook.com/henock.bekele.79
[.... ‟መከዳት ቆሌ ናት
ዛር አላት — መረሳት
ከድታ የሄደች ሴት
ጋርዳ — `ምታነግሣት»
አላልኩሽም ነበር ? .....]
....
[...ስትሄጂ ያተምሽው
እያንዳንዱ — ኮቴ...
ነፍስ `ሚዘመዝም
ግጥም ነበር — እቴ!!...]
....
[...ጥርቅም ያለውን በር
ስትሄጂ — ከፍተሽው
ነፍስ ነኪ ግጥም
መግቢያ — አደረግሽው...]
...
[...‟ደስታ ግን ጠበል ናት
እምነት ጸሎት — ፍትሃት
ሐሴት — ዞሮ መምጣት
ቆሌ `ምታባርር
ዛር የምትጋፋ
ግጥም `ምታስጠፋ»
ብዬሽስ አልነበር?...]
....
[...ያ ሁሉ እርምጃሽ
እያንዳንዱ — ቅርበት
ናፍቆት የሚያተንን
ተንኮል — ነበረበት...]
...
[...ገላዬን ካቀፍሽው
ከንፈሬን — ከሳምሽው
የተዋረሰኝን
ሰይጣን — አስቆጣሽው...]
....
[...እዛው በጠበልሽ
እዛው — እንዳትመጪ...!
ምን ብትወደጂ
ከናፍቆት ላትበልጪ...!...]
...
[...የና`ት ያባቴ ነው
ወል ቤት— ሰንጎ መገል
ስንኝ ሳይቋጥሩ
ቤት ድቤ ሳይመቱ
የለም — መገላገል....]
....
[...እዛው እንዳትመጪ
ተከዳሁኝ ብዬ
ተረሳሁኝ ብዬ
ልቁረጥ — የነፍሴን ጥም
እወድሻለሁ ግን
አትበልጪም — ከግጥም...]
©️HEnock Bekele
https://www.facebook.com/henock.bekele.79
👍1
Forwarded from Poetic Saturdays
ሰላም ሰላም ግጥማዊ ቅዳሜያውያን!
እንዴት ከርማችኋል?
ነገ ይውል የነበረው መደበኛው መድረካችንን በተለያዩ ምክንያቶች ማሰናዳት ስላልቻልን ወደሚቀጥለው ሳምንት : ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ያዘዋወርነው መኾኑን እወቁልን።
መልካም ሳምንት!
ግጥማዊ ቅዳሜ
እንዴት ከርማችኋል?
ነገ ይውል የነበረው መደበኛው መድረካችንን በተለያዩ ምክንያቶች ማሰናዳት ስላልቻልን ወደሚቀጥለው ሳምንት : ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ያዘዋወርነው መኾኑን እወቁልን።
መልካም ሳምንት!
ግጥማዊ ቅዳሜ
This is the second edition of the African Cup of Slam Poetry Ethiopia is hosting.
We will be sharing each competitors bio everyday expecting your support to the platform, the countries and also your representative
ሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት ይካሄዳል::
ለዝግጅቱ፣ ለተወዳዳሪ አገራቱ እና ለሚወክላችሁ ሰውዬ (ልጅ😬) ድጋፍና ትብብራችሁን እንደምታሳዩ በማሰብ ስለተወዳዳሪዎቹ የሚገልጹ መረጃዎችን በየቀኑ አእናጋራችኋለን::
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
We will be sharing each competitors bio everyday expecting your support to the platform, the countries and also your representative
ሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት ይካሄዳል::
ለዝግጅቱ፣ ለተወዳዳሪ አገራቱ እና ለሚወክላችሁ ሰውዬ (ልጅ😬) ድጋፍና ትብብራችሁን እንደምታሳዩ በማሰብ ስለተወዳዳሪዎቹ የሚገልጹ መረጃዎችን በየቀኑ አእናጋራችኋለን::
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
Anthony is spoken word poet and a
corporate emcee based in Maun, @Botswana.
He is the Poetavango vice
chairperson and the Coupe D’Afrique De Slam Poésie association, Africa Cup of Slam
Poetry, Ambassador to Botswana.
His discipline focuses, and speaks to, amongst many, issues of Pan-Africanism,
spirituality, social justice and love.
In addressing the issue of love, he
intentionally writes primarily in Setswana (his indigenous language) as a way of playing a role in language preservation, as he believes that language is the most imperative aspect of culture.
He writes with a primary aim of decolonizing himself and his people; to bring about awareness on the importance of Africa' self-determination
and will in socio-political, cultural and economic issues.
Good luck for Botswana.
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
#AnthXny #Botswana #AfricanCupofSlamPoetry #CASP #PoeticSaturdays #poetry #poetryslam #poetrylovers #artinaddis #AddisAbeba #JulyNovember2021
corporate emcee based in Maun, @Botswana.
He is the Poetavango vice
chairperson and the Coupe D’Afrique De Slam Poésie association, Africa Cup of Slam
Poetry, Ambassador to Botswana.
