Forwarded from Deleted Account
በከፍታ መብረር ከመሬት ያርቃል ብለው የመከሩ ፡ ሠጎን እና ዶሮ ተመሬት አደሩ ። ሁለቱም ልክ ነው ያለችው ሦረኔ ትንሹን ተራምዳ፡ ትንሹን በራ ነው ፡ ሠማይ እን ምድርን የምታሥታርቀው ፡ በሠማዩ ነጥታ በምድሩ ጠቆረች ፡ ባለ ሁለት መልኳ
በመዘነቋ ነው ጅግራ የተባለች ። የጅግራም ትርጉሙ ፡ ከጃችን ሥያሜ "ጅ" እየጎተተ ከታች ካለው እግር ... ግንን እየሣበ ...
በመዘነቋ ነው ጅግራ የተባለች ። የጅግራም ትርጉሙ ፡ ከጃችን ሥያሜ "ጅ" እየጎተተ ከታች ካለው እግር ... ግንን እየሣበ ...
ማን ያውቃል?🙇♂️
በ ቶማስ አድማሱ @Mmiinnuu
. . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .
ከደስታና ከሐዘን የቱ ይሰነብታል
ለአ'ንዲት ቅጽፈት ሳቅ ዓይን እንባ ያግታል?
ለመውለድ ያቀደ ገና ከመውደዱ የምሩን ይሞታል?
ማን ያውቃል?
ባይኔ መኃሉ ላይ ካይኔ ጥቁሩ ላይ
ብሌኔን ታቅፈሽ በዓለም ሌላ ላላይ
ላንቺ እየዘመርኩ ሆንኩኝ ማኅሌታይ።
....
እተረከዝሽ ስር ላንቺ ስል ወረድሁ/ኝ
ትተሺኝ ብትበርሪ መልአክ ነች አልሁ/ኝ
ማን ያውቃል እውነትን ፤ እውነትም ማን ያውቃል?
ማን ነው የሚጸና ከሃቅ እና ከቃል??
ማን ያውቃል?
እጄን ይዘሽ ከእጅሽ ሆኜ በመሃሉ
ከብደሽ ላይኔ ሌላው አንሶ ቀልሎ ሁሉ
በሳቀብን ስናሽካካ የረታንን ስንጥለው
ባረፍድ እንኳ እንዳይስቁ አጣት ብለው
ታቅፈኝ ይሆን ፤አውቃት ይሆን፤ አያት ይሆን?
ቀን መቃዠት አንቺን ማለም ሌሊት ሲሆን
ማን ያውቃል ?
መገጣጠም እንጂ አሁን አለ "እውነት"?
የቱ ነው ሃቅ ሚሆን ከህልም እና ቅዠት?
የቱ ነው የሚያም
ከእውነት ማጣት እና የውሸት ከማግኘት?
ከደስታና ከሐዘን የቱ ይሰነብታል
ለአ'ንዲት ቅጽፈት ሳቅ ዓይን እንባ ያግታል?
ማን ያውቃል?
በ ቶማስ አድማሱ @Mmiinnuu
. . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .
ከደስታና ከሐዘን የቱ ይሰነብታል
ለአ'ንዲት ቅጽፈት ሳቅ ዓይን እንባ ያግታል?
ለመውለድ ያቀደ ገና ከመውደዱ የምሩን ይሞታል?
ማን ያውቃል?
ባይኔ መኃሉ ላይ ካይኔ ጥቁሩ ላይ
ብሌኔን ታቅፈሽ በዓለም ሌላ ላላይ
ላንቺ እየዘመርኩ ሆንኩኝ ማኅሌታይ።
....
እተረከዝሽ ስር ላንቺ ስል ወረድሁ/ኝ
ትተሺኝ ብትበርሪ መልአክ ነች አልሁ/ኝ
ማን ያውቃል እውነትን ፤ እውነትም ማን ያውቃል?
ማን ነው የሚጸና ከሃቅ እና ከቃል??
ማን ያውቃል?
እጄን ይዘሽ ከእጅሽ ሆኜ በመሃሉ
ከብደሽ ላይኔ ሌላው አንሶ ቀልሎ ሁሉ
በሳቀብን ስናሽካካ የረታንን ስንጥለው
ባረፍድ እንኳ እንዳይስቁ አጣት ብለው
ታቅፈኝ ይሆን ፤አውቃት ይሆን፤ አያት ይሆን?
