የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምሥረታ አስመልክቶ ከአማራ ህብረት በሜልበርን የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ህዝብ አባቶቹ በመሰረቷትና ዋጋ ከፍለው ባቆዩት አገሩ ላይ የመኖር መብቱ ተገፎና ባይተዋር ሆኖ አገዛዙ እያደረገ ባለው ዘር ተኮር ጥቃት ለህልውና አደጋ መጋለጡን ተከትሎ የተጀመረው የህልውና ትግል ብዙ ፈተናወች ቢኖሩበትም አሁን ላይ ትግሉ አድጎና ጎልብቶ በቀጠናው ጠንካራ ተገዳዳሪ ኃይል ሆኖ መገኘቱ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊወች ትልቅ ኩራት ነው። ጥር 9/2018 ዓ. ም (Jan. 17, 2026) አፋብን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀን በጉጉት ስንጠብቀው የነበርነው የአፋብኃ እና የአፋህድ የአንድነት ስምምነት ፍፃሜ ላይ መድረስ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ማህበራችን አዲሱን ድርጅት አፋብን በታላቅ ደስታና ስሜት የተቀበልነው መሆኑን እንገልፃለን::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስረታ ሂደቱ ላይ ያጋጠሙትን ችግሮች በትእግስት አና በወንድማማችነት ስሜት ተወያይቶ በመፍታት አገዛዙን በጋራ ለመታገል አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ለአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አሸናፊነት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን እና የአገዛዙን እድሜ እንደሚያሳጥር የአማራ ህብረት በሜልበርን በፅኑ ያምናል።
የአማራ ህብረት በሜልበርን ለአንድነት ስምምነቱ መሳካትና ለአፋብን ድርጅት ምስረታ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉም ባለድሻ አካላት ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እያቀረብን ከአፋብን መሪወች በሚሰጥ መመሪያና አቅጣጫ መሰረት ለትግሉ አስፈላጊ የሆነውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ አጠናክረን እንደምንቀጥል ለመግለፅ እንወዳለን::
የአማራ ህብረት ሜልበርን አውስትራሊያ
የአማራ ህዝብ አባቶቹ በመሰረቷትና ዋጋ ከፍለው ባቆዩት አገሩ ላይ የመኖር መብቱ ተገፎና ባይተዋር ሆኖ አገዛዙ እያደረገ ባለው ዘር ተኮር ጥቃት ለህልውና አደጋ መጋለጡን ተከትሎ የተጀመረው የህልውና ትግል ብዙ ፈተናወች ቢኖሩበትም አሁን ላይ ትግሉ አድጎና ጎልብቶ በቀጠናው ጠንካራ ተገዳዳሪ ኃይል ሆኖ መገኘቱ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊወች ትልቅ ኩራት ነው። ጥር 9/2018 ዓ. ም (Jan. 17, 2026) አፋብን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀን በጉጉት ስንጠብቀው የነበርነው የአፋብኃ እና የአፋህድ የአንድነት ስምምነት ፍፃሜ ላይ መድረስ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ማህበራችን አዲሱን ድርጅት አፋብን በታላቅ ደስታና ስሜት የተቀበልነው መሆኑን እንገልፃለን::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስረታ ሂደቱ ላይ ያጋጠሙትን ችግሮች በትእግስት አና በወንድማማችነት ስሜት ተወያይቶ በመፍታት አገዛዙን በጋራ ለመታገል አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ለአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አሸናፊነት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን እና የአገዛዙን እድሜ እንደሚያሳጥር የአማራ ህብረት በሜልበርን በፅኑ ያምናል።
የአማራ ህብረት በሜልበርን ለአንድነት ስምምነቱ መሳካትና ለአፋብን ድርጅት ምስረታ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉም ባለድሻ አካላት ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እያቀረብን ከአፋብን መሪወች በሚሰጥ መመሪያና አቅጣጫ መሰረት ለትግሉ አስፈላጊ የሆነውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ አጠናክረን እንደምንቀጥል ለመግለፅ እንወዳለን::
የአማራ ህብረት ሜልበርን አውስትራሊያ
🙏1
ሁለት የአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት አባላት ኮብልለው ፋኖን ተቀላቀሉ::
የአብይ አህመድ ስርዓትን የተቀዋወሙ ሁለት የመከላከያ አባላት ለአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጀ/አሳምነው ኮርሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር በመቄት እጃቸውን ሰጥተዋል።
በክፍለ ጦሩ ህግ ክ/ኃላፊ አርበኛ አንደበት በየነ አቀባበል የተደረገላቸው የ65ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ የመከላከያ አባላት ለፋኖ እጅ መስጠታቸው እና በተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል መደሰታቸውን ገልፀው አብዛኛው ሰራዊት በስርዓቱ እኩይ ተግባር እንደተማረረም ገልፀዋል። የመከላከያ አባላቱ በግድ ተጋፎ የገባው ሰራዊት እየፈረሰ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀላቀል እንደወሰነም ገልፀዋል።
የሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር አዛዥ ኮማንዶ አማን ጎበዜ አሁንም በአፓርታይዱ ስርዓት ውስጥ ሆነው የአማራን ህዝብ እየጨፈጨፉ ላሉ አካላት ከፋሽስቱ ወንበር አስጠባቂነት ወጥተው ወደ ትክክለኛው የፋኖ ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርቧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
የአብይ አህመድ ስርዓትን የተቀዋወሙ ሁለት የመከላከያ አባላት ለአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጀ/አሳምነው ኮርሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር በመቄት እጃቸውን ሰጥተዋል።
በክፍለ ጦሩ ህግ ክ/ኃላፊ አርበኛ አንደበት በየነ አቀባበል የተደረገላቸው የ65ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ የመከላከያ አባላት ለፋኖ እጅ መስጠታቸው እና በተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል መደሰታቸውን ገልፀው አብዛኛው ሰራዊት በስርዓቱ እኩይ ተግባር እንደተማረረም ገልፀዋል። የመከላከያ አባላቱ በግድ ተጋፎ የገባው ሰራዊት እየፈረሰ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀላቀል እንደወሰነም ገልፀዋል።
የሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር አዛዥ ኮማንዶ አማን ጎበዜ አሁንም በአፓርታይዱ ስርዓት ውስጥ ሆነው የአማራን ህዝብ እየጨፈጨፉ ላሉ አካላት ከፋሽስቱ ወንበር አስጠባቂነት ወጥተው ወደ ትክክለኛው የፋኖ ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርቧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
🙏1
የግንባር መረጃዎች - አፋብን ታላላቅ ውሳኔዎች አሳለፈ | በመርሳ 100% ስኬታማ የRPG ጥቃት | የዲያስፖራው ማህበረሰብ የደስታ መግለጫ
👍1
Forwarded from Bini The great
YouTube
የግንባር መረጃዎች - አፋብን ታላላቅ ውሳኔዎች አሳለፈ | በመርሳ 100% ስኬታማ የRPG ጥቃት | የዲያስፖራው ማህበረሰብ የደስታ መግለጫ
👍2🙏1
ሰበር የድል ዜና
የአገዛዙ የብልጽግና ሰራዊት /እራሱን ጥምር ብሎ የሚጠራው የአብይ ምስለኔ በኮረማሽ ንዑስ ወረዳ አፋብን ደቡብ አማራ ቀጣና አሰምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር ስር ያለችው ሰላምሰው ሻለቃ ላይ በምትንቀሳቀስበት አካባቢ ከበባ ለመፈፀም ቢሞክርም ሳይሳካለት ቀርቷል።
የእግዚአብሔር አብ የንግስ ክብረ በአልን አስመልክቶ በ13/05/18 የህዝብ ክብር በዓል በሚያከብሩበት የንግሥ ቦታ የዘወትር ክህደቱንና ሀገር በጥባጭነቱን ለመፈፀም ቢሞክርም በኃይለማርያም ማሞ ክፍለ ጦር በሻለቃ 3(ሰላም ሰው) በተደረገበት ከፍተኛ ፊልሚያና ትንቅንቅ የንግሥ በአሉን ፋኖዎች ማሥከበር ችለዋል።
በዚህ አውደ ውጊያ አልሳካለት ሲል በ14/5/2018 በቀጥታ ከቱለፋ እና ከሀገረማሪያም ወረዳ ያለ የሌለ የሚሊሻና የመከላከያ ምንጣፍ ጎታች ሀይሉን አግበስብሶ ከንዑስ ወረዳ ከሆነው ከሰም ኮረማሽ በእምዬ ሚኒሊክ የጦር ግምጃ ቤት ካምፕ ያለውን ጦር ጭምር በማሰለፍ በ3 ግንባር ማለትም በወይን አምባ, በሸረርና በሰወሥት አምባ የጦር ግንባሮች ወረራውን አድርጎ በሞርተር እና በድሽቃ የታገዘ ጦርነት ቢከፍትም አልሳካ ሲለው የዘውትር የዘረፋ ተግባሩንና መንገድ ላይ የተገኜ አርሶ አደር በመደብደብና በማሰር የማህበረሰብ ንብረት እንደ በርበሬ፣ ሽሮ፣ እንቁላል፣ ልብስ፣ ስልክ፣ ጫማ፣ አንድ ስሙ ያልተጠቀሰ በግድ አርሶ አደር አስገድደው 10,000 ሽህ ብር ዘርፈውና ይህን ግፍ ፈፅመው ሙትና ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት ተመልሷል።
በሌላ ግንባር የኮረማሹን ውጊያለማስቀየስ ወደ ዛላ ዘባባ ከሀገረማሪያም ቀረውን የብልፅግናው ዙፋን አሥጠባቂ ሰራዊት አሰልፎ ቢቀሳቀስም በቀጣናው በነበሩ አባት አርበኞች አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ የተመለሰ ሲሆን:- በዚህም ውጊያ አንድ የሚሊሻ አባል የሆነውን ስሙ ጌታሁን ተረፈ የተባለውን ባንዳ እረምጃ ተወስዶበታል።
ኃልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር
ሪፖርተር ክፍል
የአገዛዙ የብልጽግና ሰራዊት /እራሱን ጥምር ብሎ የሚጠራው የአብይ ምስለኔ በኮረማሽ ንዑስ ወረዳ አፋብን ደቡብ አማራ ቀጣና አሰምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር ስር ያለችው ሰላምሰው ሻለቃ ላይ በምትንቀሳቀስበት አካባቢ ከበባ ለመፈፀም ቢሞክርም ሳይሳካለት ቀርቷል።
የእግዚአብሔር አብ የንግስ ክብረ በአልን አስመልክቶ በ13/05/18 የህዝብ ክብር በዓል በሚያከብሩበት የንግሥ ቦታ የዘወትር ክህደቱንና ሀገር በጥባጭነቱን ለመፈፀም ቢሞክርም በኃይለማርያም ማሞ ክፍለ ጦር በሻለቃ 3(ሰላም ሰው) በተደረገበት ከፍተኛ ፊልሚያና ትንቅንቅ የንግሥ በአሉን ፋኖዎች ማሥከበር ችለዋል።
በዚህ አውደ ውጊያ አልሳካለት ሲል በ14/5/2018 በቀጥታ ከቱለፋ እና ከሀገረማሪያም ወረዳ ያለ የሌለ የሚሊሻና የመከላከያ ምንጣፍ ጎታች ሀይሉን አግበስብሶ ከንዑስ ወረዳ ከሆነው ከሰም ኮረማሽ በእምዬ ሚኒሊክ የጦር ግምጃ ቤት ካምፕ ያለውን ጦር ጭምር በማሰለፍ በ3 ግንባር ማለትም በወይን አምባ, በሸረርና በሰወሥት አምባ የጦር ግንባሮች ወረራውን አድርጎ በሞርተር እና በድሽቃ የታገዘ ጦርነት ቢከፍትም አልሳካ ሲለው የዘውትር የዘረፋ ተግባሩንና መንገድ ላይ የተገኜ አርሶ አደር በመደብደብና በማሰር የማህበረሰብ ንብረት እንደ በርበሬ፣ ሽሮ፣ እንቁላል፣ ልብስ፣ ስልክ፣ ጫማ፣ አንድ ስሙ ያልተጠቀሰ በግድ አርሶ አደር አስገድደው 10,000 ሽህ ብር ዘርፈውና ይህን ግፍ ፈፅመው ሙትና ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት ተመልሷል።
በሌላ ግንባር የኮረማሹን ውጊያለማስቀየስ ወደ ዛላ ዘባባ ከሀገረማሪያም ቀረውን የብልፅግናው ዙፋን አሥጠባቂ ሰራዊት አሰልፎ ቢቀሳቀስም በቀጣናው በነበሩ አባት አርበኞች አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ የተመለሰ ሲሆን:- በዚህም ውጊያ አንድ የሚሊሻ አባል የሆነውን ስሙ ጌታሁን ተረፈ የተባለውን ባንዳ እረምጃ ተወስዶበታል።
ኃልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር
ሪፖርተር ክፍል
🙏2
የአገዛዙ ጥምር ሰራዊት አባይዳር ላይ ከፍተኛ ሽንፈትን አስተናገደ!!!
በትናንትናው እለት ጥር 14/2018 የአገዛዙ ጥምር ሰራዊት መነሻውን ቋራ ወረዳ ደለጎ እና በሙር ከተማ በማድረግ ወደ አባይ ዳር እንቅስቃሴ ላይ ባለበት ወቅት አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ቋራ ኦሜድላ ፣ ካራማራና ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦሮች ከኮሩ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ አየልኝ ጋር በመሆን በጋራ በሰሩት ወታደራዊ ኦፕሬሽን አባይዳር ላይ የአገዛዙን አረመኔ ፀረ አማራ ሰራዊት መውጫ መግቢያ በማሳጣት በነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ሽንፈትን ከማስተናገዱ ባሻገር ተተኳሾችንና የእጅ ስልኮችን በየ ቦታው እየጣለ ወደ አባይዳር ከተማ ፈርጥጦ ገብቷል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት = 12
ቁስለኛ = 18
ከ600 በላይ የብሬን ተተኳሽ እና በርካታ ቁጥር ያለው የእጅ ስልክ
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 15/2018
በትናንትናው እለት ጥር 14/2018 የአገዛዙ ጥምር ሰራዊት መነሻውን ቋራ ወረዳ ደለጎ እና በሙር ከተማ በማድረግ ወደ አባይ ዳር እንቅስቃሴ ላይ ባለበት ወቅት አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ቋራ ኦሜድላ ፣ ካራማራና ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦሮች ከኮሩ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ አየልኝ ጋር በመሆን በጋራ በሰሩት ወታደራዊ ኦፕሬሽን አባይዳር ላይ የአገዛዙን አረመኔ ፀረ አማራ ሰራዊት መውጫ መግቢያ በማሳጣት በነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ሽንፈትን ከማስተናገዱ ባሻገር ተተኳሾችንና የእጅ ስልኮችን በየ ቦታው እየጣለ ወደ አባይዳር ከተማ ፈርጥጦ ገብቷል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት = 12
ቁስለኛ = 18
ከ600 በላይ የብሬን ተተኳሽ እና በርካታ ቁጥር ያለው የእጅ ስልክ
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 15/2018
🙏1
የ206ኛ ኮር ህግና ስነ-ስርዓት ክፍል ለ14ኛ ክ/ጦር አመራሮችና ለሰራዊት አባላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ማጠናቀቁን አስታወቀ
የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር የህግና ስነ-ስርዓት ክፍል በተሻሻለው የድርጅቱ ህግና ደንብ መሰረት የፀደቀውን የህግና ስነ-ስርዓት መመሪያ ሰነድ ለሰራዊቱና ለዓመራሩ በማቅረብ ለተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል።
ኮሩ በሚመራቸው ክ/ጦሮች ባሉ ሻለቃዎች የሚገኙ የሰራዊት አባላትን ተሳታፊ በማድረግ እየተሰጠ ባለው ስልጠና ወንጀልን ቀድሞ ለመከላከልና ወንጀለኛን ተጠያቂ በሚያደርጉ የህግና ስነ -ስርዓት ጉባኤ ወንጀለኛ መቅጫ ድንጋጌዎች ዙሪያ ለሰራዊቱ በተፈጠረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በአመራሩ እና በሰራዊቱ መካከል የነበሩ የአሰራር ግልፀኝነትን እንደሚቀርፍ ታውቋል።
ትግሉን ወጥ በሆነ ድርጅታዊ የህግ ድንጋጌ መምራትና ማስተዳደር ሊፈጠሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን በህግ አግባብ መቆጣጠር ከማስቻሉም ባሻገር የሚሰጡ ስልጠናዎች ሰራዊቱን በግብረ ገብነትና ዲስፒሊን ለማነጽ እንደሚረዳ ተገልጿል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
@ባየ ደስታ
የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር የህግና ስነ-ስርዓት ክፍል በተሻሻለው የድርጅቱ ህግና ደንብ መሰረት የፀደቀውን የህግና ስነ-ስርዓት መመሪያ ሰነድ ለሰራዊቱና ለዓመራሩ በማቅረብ ለተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል።
ኮሩ በሚመራቸው ክ/ጦሮች ባሉ ሻለቃዎች የሚገኙ የሰራዊት አባላትን ተሳታፊ በማድረግ እየተሰጠ ባለው ስልጠና ወንጀልን ቀድሞ ለመከላከልና ወንጀለኛን ተጠያቂ በሚያደርጉ የህግና ስነ -ስርዓት ጉባኤ ወንጀለኛ መቅጫ ድንጋጌዎች ዙሪያ ለሰራዊቱ በተፈጠረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በአመራሩ እና በሰራዊቱ መካከል የነበሩ የአሰራር ግልፀኝነትን እንደሚቀርፍ ታውቋል።
ትግሉን ወጥ በሆነ ድርጅታዊ የህግ ድንጋጌ መምራትና ማስተዳደር ሊፈጠሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን በህግ አግባብ መቆጣጠር ከማስቻሉም ባሻገር የሚሰጡ ስልጠናዎች ሰራዊቱን በግብረ ገብነትና ዲስፒሊን ለማነጽ እንደሚረዳ ተገልጿል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
@ባየ ደስታ
🙏1
"የምዕራብ ዕዝ 401ኛ ኮር ቃኝና መሐንዲስ 4 (ጋንታ) አዛዦች 206ኛ ኮርን ተቀላቀሉ"
፲ አለቃ ደርብ ምስጌ፣ ፲ አለቃ አትርሳው መዝገቡ ፣ ፲ አለቃ ሸጋየ ተሸገር፣ ፲ አለቃ መኳንት አዱኛ የምዕራብ ዕዝ 401ኛ ኮር ቃኝና መሐንዲስ ጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድነት ምስረታ በፈጠረባቸው ደስታ ከኦሮሚያ ክልል በመነሳት ቀናትን የወሰደ ጉዞ ተጉዘው 206ኛ ኮር 14ኛ ክ/ጦር አብራጅት ሻለቃን ተቀላቅለዋል።
የአረመኔው ሰራዊት አባላት ሁነን በህዝባችን ላይ የሚደርሰውን ግፋና በደል ተመልክተናል ያሉት የጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድ አለመሆን ስርዓቱን ለቀው ትግሉን ለመቀላቀል እንቅፋት እንደሆነባቸው የተናገሩ ሲሆን ጥር ዘጠኝ የተሰማውን የአንድነት ብስራት ተከትሎ በግንባር ቀደምነት ድርጅቱን ለመቀላቀል ረጅም መንገድ በእግራችን ተጉዞን ጎጃም ገብተናል ሲሉ አክለው ገልጸዋል።
የመከላከያ ሰራዊት ከተቋቋመለት አላማ በተቃራኒው በራሱ ህዝብ ላይ በመዝመት ፀረ -አማራ እንቅስቃሴ እያደረገ በመሆኑ የአብይ አህመድን የጭካኔ ተልዕኮ የተቀበሉ የአረመኔው ሰራዊት አባላት ወደ ህዝባቸው መተኮሱን አቁመው የፋኖን ትግል እንዲቀላቀሉ አዛዦች ጥሪ አቅርበዋል።
የአረመኔውን ስርዓት በተቀናጀ መልኩ እያፈረሰ የሚገኘው 206ኛ ኮር 61ኛ ክላሽ ከጠላት የተቀበለ ሲሆን የሰራዊት አባላትን የተሀድሶ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
@የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ባየ ደስታ
፲ አለቃ ደርብ ምስጌ፣ ፲ አለቃ አትርሳው መዝገቡ ፣ ፲ አለቃ ሸጋየ ተሸገር፣ ፲ አለቃ መኳንት አዱኛ የምዕራብ ዕዝ 401ኛ ኮር ቃኝና መሐንዲስ ጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድነት ምስረታ በፈጠረባቸው ደስታ ከኦሮሚያ ክልል በመነሳት ቀናትን የወሰደ ጉዞ ተጉዘው 206ኛ ኮር 14ኛ ክ/ጦር አብራጅት ሻለቃን ተቀላቅለዋል።
የአረመኔው ሰራዊት አባላት ሁነን በህዝባችን ላይ የሚደርሰውን ግፋና በደል ተመልክተናል ያሉት የጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድ አለመሆን ስርዓቱን ለቀው ትግሉን ለመቀላቀል እንቅፋት እንደሆነባቸው የተናገሩ ሲሆን ጥር ዘጠኝ የተሰማውን የአንድነት ብስራት ተከትሎ በግንባር ቀደምነት ድርጅቱን ለመቀላቀል ረጅም መንገድ በእግራችን ተጉዞን ጎጃም ገብተናል ሲሉ አክለው ገልጸዋል።
የመከላከያ ሰራዊት ከተቋቋመለት አላማ በተቃራኒው በራሱ ህዝብ ላይ በመዝመት ፀረ -አማራ እንቅስቃሴ እያደረገ በመሆኑ የአብይ አህመድን የጭካኔ ተልዕኮ የተቀበሉ የአረመኔው ሰራዊት አባላት ወደ ህዝባቸው መተኮሱን አቁመው የፋኖን ትግል እንዲቀላቀሉ አዛዦች ጥሪ አቅርበዋል።
የአረመኔውን ስርዓት በተቀናጀ መልኩ እያፈረሰ የሚገኘው 206ኛ ኮር 61ኛ ክላሽ ከጠላት የተቀበለ ሲሆን የሰራዊት አባላትን የተሀድሶ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
@የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ባየ ደስታ
❤1🙏1
60 የሚሊሻ አባላት 2ብሬንና 45 ክላሽ በመያዝ ፋኖን ተቀላቀሉ።
አንድነቱ በተበሰረ ማግስት በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት አባላት እየፈራረሱ ወደ ፋኖ እየተቀላቀሉ እንደሚገኙ ይታወቃል። ይህ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ቀጠናዎች ብልፅግና ሲያሳድዳቸዉ የነበሩ ኃይሎች ታጥቀዉ ራሳቸውን ከአረመኔዉ መንግስት ጥቃት ሲከላከሉ የቆዩ፣ በመተከል አዉራጃ ዳንጉር ወረዳ በሻለቃ ሲሳይ ገነት ሲመሩ የነበሩ 60 የአገዉ ተወላጅ ወንድሞቻችን አባላትና መሪዉ ሻለቃ ሲሳይ ገነት በቀን 14/05/2018 ዓ.ም 2 ብሬን እና ከ45 በላይ ክላሽንኮቭ በመያዝ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦርን በመቀላቀል አረመኔዉን የአብይ አህመድ መንግስት ስርዓት በማዉገዝ እስከመጨረሻው ለማስወገድ ቃል መግባታቸውንም አስታዉቀዋል።
በተመሳሳይ
1ኛ) ከድር አብዲ
2ኛ) ገመቹ ገመዳ
3ኛ) ሀይሉ ሙንየ እንግዳ
4ኛ) ምኒችል ቡችል ፀጋ ከ601ኛ ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር እና 6ኛ ዕዝ 605 ኮር 14ኛ ክፍለ በመክዳት ቴዎድሮስ ዕዝ 102ኛ ኮርን ተቀላቅሉ ሲሆን
5ኛ) ጌታው መሌ
6ኛ) ታደሰ ደሴ የሚባሉ ምሊሻዎች ደግሞ ከሸበል በረንታ በመውጣት 201ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
ጋንታመሪዎች የፋኖን አንድነት ሲሰሙ በዛሬው ዕለት እየተቀላቀሉን ይገኛሉ።
፲ አለቃ ደርብ ምስጌ፣ ፲ አለቃ አትርሳው መዝገቡ ፣ ፲ አለቃ ሸጋየ ተሸገር፣ ፲ አለቃ መኳንት አዱኛ የምዕራብ ዕዝ 401ኛ ኮር ቃኝና መሐንዲስ ጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድነት ምስረታ በፈጠረባቸው ደስታ ከኦሮሚያ ክልል በመነሳት ቀናትን የወሰደ ጉዞ ተጉዘው 206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር አብራጅት ሻለቃን ተቀላቅለዋል።
ብልፅግና ካንፕ ያለው ሙሉ በሙሉ እየፈራረሰ ይገኛል። ቀሪዎችም በቡድን ፋኖን ለመቀላቀል ምቹ ሁኔታ እየጠበቁ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል። በብልፅግና ቤትም ፍፁም መተማመን በመጥፋቱ እየተረበሸ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
አንድነቱ በተበሰረ ማግስት በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት አባላት እየፈራረሱ ወደ ፋኖ እየተቀላቀሉ እንደሚገኙ ይታወቃል። ይህ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ቀጠናዎች ብልፅግና ሲያሳድዳቸዉ የነበሩ ኃይሎች ታጥቀዉ ራሳቸውን ከአረመኔዉ መንግስት ጥቃት ሲከላከሉ የቆዩ፣ በመተከል አዉራጃ ዳንጉር ወረዳ በሻለቃ ሲሳይ ገነት ሲመሩ የነበሩ 60 የአገዉ ተወላጅ ወንድሞቻችን አባላትና መሪዉ ሻለቃ ሲሳይ ገነት በቀን 14/05/2018 ዓ.ም 2 ብሬን እና ከ45 በላይ ክላሽንኮቭ በመያዝ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦርን በመቀላቀል አረመኔዉን የአብይ አህመድ መንግስት ስርዓት በማዉገዝ እስከመጨረሻው ለማስወገድ ቃል መግባታቸውንም አስታዉቀዋል።
በተመሳሳይ
1ኛ) ከድር አብዲ
2ኛ) ገመቹ ገመዳ
3ኛ) ሀይሉ ሙንየ እንግዳ
4ኛ) ምኒችል ቡችል ፀጋ ከ601ኛ ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር እና 6ኛ ዕዝ 605 ኮር 14ኛ ክፍለ በመክዳት ቴዎድሮስ ዕዝ 102ኛ ኮርን ተቀላቅሉ ሲሆን
5ኛ) ጌታው መሌ
6ኛ) ታደሰ ደሴ የሚባሉ ምሊሻዎች ደግሞ ከሸበል በረንታ በመውጣት 201ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
ጋንታመሪዎች የፋኖን አንድነት ሲሰሙ በዛሬው ዕለት እየተቀላቀሉን ይገኛሉ።
፲ አለቃ ደርብ ምስጌ፣ ፲ አለቃ አትርሳው መዝገቡ ፣ ፲ አለቃ ሸጋየ ተሸገር፣ ፲ አለቃ መኳንት አዱኛ የምዕራብ ዕዝ 401ኛ ኮር ቃኝና መሐንዲስ ጋንታ አዛዦች የአማራ ፋኖ አንድነት ምስረታ በፈጠረባቸው ደስታ ከኦሮሚያ ክልል በመነሳት ቀናትን የወሰደ ጉዞ ተጉዘው 206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር አብራጅት ሻለቃን ተቀላቅለዋል።
ብልፅግና ካንፕ ያለው ሙሉ በሙሉ እየፈራረሰ ይገኛል። ቀሪዎችም በቡድን ፋኖን ለመቀላቀል ምቹ ሁኔታ እየጠበቁ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል። በብልፅግና ቤትም ፍፁም መተማመን በመጥፋቱ እየተረበሸ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
🙏1