His discipline focuses, and speaks to, amongst many, issues of Pan-Africanism,
spirituality, social justice and love.
In addressing the issue of love, he
intentionally writes primarily in Setswana (his indigenous language) as a way of playing a role in language preservation, as he believes that language is the most imperative aspect of culture.
He writes with a primary aim of decolonizing himself and his people; to bring about awareness on the importance of Africa' self-determination
and will in socio-political, cultural and economic issues.
Good luck for Botswana.
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
#AnthXny #Botswana #AfricanCupofSlamPoetry #CASP #PoeticSaturdays #poetry #poetryslam #poetrylovers #artinaddis #AddisAbeba #JulyNovember2021
አራተኛው የግጥም ሲጥም ክፍት መድረክ - በሽፍታ!
"ሰኔ 30"
በቅርቡ መጽሐፍ ያሳተሙ ምርጥ ገጣሚያን የሚገኙበት ለሁሉም ክፍት የሆነ መድረክ ነው።
በዚህ ዓመት የወጡ የግጥም መጻሕፍት ለሽያጭ ይቀርባሉ፣ ገጣሚዎቹም እዛው ሊፈርሙላችሁ ይቻላሉ፣ ለበጎ አድራጎት ማሕበራትም መጽሐፍትን የምንለግስ በመሆኑ ወይ ይዛችሁ እንድትመጡ ወይም ከዛው ገዝታችሁ እንድትለግሱ አደራ እንላለን።
በተቻለ መጠን ባህላዊ ልብስ ለብሳችሁ ብትመጡ የምናበረታታ ሲሆን ለኮቪድ - 19 የሚደረጉ ጥንቃቄዎች እንዳይዘነጉም ይሁን።
ሰኔ 30 እንገናኝ!
"ሰኔ 30"
በቅርቡ መጽሐፍ ያሳተሙ ምርጥ ገጣሚያን የሚገኙበት ለሁሉም ክፍት የሆነ መድረክ ነው።
በዚህ ዓመት የወጡ የግጥም መጻሕፍት ለሽያጭ ይቀርባሉ፣ ገጣሚዎቹም እዛው ሊፈርሙላችሁ ይቻላሉ፣ ለበጎ አድራጎት ማሕበራትም መጽሐፍትን የምንለግስ በመሆኑ ወይ ይዛችሁ እንድትመጡ ወይም ከዛው ገዝታችሁ እንድትለግሱ አደራ እንላለን።
በተቻለ መጠን ባህላዊ ልብስ ለብሳችሁ ብትመጡ የምናበረታታ ሲሆን ለኮቪድ - 19 የሚደረጉ ጥንቃቄዎች እንዳይዘነጉም ይሁን።
ሰኔ 30 እንገናኝ!
Marumbo is a spoken word artist and poet, whose poetry is deeply rooted in the understanding of Culture, Life, Love and God. He draws deeply from life’s experiences and his observations to create well-meaning and relatable poetry that not only entertains but also educates and raises awareness for the struggles and issues of daily life. These attributes were showcased in an array of contexts in his debut EP Broken Keys and later in a poem titled Poetry in Africa more recently in an EP named ‘Conversations of a broken and mended heart’
He has featured at Lake of Stars, Likoma Festival, Tumaini Festival and Ufulu festival to name a few.
Good luck Malawi!
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
#marumbo_sichinga #Malawi #AfricanCupofSlamPoetry #CASP #PoeticSaturdays #poetry #poetryslam #poetrylovers #artinaddis
#AddisAbeba #JulyNovember2021
He has featured at Lake of Stars, Likoma Festival, Tumaini Festival and Ufulu festival to name a few.
Good luck Malawi!
https://www.facebook.com/1719463041680780/posts/2630974210529654/
#marumbo_sichinga #Malawi #AfricanCupofSlamPoetry #CASP #PoeticSaturdays #poetry #poetryslam #poetrylovers #artinaddis
#AddisAbeba #JulyNovember2021
Forwarded from Poetic Saturdays
Come join Poetic Saturdays at GUAC-ON in Hayahulet this coming Saturday, July 10 2021!
https://www.facebook.com/guaconaddis
Entrance: 100 ETB (includes free Arada)
Please note that this event is 21 and over only.
As usual, we will start registration at 2: 00 pm.
Only perform YOUR ORIGINAL work. The audience is there to listen to your truth!
Each performer gets 5 minutes total. You can perform as many times but respect the time limit.
All languages welcome.
All performance art forms welcome!
We are excited our audiences and honored our performing family is growing. So come by and witness the amazing talents brewing in our city.
Tell a friend!
https://www.facebook.com/guaconaddis
Entrance: 100 ETB (includes free Arada)
Please note that this event is 21 and over only.
As usual, we will start registration at 2: 00 pm.
Only perform YOUR ORIGINAL work. The audience is there to listen to your truth!
Each performer gets 5 minutes total. You can perform as many times but respect the time limit.
All languages welcome.
All performance art forms welcome!
We are excited our audiences and honored our performing family is growing. So come by and witness the amazing talents brewing in our city.
Tell a friend!