ሰበር ዜና
የደጋው መብረቅ ኮር በተለያዪ ቦታዎች ላይ ድልን ተቆናጠጡ!!!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለጦር ህዳር 4/2018 ዓ/ም አረፋዱን የፋሽስቱ ሰራዊት ተቀጥቅጧል ።
የፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ከተንታ እና ከደላንታ ወረዳ አሰባስቦ የተሪን በረሀን አቋርጦ ወደ ደሴ እያቀና እያለ ተሪ ላይ በደፈጣ የአሞራ ሲሳይ ተደርጓል። ከደፈጣ ምቱ የተረፈው የፋሽስቱ ሰራዊት ከፋኖዎቹ በተሰነዘረበት ጥቃት ተበታትኗል። አናብስቶቹም የጥላትን ሰራዊት እየለቀሙት ይገኛሉ።
የአማራ ምድር እሳተ ጓሞራን ደግሶ የተቀበለው የፋሽስቱ ሰራዊት እንደ እሳት እራት እየተክለፈለፉ የሚቀነደሹት የጥላት ሰራዊት የመጨረሻ የባንዳ ዋጋቸውን በፋኖዎች ክንድ እየተሰጣቸው ነው።
በተመሳሳይ ዜና
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለጦር ህዳር 4/2018 ዓ/ም የመቄት ሚኒሻ አመራሩን የሆነ አካል ተሸኝቷል።
የከተማ ሰርጀሪ ማስተሮች ከሌሊቱ 7:00 ገረገራ ከተማን ዘልቀው በመግባት የሚኒሻ አመራሩንና በርካታ የሚኒሻ አባላቶችን ወደማይቀረው ሲዖል ሸኚተዋቸዋል። የደጋው መብረቅ ኮር ከምስረታው ማግስት አንስቶ ያልነጠፈ የድል ግስጋሴው በመቄት ወረዳ ላይም ድል ማድረግ ችለዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
የደጋው መብረቅ ኮር በተለያዪ ቦታዎች ላይ ድልን ተቆናጠጡ!!!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለጦር ህዳር 4/2018 ዓ/ም አረፋዱን የፋሽስቱ ሰራዊት ተቀጥቅጧል ።
የፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ከተንታ እና ከደላንታ ወረዳ አሰባስቦ የተሪን በረሀን አቋርጦ ወደ ደሴ እያቀና እያለ ተሪ ላይ በደፈጣ የአሞራ ሲሳይ ተደርጓል። ከደፈጣ ምቱ የተረፈው የፋሽስቱ ሰራዊት ከፋኖዎቹ በተሰነዘረበት ