ከጋሸና ወደ ፍላቂት ሲንቀሳቀስ በነበረ እራሱን አድማ ብተና እያለ በሚጠራ ሰራዊት ላይ አንሻ ክፍለ ጦር ከባድ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ድል አስመዘገቡ::
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር በአንሻ ክፍለ ጦር ቃኝ ሻለቃዎች! በጥላት ሰራዊት ላይ በተጠና የደፈጣ ኦፕሬሽን በርካቶች ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል!
የአማራን ህዝብ ክዶ በሆዱ እየተገዛ ባለው እራሱን አድማ ብተና እያለ በሚጠራው የአረጋ ከበደ ሰራዊት ላይ ጥር 13/2018 ዓ/ም በመቄት ወረዳ ወቄታ ላይ በተወሰደ እርምጃ ዘጠኙ ሲደመሰሱ ሰባት ከባድ ቁስለኛ ተደርገዋል።
ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት በዘለቀ ውጊያ የፋሽስቱ ወበር አስጠባቂ ሰራዊት አካል የሆነው አድማበትን ሙት ጓዱን ሳያነሳ ወደ ፍላቂት ከተማ ፈርጥጧል።የአማራን ህዝብ በባንዳነት ባህሪው ከፋሽስቱ የአብይ ሀይል ጋር አብሮ ሲወጋና ሲያስወጋ በነበረ አካል ላይ ተጠናክሮ እየተወሰደ ባለ ኦፕሬሽን በወቄጣ ዳግም ተደግሟል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብን) የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ጥር 13/2018 ዓ.ም
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር በአንሻ ክፍለ ጦር ቃኝ ሻለቃዎች! በጥላት ሰራዊት ላይ በተጠና የደፈጣ ኦፕሬሽን በርካቶች ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል!
የአማራን ህዝብ ክዶ በሆዱ እየተገዛ ባለው እራሱን አድማ ብተና እያለ በሚጠራው የአረጋ ከበደ ሰራዊት ላይ ጥር 13/2018 ዓ/ም በመቄት ወረዳ ወቄታ ላይ በተወሰደ እርምጃ ዘጠኙ ሲደመሰሱ ሰባት ከባድ ቁስለኛ ተደርገዋል።
ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት በዘለቀ ውጊያ የፋሽስቱ ወበር አስጠባቂ ሰራዊት አካል የሆነው አድማበትን ሙት ጓዱን ሳያነሳ ወደ ፍላቂት ከተማ ፈርጥጧል።የአማራን ህዝብ በባንዳነት ባህሪው ከፋሽስቱ የአብይ ሀይል ጋር አብሮ ሲወጋና ሲያስወጋ በነበረ አካል ላይ ተጠናክሮ እየተወሰደ ባለ ኦፕሬሽን በወቄጣ ዳግም ተደግሟል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብን) የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ጥር 13/2018 ዓ.ም
🙏2
ደጀን ክፍለ ጦር እስታይሽ ከተማ ዙሪያ ጠላት ላይ ሰብዓዊ ጉዳት በማድረስ ድል አስመዘገቡ::
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር በደጀን ክፍለ ጦር እስታይ ከተማ ዙሪያ በርካታ የጥላት ሰራዊትን እምሽክ ተደርጓል!
ጥር 13/2018 ዓ/ም መነሻውን ከጋሸና አድርጎ ሲግተለተል በነበረ በፋሽስቱ ሰራዊት ላይ በተደረገ ሽኝት ደማቅ ታሪክ ተሰርቷል!
ደጀን ክፍለ ጦር ፅናት ሻለቃ አድስጌ በተባለች ቦታ ላይ የብርሀኑ ጁላን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት የአማራን ህዝብ ሊጨፈጭፍ የመጣውን የጁላን ሰራዊት በ11 እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በአስራ ሶስቱ ላይ ከባድ ቁስለኛ ተደርገዋል:: ምንም እንኳን ጠላት እንቅስቃሴው በዙ-23 ታጅቦ ቢሆንም ቅሉ ከፋኖ ባሩድ ፈፅሞ እራሱን ሊታደግ አልቻለም።
ስለሆነም በደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በተለያዬ ቦታ ላይ በደረሰበት መራር በትር የተነሳ በማንኛውም ቦታ በንፁሀኖች ላይ "አማራ ናችሁ ብያለሁ አማራ ናችሁ" በማለት ወጣቱን እየገደለና እየደበደበም የውርድንብር ፍርጠጣውን ተያይዞታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ጥር 13/2018 ዓ.ም
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር በደጀን ክፍለ ጦር እስታይ ከተማ ዙሪያ በርካታ የጥላት ሰራዊትን እምሽክ ተደርጓል!
ጥር 13/2018 ዓ/ም መነሻውን ከጋሸና አድርጎ ሲግተለተል በነበረ በፋሽስቱ ሰራዊት ላይ በተደረገ ሽኝት ደማቅ ታሪክ ተሰርቷል!
ደጀን ክፍለ ጦር ፅናት ሻለቃ አድስጌ በተባለች ቦታ ላይ የብርሀኑ ጁላን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት የአማራን ህዝብ ሊጨፈጭፍ የመጣውን የጁላን ሰራዊት በ11 እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በአስራ ሶስቱ ላይ ከባድ ቁስለኛ ተደርገዋል:: ምንም እንኳን ጠላት እንቅስቃሴው በዙ-23 ታጅቦ ቢሆንም ቅሉ ከፋኖ ባሩድ ፈፅሞ እራሱን ሊታደግ አልቻለም።
ስለሆነም በደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በተለያዬ ቦታ ላይ በደረሰበት መራር በትር የተነሳ በማንኛውም ቦታ በንፁሀኖች ላይ "አማራ ናችሁ ብያለሁ አማራ ናችሁ" በማለት ወጣቱን እየገደለና እየደበደበም የውርድንብር ፍርጠጣውን ተያይዞታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ጥር 13/2018 ዓ.ም
🙏3
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የፖሊት ቢሮ ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው 2ኛው ድርጅታዊ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳወች ላይ ውይይት አድርጎ ውሳኔወችን አሳልፏል። በዚህም መሠረት:-
፩) የድርጅቱ ስራ አመራር አባላት በተገኙበት በዚህ የውይይት መድረክ ላይ ፖሊት ቢሮው አርበኛ እስክንድር ነጋ ያቀረበውን ማመልከቻ መርምሯል። በዚህም አርበኛ እስክንድር በግለሰባዊ ችግር ምክንያት ድርጅቱ በመደበበት የኃላፊነት ቦታ ላይ መቀጠል እንደማይችል ይልቁንም በድርጅት አባልነት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመቀጠል ዝግጁ መሆኑን እና የሚጠበቅበትን ሀላፊነቶችና ግዴታዎች በሙሉ እንደሚፈፅም ጠቅሶ ያቀረበው ጥያቄ በነፃ ፈቃዱ እና ፍላጎቱ የቀረበ መሆኑን ፖሊት ቢሮው አረጋግጧል።
ሆኖም ግን ማመልከቻው ለፖሊት ቢሮው በደረሰበት ቅፅበት ለሚዲያ የወጣበት መንገድ የድርጅቱን አሰራር የሚጥስ እና ያልተገባ ትኩረት ለማግኘት የተደረገ መሆኑን ፖሊት ቢሮው ገምግሟል። ግለሰቡም ማመልከቻው ከአሰራር ውጭ በሚዲያ በኩል ይፋ መደረጉ ስህተት መሆኑን ላነጋገሩት የፖሊት ቢሮ አባላት አሳውቋል። እንዲሁም የድርጅታችን ምስረታ ይፋ በሆነ ማግስት እጅግ አንገብጋቢ ጉዳዮች እያሉ ይህ ጥያቄ መቅረቡ ግዜውን የጠበቀ አለመሆኑን አምኖበት በቃል ይቅርታ ጠይቋል።
በመሆኑም አሳማኝ ምክንያቶች ካሉም እንኳን ትክክለኛውን ጊዜ መጠበቅ ሲገባው ከሌሎች አስቸኳይ የህልውና አጀንዳ በላይ ይህ ጉዳይ የድርጅቱ የመጀመሪያ አጀንዳ ሆኖ መቅረቡ ፖሊት ቢሮውን ያሳዘነው ቢሆንም ግለሰቡ በአባልነት ብቻ ለመቀጠል ያቀረበውን ማመልከቻ ፖሊት ቢሮው ተቀብሎታል። ፖሊት ቢሮዉ ለአርበኛ እስክንድር ተሰጥቶ በነበረው የኃላፊነት ቦታ ላይ ሌላ ሰው የሚተካ ይሆናል።
፪) የወለጋ ክፍለ ሀገር ፋኖ እዝ (ቢዛሞ) የድርጅቱ መዋቅር አካል የሚሆኑበትን ሁኔታ ላይ ውሳኔ ተላልፏል። እዙ በድርጅቱ ውስጥ የጠቅላላ ጉባኤ፣ ማዕከላዊ ኮሚቴ እና የስራ አስፈፃሚ እንዲሁም ሌሎች መዋቅሮች ውስጥ ተመጣጣኝ እና አስፈላጊ ውክልና እንዲኖረው ወስኗል።
፫) በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ በተጠቀሰው መሠረት የአባት አርበኞች ምክር ቤት መዋቅር እንዲቋቋም ውሳኔ ተላልፏል። ዝርዝር ጉዳዩን በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
፩) የድርጅቱ ስራ አመራር አባላት በተገኙበት በዚህ የውይይት መድረክ ላይ ፖሊት ቢሮው አርበኛ እስክንድር ነጋ ያቀረበውን ማመልከቻ መርምሯል። በዚህም አርበኛ እስክንድር በግለሰባዊ ችግር ምክንያት ድርጅቱ በመደበበት የኃላፊነት ቦታ ላይ መቀጠል እንደማይችል ይልቁንም በድርጅት አባልነት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመቀጠል ዝግጁ መሆኑን እና የሚጠበቅበትን ሀላፊነቶችና ግዴታዎች በሙሉ እንደሚፈፅም ጠቅሶ ያቀረበው ጥያቄ በነፃ ፈቃዱ እና ፍላጎቱ የቀረበ መሆኑን ፖሊት ቢሮው አረጋግጧል።
ሆኖም ግን ማመልከቻው ለፖሊት ቢሮው በደረሰበት ቅፅበት ለሚዲያ የወጣበት መንገድ የድርጅቱን አሰራር የሚጥስ እና ያልተገባ ትኩረት ለማግኘት የተደረገ መሆኑን ፖሊት ቢሮው ገምግሟል። ግለሰቡም ማመልከቻው ከአሰራር ውጭ በሚዲያ በኩል ይፋ መደረጉ ስህተት መሆኑን ላነጋገሩት የፖሊት ቢሮ አባላት አሳውቋል። እንዲሁም የድርጅታችን ምስረታ ይፋ በሆነ ማግስት እጅግ አንገብጋቢ ጉዳዮች እያሉ ይህ ጥያቄ መቅረቡ ግዜውን የጠበቀ አለመሆኑን አምኖበት በቃል ይቅርታ ጠይቋል።
በመሆኑም አሳማኝ ምክንያቶች ካሉም እንኳን ትክክለኛውን ጊዜ መጠበቅ ሲገባው ከሌሎች አስቸኳይ የህልውና አጀንዳ በላይ ይህ ጉዳይ የድርጅቱ የመጀመሪያ አጀንዳ ሆኖ መቅረቡ ፖሊት ቢሮውን ያሳዘነው ቢሆንም ግለሰቡ በአባልነት ብቻ ለመቀጠል ያቀረበውን ማመልከቻ ፖሊት ቢሮው ተቀብሎታል። ፖሊት ቢሮዉ ለአርበኛ እስክንድር ተሰጥቶ በነበረው የኃላፊነት ቦታ ላይ ሌላ ሰው የሚተካ ይሆናል።
፪) የወለጋ ክፍለ ሀገር ፋኖ እዝ (ቢዛሞ) የድርጅቱ መዋቅር አካል የሚሆኑበትን ሁኔታ ላይ ውሳኔ ተላልፏል። እዙ በድርጅቱ ውስጥ የጠቅላላ ጉባኤ፣ ማዕከላዊ ኮሚቴ እና የስራ አስፈፃሚ እንዲሁም ሌሎች መዋቅሮች ውስጥ ተመጣጣኝ እና አስፈላጊ ውክልና እንዲኖረው ወስኗል።
፫) በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ በተጠቀሰው መሠረት የአባት አርበኞች ምክር ቤት መዋቅር እንዲቋቋም ውሳኔ ተላልፏል። ዝርዝር ጉዳዩን በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
🙏2
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን ) ለሃገራዊ ፀረ ብልፅግና ኃይሎች ላቀረበው ጥሪ የጋምቤላ ታጣቂ ኃይሎች ጥምረት ጥያቄውን ተቀብሎ አብሮ እንደሚሠራ አሳውቋል።
ይሄ ታጣቂ ኃይል ጋምቤላ ክልል ከማጃንግ እና ጋምቤላ ከተማ ውጭ ያሉ 3 ዞኖችን ተቆጣጥሮ የሚገኝ ኃይል ነው።
በመላው ሐገሪቱ የሚገኙ አካባቢዎች እና ህዝቦች ፀረ ብልፅግና ትግል ለማድረግ ለጀግናው የአማራ ፋኖ ጥያቄ እያቀረቡ ሲሆን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን ) ጥያቄያቸውን ተቀብሎ አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል ።
አዲሱ ትውልድ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ፀረ አማራ የሆኑ የትርክት ፣ የሐይል ፣ የፖለቲካ አቋሞችን በመቀየር ሁሉም ሐይሎች ፣ ሁሉም የፖለቲካ ትግሎች ፣ ሁሉም ትርክቶች ፀረ ብልፅግና እንዲሆኑ አድርጓል ።
ገና የደረሰብንን ውድመት በበቂ ሳናስረዳ ፣ ገና ያለንን ሰፊ መልካአምድር ሳንጠቀም ፣ ገና ያለንን የተፈጥሮ ሐብት ለትግሉ ማዋል ሳንጀምር ፣ ገና ሚሊዮን ወጣቶችን ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ሳናስታጥቃቸው ፣ ገና ዕውቀታችንን እና ጥበባችንን ፍልስፍናችንን ከተፈጥሯዊ ጀግንነታችን ጋር ሳናጣምራቸው ጠላቶቻችን የቆሙባቸውን የህልውና ምሰሶዎች አፍርሰን ፣ የገነቡትን ሁለንተናዊ ፀረ - አማራነት ደርምሰን ለድል እየበቃን ነው ።
ማሳሰቢያ :- ትግሉ አብይን ከመጣል ባሻገር ረጅም የትውልድ ቅብብሎሽ በአዳዲስ ተለዋጭ ስልቶች እየተመራ እስከ ዓለም ፍፃሜ ይቀጥላል ።
@መረብ ሚዲያ
ይሄ ታጣቂ ኃይል ጋምቤላ ክልል ከማጃንግ እና ጋምቤላ ከተማ ውጭ ያሉ 3 ዞኖችን ተቆጣጥሮ የሚገኝ ኃይል ነው።
በመላው ሐገሪቱ የሚገኙ አካባቢዎች እና ህዝቦች ፀረ ብልፅግና ትግል ለማድረግ ለጀግናው የአማራ ፋኖ ጥያቄ እያቀረቡ ሲሆን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን ) ጥያቄያቸውን ተቀብሎ አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል ።
አዲሱ ትውልድ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ፀረ አማራ የሆኑ የትርክት ፣ የሐይል ፣ የፖለቲካ አቋሞችን በመቀየር ሁሉም ሐይሎች ፣ ሁሉም የፖለቲካ ትግሎች ፣ ሁሉም ትርክቶች ፀረ ብልፅግና እንዲሆኑ አድርጓል ።
ገና የደረሰብንን ውድመት በበቂ ሳናስረዳ ፣ ገና ያለንን ሰፊ መልካአምድር ሳንጠቀም ፣ ገና ያለንን የተፈጥሮ ሐብት ለትግሉ ማዋል ሳንጀምር ፣ ገና ሚሊዮን ወጣቶችን ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ሳናስታጥቃቸው ፣ ገና ዕውቀታችንን እና ጥበባችንን ፍልስፍናችንን ከተፈጥሯዊ ጀግንነታችን ጋር ሳናጣምራቸው ጠላቶቻችን የቆሙባቸውን የህልውና ምሰሶዎች አፍርሰን ፣ የገነቡትን ሁለንተናዊ ፀረ - አማራነት ደርምሰን ለድል እየበቃን ነው ።
ማሳሰቢያ :- ትግሉ አብይን ከመጣል ባሻገር ረጅም የትውልድ ቅብብሎሽ በአዳዲስ ተለዋጭ ስልቶች እየተመራ እስከ ዓለም ፍፃሜ ይቀጥላል ።
@መረብ ሚዲያ
🙏2
ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር መርሳ ከተማ አቅራቢያ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ የአር ፒ ጂ ጥቃት በመፈፀም ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 የባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
ዛሬ ጥር 14/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ላይ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ መርሳ ከተማ አቅራቢያ ሊብሶ ኤላ እየተባለ በሚጠራ ቦታ ላይ የስርዓቱን ወንበር ጠባቂ ሰራዊት በአንድ ተሳቢ፣አንድ ሲኖትራክ እና አንድ ፖትሮ ከመርሳ ወደ ደሴ ሲጓጓዝ በባለሽርጡ ክፍለጦር ቃኝ በተያዘ ደፈጣ ሙሉ ለሙሉ በመደምሰስና በማውደም ታላቅ ድል ተጎናፀፈዋል።
በዚህ 100% ኢላማውን በጠበቀ የአርፒጅ /RPG/ ጥቃት ከመርሳ ወደ ደሴ በአንድ ተሳቢ ፣በሲኖ ትራክ እና በአንድ ፖትሮል ተጭኖ ሲንቀሳቀስ የነበረውን ጨፍጫፊ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ከነ ተሽከርካሪው ማውደምና መደምሰስ ሲቻል፣ ስርዐቱ ሙትና ቁስለኛውን በአስር አንቡላንስ ወደ መርሳ ሆስፒታል ሲያመላልስ አርፍዷል። በዚህ አውደ ውጊያ ከተደመሰሱት የስርዓቱ ሀይሎች መካከል ለጊዜዉ ስማቸዉ ያልታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ይገኙበታል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ የጠላት ብልፅግና ሰራዊት ንፁሃን ወገኖቻችን ኢላማ በማድረግ የአርሶ አደሮችን ህይወት ሲቀጥፍና በመንገድ እያስቆመ በመደብደብና ንብረትም ሲያወድም ውሏል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 የባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
ዛሬ ጥር 14/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ላይ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ መርሳ ከተማ አቅራቢያ ሊብሶ ኤላ እየተባለ በሚጠራ ቦታ ላይ የስርዓቱን ወንበር ጠባቂ ሰራዊት በአንድ ተሳቢ፣አንድ ሲኖትራክ እና አንድ ፖትሮ ከመርሳ ወደ ደሴ ሲጓጓዝ በባለሽርጡ ክፍለጦር ቃኝ በተያዘ ደፈጣ ሙሉ ለሙሉ በመደምሰስና በማውደም ታላቅ ድል ተጎናፀፈዋል።
በዚህ 100% ኢላማውን በጠበቀ የአርፒጅ /RPG/ ጥቃት ከመርሳ ወደ ደሴ በአንድ ተሳቢ ፣በሲኖ ትራክ እና በአንድ ፖትሮል ተጭኖ ሲንቀሳቀስ የነበረውን ጨፍጫፊ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ከነ ተሽከርካሪው ማውደምና መደምሰስ ሲቻል፣ ስርዐቱ ሙትና ቁስለኛውን በአስር አንቡላንስ ወደ መርሳ ሆስፒታል ሲያመላልስ አርፍዷል። በዚህ አውደ ውጊያ ከተደመሰሱት የስርዓቱ ሀይሎች መካከል ለጊዜዉ ስማቸዉ ያልታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ይገኙበታል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ የጠላት ብልፅግና ሰራዊት ንፁሃን ወገኖቻችን ኢላማ በማድረግ የአርሶ አደሮችን ህይወት ሲቀጥፍና በመንገድ እያስቆመ በመደብደብና ንብረትም ሲያወድም ውሏል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ(አፋብን) ምስረታን አስመልክቶ ከአማራ ማሕበራት የጋራ ትብብር ተቋም የተሰጠ የእንኳን ደስ አላችሁ መግለጫ!
ሚሊሻዎች እና የብልጽግና ሠራዊት በንግሥ በዓል ተሳታፊዎች ላይ በሚጨፍሩና በሚዘምሩ ንፁሃን ላይ በመተኮስ ሕይወት ተቀጥፋዋል።
በደብረ-መንክራት እናንጊያ ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል ላይ ከቆሰሉ ሁለት ንፁሃን መካከል የአንዱ ሕይወት መቀጠፉ ተረጋግጧል።
ሕይወቱ ያለፈው ሕፃን በአናጺነት ሥራ የሚተዳደረው የአቶ ልብሞኝ ይመር ልጅ መኾኑን የመረጃ ምንጮቻችን ተናግረዋል።
ሌላኛው የአስተዳደር ፑል የጥበቃ ሠራተኛው የወታደር ተስፋ ዓለማየሁ ልጅ ደግሞ ከባድ ቁስለኛ ነው ተብሏል።
በተኩስ ልውውጡ ደንግጠው ከሮጡ የበዓሉ ተሳታፊ እናቶች መካከል ስሟ እንዲጠቀስ ያልተፈለገች አንድ እናት እግሯ ሲሰበር፤ ብዙዎቹ ቀላል የአካል ጉዳት ማስተናገዳቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ 1ህፃን ሲገደል ፣ 3ቱ ደግሞ ቁስለኛ ሆነው ሆስፒታል መግባታቸውን አረጋግጠናል።
ከምንታገልለት ዓላማ አንዱ የእምነት እና የማንነት ጭቆናውን በመገርሰስ የሕዝቡን ነፃነት ለማረጋገጥ ነው። ይህ ፀረ-ዐማራ ሥርዓት በኹሉም የዐማራ ማኅበረሰብ ላይ የሚያደርሰውን ሁለንተናዊ እልቂት እና ዉድመት ለማስቆም ብሎም ኹሉም ኢትዮጵያውያን የሚተማመኑበት ሥርዓት እስከሚፈጠር ድረስ ትግላችን ይቀጥላል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
በደብረ-መንክራት እናንጊያ ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል ላይ ከቆሰሉ ሁለት ንፁሃን መካከል የአንዱ ሕይወት መቀጠፉ ተረጋግጧል።
ሕይወቱ ያለፈው ሕፃን በአናጺነት ሥራ የሚተዳደረው የአቶ ልብሞኝ ይመር ልጅ መኾኑን የመረጃ ምንጮቻችን ተናግረዋል።
ሌላኛው የአስተዳደር ፑል የጥበቃ ሠራተኛው የወታደር ተስፋ ዓለማየሁ ልጅ ደግሞ ከባድ ቁስለኛ ነው ተብሏል።
በተኩስ ልውውጡ ደንግጠው ከሮጡ የበዓሉ ተሳታፊ እናቶች መካከል ስሟ እንዲጠቀስ ያልተፈለገች አንድ እናት እግሯ ሲሰበር፤ ብዙዎቹ ቀላል የአካል ጉዳት ማስተናገዳቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ 1ህፃን ሲገደል ፣ 3ቱ ደግሞ ቁስለኛ ሆነው ሆስፒታል መግባታቸውን አረጋግጠናል።
ከምንታገልለት ዓላማ አንዱ የእምነት እና የማንነት ጭቆናውን በመገርሰስ የሕዝቡን ነፃነት ለማረጋገጥ ነው። ይህ ፀረ-ዐማራ ሥርዓት በኹሉም የዐማራ ማኅበረሰብ ላይ የሚያደርሰውን ሁለንተናዊ እልቂት እና ዉድመት ለማስቆም ብሎም ኹሉም ኢትዮጵያውያን የሚተማመኑበት ሥርዓት እስከሚፈጠር ድረስ ትግላችን ይቀጥላል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
💔1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምሥረታ አስመልክቶ ከአማራ ህብረት በሜልበርን የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ህዝብ አባቶቹ በመሰረቷትና ዋጋ ከፍለው ባቆዩት አገሩ ላይ የመኖር መብቱ ተገፎና ባይተዋር ሆኖ አገዛዙ እያደረገ ባለው ዘር ተኮር ጥቃት ለህልውና አደጋ መጋለጡን ተከትሎ የተጀመረው የህልውና ትግል ብዙ ፈተናወች ቢኖሩበትም አሁን ላይ ትግሉ አድጎና ጎልብቶ በቀጠናው ጠንካራ ተገዳዳሪ ኃይል ሆኖ መገኘቱ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊወች ትልቅ ኩራት ነው። ጥር 9/2018 