ቀን መቃዠት አንቺን ማለም ሌሊት ሲሆን
ማን ያውቃል ?
መገጣጠም እንጂ አሁን አለ "እውነት"?
የቱ ነው ሃቅ ሚሆን ከህልም እና ቅዠት?
የቱ ነው የሚያም
ከእውነት ማጣት እና የውሸት ከማግኘት?
ከደስታና ከሐዘን የቱ ይሰነብታል
ለአ'ንዲት ቅጽፈት ሳቅ ዓይን እንባ ያግታል?
ማን ያውቃል?
Forwarded from Poetic Saturdays
ተዘዋውሯል!
በፕሮግራም መደራረብ ምክንያት የሀገራዊ የግጥም ውድድራችንን ወደ መጋቢት 11 አዘዋውረነዋል።
ያኔ እንገናኝ!
POSTPONED! Due to scheduling concerns, we have decided to postpone the National Poetry Slam to March 20th! See you there!
በፕሮግራም መደራረብ ምክንያት የሀገራዊ የግጥም ውድድራችንን ወደ መጋቢት 11 አዘዋውረነዋል።
ያኔ እንገናኝ!
POSTPONED! Due to scheduling concerns, we have decided to postpone the National Poetry Slam to March 20th! See you there!
Forwarded from Addis Powerhouse
Forwarded from ❀ርብቂ Ribki Photography (Ribka Sisay)
.........ለጀግኒት...........
አንቺ ጀግኒት
የጀግና ሰው ዘውድ
አንቺ ውድ ሰው
የውድ ሰው ልጅት
አንቺ የእንቁ ፍልቃቂ
የወርቅ ሰው ውበት
የተኖረልሽ የሚኖርልሽ
የተኮራብሽ የሚኮራብሽ
አንቺ የአንቺ የእሷ የእሱ የእኔ መከታ እመቤቲቱ
ስለ ነፃነትሽ አባትሽ በእናትሽ እዝጎይታ ክንዱ የጠነከረው እንደልብሽ ውለሽ በሀገርሽ ቋንቋ ደስታሽን ከሀዘንሽ እንድተርኪበት ሸማሽ ጃኖ እንዲሆን እንድትቆነጂበት
ሲያሻሽ ጥጡን ፈትለሽ
ሲልሽ ጠጅ ጥለሽ
ጎጆ ታሞቂበት ሞቶልሻል፡፡
ግን ደግሞ ብትልፈሰፈሺ ብትፈሪና ትቢትሽ ቢበዛ የሞተልሽ ጀግና ይፋረድሻል፡፡
ስንፍናሽ ከላቀ ተራራው ያኮርፍሻል
ወንዙ ያለቅስብሻል፡፡
ተነሺ
ካባ ልበሺ
ታሪክ ታጠቂ
ጉራን አውልቂ
ስንፍናን ናቂ
ታሪክ አቅልሚ
ክብር ጠምጥሚ
ሀገርን አልሚ
ልህቀት ቅሰሚ
ኑሪ ክበሪ
ጠ
ን
ክ
ሪ፡፡
ውድ ኢትዮጲያዊቷ
ኑሪ
ክበሪ
እንኳን አደረሰሽ፡፡
👑👑👑👑👑
መልካም አድዋ
ተፃፈ:- በርብቃ ሲሳይ
2010
@getem
@getem
@getem
አንቺ ጀግኒት
የጀግና ሰው ዘውድ
አንቺ ውድ ሰው
የውድ ሰው ልጅት
አንቺ የእንቁ ፍልቃቂ
የወርቅ ሰው ውበት
የተኖረልሽ የሚኖርልሽ
የተኮራብሽ የሚኮራብሽ
አንቺ የአንቺ የእሷ የእሱ የእኔ መከታ እመቤቲቱ
ስለ ነፃነትሽ አባትሽ በእናትሽ እዝጎይታ ክንዱ የጠነከረው እንደልብሽ ውለሽ በሀገርሽ ቋንቋ ደስታሽን ከሀዘንሽ እንድተርኪበት ሸማሽ ጃኖ እንዲሆን እንድትቆነጂበት
ሲያሻሽ ጥጡን ፈትለሽ
ሲልሽ ጠጅ ጥለሽ
ጎጆ ታሞቂበት ሞቶልሻል፡፡
ግን ደግሞ ብትልፈሰፈሺ ብትፈሪና ትቢትሽ ቢበዛ የሞተልሽ ጀግና ይፋረድሻል፡፡
ስንፍናሽ ከላቀ ተራራው ያኮርፍሻል
ወንዙ ያለቅስብሻል፡፡
ተነሺ
ካባ ልበሺ
ታሪክ ታጠቂ
ጉራን አውልቂ
ስንፍናን ናቂ
ታሪክ አቅልሚ
ክብር ጠምጥሚ
ሀገርን አልሚ
ልህቀት ቅሰሚ
ኑሪ ክበሪ
ጠ
ን
ክ
ሪ፡፡
ውድ ኢትዮጲያዊቷ
ኑሪ
ክበሪ
እንኳን አደረሰሽ፡፡
👑👑👑👑👑
መልካም አድዋ
ተፃፈ:- በርብቃ ሲሳይ
2010
@getem
@getem
@getem
ላንቺ
#ሰይፈተማም #poeticsaturdays #ግጥምሲጥም
ከሰውነትሽ በላይ - ሰው ለመሆንሽ ክብር
ዘንባባ እንኳን ባልዘነጥፍ - ቄጤማ ፊትሽ ባልከምር
ከመንገድሽ ጋሬጣውን ባልመነጥር
እንቅፋት አልሆንብሽም - እንደው ሌላው ሌላው ቢቀር
ላንቺ
የሚገባሽ እንዲገባሽ - መስመሮቼን አነጻለሁ
በለከፈሽ እንዳይከፋሽ - መልካም አፎች እጣራለሁ
ባንቀመጥ በእኩል ሚዛን - የሰው ነገር ቢሆን ግራ
እስከማይሽ እተጋለሁ - ውጅንብሩ እንዲጠራ
ላንቺ
መሞቱን እየረሳ ሰው - ቀኑ ላይ ቀመር ሲያበዛ
የህይወት መስመር ተስታ- በጾታ ዳስ ስንገዛ
ዓለምሽ ተንቃ ሳይ - መከበርሽ ተወዛውዛ
ሳንካ አልባ ምድር ስዬ - ብራ ቀንሽን ላወዛ
ቀስቃሽ አለሁሽ ለፋፊ - እንዳትታዪ በዋዛ
ላንቺ
አቅሜን የማልለካብሽ - እንደሰው ላይሽ ሰው ሆኜ
እራሴን የማነጻልሽ - ከመንገድ ሳይሽ ሰክኜ
ለራሴ ስል የማግዝሽ - ከወንድ ጉራ መንኜ
የምነቃ በጥበብሽ - የነቁ ቃላት ሰንኜ
ላንቺ
እንደ ራስሽ ስትኖሪ - የምትችይውን ይውቁ
በሴትነት ምሽግ ከትተው - አቅምሽን እንዳይንቁ
ብርሃን ይሁን መንገድሽ
የሚመራሽም ልብሽ
የምትመሪውም እራስሽ
የልብሽ ብርሃን ፈክቶ - ድቅድቃችን ላይ ያብራ
ቀስቃሽ ነኝ ያለው ሁላ - ተቀስቅሶ ይጠራ
ተቀስቅሶ ይጣራ
ተቀስቅሶ እንዲበራ
የተፈጥሮ አካል ሆነሽ - እሱም ተፈጥሮን ይኑራ
ነጻ አውጥተሽው ደሞ - ነጻ ይሁን ከአጥሩ
ነጻ አውጥተሽው ደሞ- ባንቺው ይኩራ እንዳገሩ
ላንቺ እምር እንዳሉ - ላንቺ ይሁኑ ቀናት ሁሉ
ሰይፈ ተማም 2012
#ሰይፈተማም #poeticsaturdays #ግጥምሲጥም
ከሰውነትሽ በላይ - ሰው ለመሆንሽ ክብር
ዘንባባ እንኳን ባልዘነጥፍ - ቄጤማ ፊትሽ ባልከምር
ከመንገድሽ ጋሬጣውን ባልመነጥር
እንቅፋት አልሆንብሽም - እንደው ሌላው ሌላው ቢቀር
ላንቺ
የሚገባሽ እንዲገባሽ - መስመሮቼን አነጻለሁ
በለከፈሽ እንዳይከፋሽ - መልካም አፎች እጣራለሁ
ባንቀመጥ በእኩል ሚዛን - የሰው ነገር ቢሆን ግራ
እስከማይሽ እተጋለሁ - ውጅንብሩ እንዲጠራ
ላንቺ
መሞቱን እየረሳ ሰው - ቀኑ ላይ ቀመር ሲያበዛ
የህይወት መስመር ተስታ- በጾታ ዳስ ስንገዛ
ዓለምሽ ተንቃ ሳይ - መከበርሽ ተወዛውዛ
ሳንካ አልባ ምድር ስዬ - ብራ ቀንሽን ላወዛ
ቀስቃሽ አለሁሽ ለፋፊ - እንዳትታዪ በዋዛ
ላንቺ
አቅሜን የማልለካብሽ - እንደሰው ላይሽ ሰው ሆኜ
እራሴን የማነጻልሽ - ከመንገድ ሳይሽ ሰክኜ
ለራሴ ስል የማግዝሽ - ከወንድ ጉራ መንኜ
የምነቃ በጥበብሽ - የነቁ ቃላት ሰንኜ
ላንቺ
እንደ ራስሽ ስትኖሪ - የምትችይውን ይውቁ
በሴትነት ምሽግ ከትተው - አቅምሽን እንዳይንቁ
ብርሃን ይሁን መንገድሽ
የሚመራሽም ልብሽ
የምትመሪውም እራስሽ
የልብሽ ብርሃን ፈክቶ - ድቅድቃችን ላይ ያብራ
ቀስቃሽ ነኝ ያለው ሁላ - ተቀስቅሶ ይጠራ
ተቀስቅሶ ይጣራ
ተቀስቅሶ እንዲበራ
የተፈጥሮ አካል ሆነሽ - እሱም ተፈጥሮን ይኑራ
ነጻ አውጥተሽው ደሞ - ነጻ ይሁን ከአጥሩ
ነጻ አውጥተሽው ደሞ- ባንቺው ይኩራ እንዳገሩ
ላንቺ እምር እንዳሉ - ላንቺ ይሁኑ ቀናት ሁሉ
ሰይፈ ተማም 2012
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA
Morning Tibeb community, the second week to submit your applications since it's opened! 🤩🤩 We are excited to receive them! 🗃
So here is the link to the application form https://bit.ly/2SMzU6o for those who apply online.
We will send tips and suggestions through the week!
Good luck!
So here is the link to the application form https://bit.ly/2SMzU6o for those who apply online.
We will send tips and suggestions through the week!
Good luck!
Google Docs
Application Form
Application Deadline: 02 April, 2020
Welcome to the application form of Tibeb Be Adebabay 2020 Street art festival!
Tibeb be Adebabay is an annual participatory street art festival designed to spread the power of art around the city and foster dialogue.…
Welcome to the application form of Tibeb Be Adebabay 2020 Street art festival!
Tibeb be Adebabay is an annual participatory street art festival designed to spread the power of art around the city and foster dialogue.…
👍1
Follow me on Instagram! Username: gitem_sitem
https://www.instagram.com/gitem_sitem?r=nametag
https://www.instagram.com/gitem_sitem?r=nametag
Forwarded from Poetic Saturdays
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ቫይረስን በማስመልከት በተቻለ መጠን ሰዎች በአንድ ቦታ መሰባሰብን መቀነስ እንዳለብን አሳስቧል። በዚህም መሠረት በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የብሔራዊ የሥነ-ግጥም ግጥሚያ(ውድድር) ላልተወሰነ ጊዜ ለማራዘም ተገደናል።
ከሚመለከተው መንግሥታዊ አካል "ሕዝባዊ መሰባሰቦችን" ማድረግ እንደሚቻል ሲነገር ውድድሩን የምናደርግ መሆኑን እያሳወቅን ሁላችንም የግጥማዊ ቅዳሜ ቤተሰቦች በያለንበት ደኅና እንድንሆን ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን።
Relying on recommendations from the Ethiopian government due to the spread of COVID-19 in Ethiopia, we have decided to postpone the 1st Annual Ethiopia National Poetry slam until a later time in which it is safer to have large, public gatherings. We will rely on guidance from public health officials about when we may reschedule so that everyone in our Poetic Saturdays family can remain as safe as possible. We look forward to rescheduling our very first National Poetry Slam so that a National Champion may be crowned! Stay safe out there, you beautiful people!
ከሚመለከተው መንግሥታዊ አካል "ሕዝባዊ መሰባሰቦችን" ማድረግ እንደሚቻል ሲነገር ውድድሩን የምናደርግ መሆኑን እያሳወቅን ሁላችንም የግጥማዊ ቅዳሜ ቤተሰቦች በያለንበት ደኅና እንድንሆን ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን።
Relying on recommendations from the Ethiopian government due to the spread of COVID-19 in Ethiopia, we have decided to postpone the 1st Annual Ethiopia National Poetry slam until a later time in which it is safer to have large, public gatherings. We will rely on guidance from public health officials about when we may reschedule so that everyone in our Poetic Saturdays family can remain as safe as possible. We look forward to rescheduling our very first National Poetry Slam so that a National Champion may be crowned! Stay safe out there, you beautiful people!
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA
Hello Tibeb community,
Due to the current situation of the Corona virus, the application deadline for Tibeb Be Adebabay has been postponed for two weeks!
Which means you will have more #time ⏰⏳to work on your applications!
📝 Work on your ideas and apply before April 2, 2020!
Find out more: http://bit.ly/2Id4yQk
Apply: https://bit.ly/2SMzU6o
Call us on +251 98 332 031
#tibebbeadebabay #TBA2020 #Tibeb #AddisAbaba #ArtinAddis
Due to the current situation of the Corona virus, the application deadline for Tibeb Be Adebabay has been postponed for two weeks!
Which means you will have more #time ⏰⏳to work on your applications!
📝 Work on your ideas and apply before April 2, 2020!
Find out more: http://bit.ly/2Id4yQk
Apply: https://bit.ly/2SMzU6o
Call us on +251 98 332 031
#tibebbeadebabay #TBA2020 #Tibeb #AddisAbaba #ArtinAddis
እዬዬ አልባ ሞቴ
ለራሴ አዝኜ ሳልጨርስ
ባዘንኩብሽ ቀን ሳልተክዝ
በሬን ሳልዘጋ ለእዬዬ
ሳልደበር ተበድዬ
አዬ. . .
በብርዳም ኮተታም ዓለም
ቁር ከውስጥሽ ሲፋለም
ጨለማ ጮሆ ሲንጫረር
ዝምታሽ ታሞ ሲጫፈር
ክፍተትሽ ከፍቶ ሲዛባ
ዛቢያሽ ከራሱ ሲቃባ
ማን ነበረ ያለበሰሽ - ያንን ጸዓዳ ጋቢ
እርምሽንም ባታወጪ - ከድንኳኑ እንድታድሪ
ብርዱን ችለሽ እንድትበሪ
ለቅሶኛውን እንድትመስዪ
አዪ. . .
የኔም ተራ ደረሰና
ስወድቅልሽ ከወና
ስንከባለል ዝምታ ጋር
እነጋንጩርን ሳናግር
እነጽልመትን ስጋግር
ከነ ጋኔንም ስበደር
ማን ነበረ ያሰከረኝ - በዚህ የሃቅ አረቄ
በወጉ እንኳ ሳላዝን - ከለቅሶ ቀድሞ ሳቄ
ድሮስ መቼ ለ'ኔ አውቄ
ብርቄ. . .
ለራሴ አዝኜ ሳልጨርስ
ባዘንኩብሽ ቀን ሳልተክዝ
በሬን ሳልዘጋ ለእዬዬ
ሳልደበር ተበድዬ
አዬ አዬ . . .
ይኸው ክፉ ቀን መጥቶ
ደጄም አደረ ተዘግቶ
ሞት ቢሞላው መንገዱን
እኔስ ሞትኩኝ የምለው
አንቺ ውስጥ ሞቼ እንደሆን
ድብን. . .
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ @poeticsaturdays @artsmailinglist
ለራሴ አዝኜ ሳልጨርስ
ባዘንኩብሽ ቀን ሳልተክዝ
በሬን ሳልዘጋ ለእዬዬ
ሳልደበር ተበድዬ
አዬ. . .
በብርዳም ኮተታም ዓለም
ቁር ከውስጥሽ ሲፋለም
ጨለማ ጮሆ ሲንጫረር
ዝምታሽ ታሞ ሲጫፈር
ክፍተትሽ ከፍቶ ሲዛባ
ዛቢያሽ ከራሱ ሲቃባ
ማን ነበረ ያለበሰሽ - ያንን ጸዓዳ ጋቢ
እርምሽንም ባታወጪ - ከድንኳኑ እንድታድሪ
ብርዱን ችለሽ እንድትበሪ
ለቅሶኛውን እንድትመስዪ
አዪ. . .
የኔም ተራ ደረሰና
ስወድቅልሽ ከወና
ስንከባለል ዝምታ ጋር
እነጋንጩርን ሳናግር
እነጽልመትን ስጋግር
ከነ ጋኔንም ስበደር
ማን ነበረ ያሰከረኝ - በዚህ የሃቅ አረቄ
በወጉ እንኳ ሳላዝን - ከለቅሶ ቀድሞ ሳቄ
ድሮስ መቼ ለ'ኔ አውቄ
ብርቄ. . .
ለራሴ አዝኜ ሳልጨርስ
ባዘንኩብሽ ቀን ሳልተክዝ
በሬን ሳልዘጋ ለእዬዬ
ሳልደበር ተበድዬ
አዬ አዬ . . .
ይኸው ክፉ ቀን መጥቶ
ደጄም አደረ ተዘግቶ
ሞት ቢሞላው መንገዱን
እኔስ ሞትኩኝ የምለው
አንቺ ውስጥ ሞቼ እንደሆን
ድብን. . .
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ @poeticsaturdays @artsmailinglist
♦️ዘቢብ እና ቴምር♣️
@Tominu
♥️
1.ዘቢቤ፡
የኔ ቴምር ቃና የኔ ጽዋ ከንፈር
በፈቃድሽ አክናፍ ዘላለም መሳፈር
ከመውደድሽ ገላ ላይነሱ መስፈር
ብለኸኝ አልነበር?
እኔም
የወይኗ ፍሬ ደቃቃ
ከመሬት ማኅጸን ጠልቃ
መጣፈጥ ስላ በነቢብ
በስተርጅና ስቶን ዘቢብ
በናቴ አፍ አልኲህ 'ሀቢብ'
♥️♥️
2. ሀቢቤ
ቋሚ ነሽ ዘንባባ የሚያፈራ ለምለም
ዛፍ ነኝ አበባ ነሽ ታውቂያለሽ የኔ ዓለም?
ከአበባ እንጂ ከፍሬ ሚጀምር እንዳች'ንኳ የለም!
ብለኸኝ አልነበር?
ቴምር ብለህ ጥራኝ ቴምሬ ጠይሜ
ካፍህ ልንቀዋለል ግብር ይሁነኝ ስሜ
ምራቅህ ጣዕሜን ይጠብ
ፍሬውን ትፋው እንደ ጠብ
ጉሮሮህ ስልቅጥ ይዋጠኝ
ዘቢብ ነዋ የተሰጠኝ!
♥️♥️♥️
3.ዘቢቤ
መስቀል ካንገትህ ዋለ
አፍህ በማርያም ማለ
ሂጃብ ለበሰ ራሴ
ወላሂ ይላል ምላሴ
ያን ለታ
የሰንበት ማኅልይ ጸሎት በአፍህ እየነገሠ
ልቤ አንተን ፍለጋ ከአሚን በፊት ደረሰ
ወላሂ! ጸሎትህ ገባኝ የቀራሁትን ቃል ሳለ
በደገምከው በቀራሁት ጠይም ፍቅር ውስጡ አለ፡፡
ወደድኩህ።
♥️♥️♥️♥️
4.ዘቢቤ
ከልብህ በጨሰው እጣን
ሲያቅረቅር አፍሮ ሼጣን
ከተሳሳትን ሃቅ ካጣን
እግዜር ይፍረድ አላህ ይቅጣን!!!
♥️♥️♥️♥️♥️
5.እመነኝ ሀቢቤ፧
በዘቢባን ዓለም በቴምሮች መንገድ
የእውነት ከሆነ ድል ይነሳል መውደድ!!!
ተቀበለኝ ይላል ልቤ 'ሁቡ'ን ልኮ
ፍቅር ካሰራቸው ዘቢብና ቴምር አንድ ናቸው እኮ፡፡
@Tominu
♥️
1.ዘቢቤ፡
የኔ ቴምር ቃና የኔ ጽዋ ከንፈር
በፈቃድሽ አክናፍ ዘላለም መሳፈር
ከመውደድሽ ገላ ላይነሱ መስፈር
ብለኸኝ አልነበር?
እኔም
የወይኗ ፍሬ ደቃቃ
ከመሬት ማኅጸን ጠልቃ
መጣፈጥ ስላ በነቢብ
በስተርጅና ስቶን ዘቢብ
በናቴ አፍ አልኲህ 'ሀቢብ'
♥️♥️
2. ሀቢቤ
ቋሚ ነሽ ዘንባባ የሚያፈራ ለምለም
ዛፍ ነኝ አበባ ነሽ ታውቂያለሽ የኔ ዓለም?
ከአበባ እንጂ ከፍሬ ሚጀምር እንዳች'ንኳ የለም!
ብለኸኝ አልነበር?
ቴምር ብለህ ጥራኝ ቴምሬ ጠይሜ
ካፍህ ልንቀዋለል ግብር ይሁነኝ ስሜ
ምራቅህ ጣዕሜን ይጠብ
ፍሬውን ትፋው እንደ ጠብ
ጉሮሮህ ስልቅጥ ይዋጠኝ
ዘቢብ ነዋ የተሰጠኝ!
♥️♥️♥️
3.ዘቢቤ
መስቀል ካንገትህ ዋለ
አፍህ በማርያም ማለ
ሂጃብ ለበሰ ራሴ
ወላሂ ይላል ምላሴ
ያን ለታ
የሰንበት ማኅልይ ጸሎት በአፍህ እየነገሠ
ልቤ አንተን ፍለጋ ከአሚን በፊት ደረሰ
ወላሂ! ጸሎትህ ገባኝ የቀራሁትን ቃል ሳለ
በደገምከው በቀራሁት ጠይም ፍቅር ውስጡ አለ፡፡
ወደድኩህ።
♥️♥️♥️♥️
4.ዘቢቤ
ከልብህ በጨሰው እጣን
ሲያቅረቅር አፍሮ ሼጣን
ከተሳሳትን ሃቅ ካጣን
እግዜር ይፍረድ አላህ ይቅጣን!!!
♥️♥️♥️♥️♥️
5.እመነኝ ሀቢቤ፧
በዘቢባን ዓለም በቴምሮች መንገድ
የእውነት ከሆነ ድል ይነሳል መውደድ!!!
ተቀበለኝ ይላል ልቤ 'ሁቡ'ን ልኮ
ፍቅር ካሰራቸው ዘቢብና ቴምር አንድ ናቸው እኮ፡፡
Forwarded from Poetic Saturdays
https://www.facebook.com/events/534920290531894/ TODAY!!! Join us for our first online poetry session! Let's celebrate the International Day of Living Together in Peace by getting together online and reading some of our pieces! Space is limited and we've had to limit our attendees, so move quickly and be one of the first 24 people to register at the link below. To join you must register first. See you there!
Topic: The virtual Poets
Time: May 16, 2020 03:00 PM EAT
Join Zoom Meeting
https://us04web.zoom.us/j/71147805916?pwd=aklBWU56WjZSVzBzY09EZm0zRzdxQT09
Topic: The virtual Poets
Time: May 16, 2020 03:00 PM EAT
Join Zoom Meeting
https://us04web.zoom.us/j/71147805916?pwd=aklBWU56WjZSVzBzY09EZm0zRzdxQT09
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Forwarded from RasJany Muzik
የራስ ዐይን
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ አካባቢያችንን እንጠብቅ።
Ras Eyes
Please Keep The Environment Clean!
#rasyohannes #rasjany #hitsanlijproject #raseyes
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ አካባቢያችንን እንጠብቅ።
Ras Eyes
Please Keep The Environment Clean!
#rasyohannes #rasjany #hitsanlijproject #raseyes
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA
Great news for all artists aged between 18 and 35 working in any medium! The application procedure for the 6th edition of the Future Generation Art Prize is open 🖼
⠀
The main prize winner receives US$ 100,000 and up to five artists will be awarded special prizes $20,000.
⠀
➡️ Apply now by clicking: https://futuregenerationartprize.org/
⠀
The main prize winner receives US$ 100,000 and up to five artists will be awarded special prizes $20,000.
⠀
➡️ Apply now by clicking: https://futuregenerationartprize.org/
PinchukArtCentre
Future Generation Art Prize | PinchukArtCentre
Міжнародна премія в галузі сучасного мистецтва в $100 000 для художників з усього світу віком до 35 років.