ዓ. ም (Jan. 17, 2026) አፋብን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀን በጉጉት ስንጠብቀው የነበርነው የአፋብኃ እና የአፋህድ የአንድነት ስምምነት ፍፃሜ ላይ መድረስ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ማህበራችን አዲሱን ድርጅት አፋብን በታላቅ ደስታና ስሜት የተቀበልነው መሆኑን እንገልፃለን::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስረታ ሂደቱ ላይ ያጋጠሙትን ችግሮች በትእግስት አና በወንድማማችነት ስሜት ተወያይቶ በመፍታት አገዛዙን በጋራ ለመታገል አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ለአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አሸናፊነት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን እና የአገዛዙን እድሜ እንደሚያሳጥር የአማራ ህብረት በሜልበርን በፅኑ ያምናል።
የአማራ ህብረት በሜልበርን ለአንድነት ስምምነቱ መሳካትና ለአፋብን ድርጅት ምስረታ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉም ባለድሻ አካላት ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እያቀረብን ከአፋብን መሪወች በሚሰጥ መመሪያና አቅጣጫ መሰረት ለትግሉ አስፈላጊ የሆነውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ አጠናክረን እንደምንቀጥል ለመግለፅ እንወዳለን::
የአማራ ህብረት ሜልበርን አውስትራሊያ
የአማራ ህዝብ አባቶቹ በመሰረቷትና ዋጋ ከፍለው ባቆዩት አገሩ ላይ የመኖር መብቱ ተገፎና ባይተዋር ሆኖ አገዛዙ እያደረገ ባለው ዘር ተኮር ጥቃት ለህልውና አደጋ መጋለጡን ተከትሎ የተጀመረው የህልውና ትግል ብዙ ፈተናወች ቢኖሩበትም አሁን ላይ ትግሉ አድጎና ጎልብቶ በቀጠናው ጠንካራ ተገዳዳሪ ኃይል ሆኖ መገኘቱ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊወች ትልቅ ኩራት ነው። ጥር 9/2018 ዓ. ም (Jan. 17, 2026) አፋብን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀን በጉጉት ስንጠብቀው የነበርነው የአፋብኃ እና የአፋህድ የአንድነት ስምምነት ፍፃሜ ላይ መድረስ ለመላው የአማራ ህዝብና የትግሉ ደጋፊ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ማህበራችን አዲሱን ድርጅት አፋብን በታላቅ ደስታና ስሜት የተቀበልነው መሆኑን እንገልፃለን::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስረታ ሂደቱ ላይ ያጋጠሙትን ችግሮች በትእግስት አና በወንድማማችነት ስሜት ተወያይቶ በመፍታት አገዛዙን በጋራ ለመታገል አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ለአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አሸናፊነት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን እና የአገዛዙን እድሜ እንደሚያሳጥር የአማራ ህብረት በሜልበርን በፅኑ ያምናል።
የአማራ ህብረት በሜልበርን ለአንድነት ስምምነቱ መሳካትና ለአፋብን ድርጅት ምስረታ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉም ባለድሻ አካላት ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እያቀረብን ከአፋብን መሪወች በሚሰጥ መመሪያና አቅጣጫ መሰረት ለትግሉ አስፈላጊ የሆነውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ አጠናክረን እንደምንቀጥል ለመግለፅ እንወዳለን::
የአማራ ህብረት ሜልበርን አውስትራሊያ
🙏1
ሁለት የአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት አባላት ኮብልለው ፋኖን ተቀላቀሉ::
የአብይ አህመድ ስርዓትን የተቀዋወሙ ሁለት የመከላከያ አባላት ለአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጀ/አሳምነው ኮርሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር በመቄት እጃቸውን ሰጥተዋል።
በክፍለ ጦሩ ህግ ክ/ኃላፊ አርበኛ አንደበት በየነ አቀባበል የተደረገላቸው የ65ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ የመከላከያ አባላት ለፋኖ እጅ መስጠታቸው እና በተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል መደሰታቸውን ገልፀው አብዛኛው ሰራዊት በስርዓቱ እኩይ ተግባር እንደተማረረም ገልፀዋል። የመከላከያ አባላቱ በግድ ተጋፎ የገባው ሰራዊት እየፈረሰ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀላቀል እንደወሰነም ገልፀዋል።
የሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር አዛዥ ኮማንዶ አማን ጎበዜ አሁንም በአፓርታይዱ ስርዓት ውስጥ ሆነው የአማራን ህዝብ እየጨፈጨፉ ላሉ አካላት ከፋሽስቱ ወንበር አስጠባቂነት ወጥተው ወደ ትክክለኛው የፋኖ ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርቧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
የአብይ አህመድ ስርዓትን የተቀዋወሙ ሁለት የመከላከያ አባላት ለአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጀ/አሳምነው ኮርሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር በመቄት እጃቸውን ሰጥተዋል።
በክፍለ ጦሩ ህግ ክ/ኃላፊ አርበኛ አንደበት በየነ አቀባበል የተደረገላቸው የ65ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ የመከላከያ አባላት ለፋኖ እጅ መስጠታቸው እና በተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል መደሰታቸውን ገልፀው አብዛኛው ሰራዊት በስርዓቱ እኩይ ተግባር እንደተማረረም ገልፀዋል። የመከላከያ አባላቱ በግድ ተጋፎ የገባው ሰራዊት እየፈረሰ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀላቀል እንደወሰነም ገልፀዋል።
የሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ክ/ጦር አዛዥ ኮማንዶ አማን ጎበዜ አሁንም በአፓርታይዱ ስርዓት ውስጥ ሆነው የአማራን ህዝብ እየጨፈጨፉ ላሉ አካላት ከፋሽስቱ ወንበር አስጠባቂነት ወጥተው ወደ ትክክለኛው የፋኖ ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርቧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 14/2018 ዓ.ም
🙏1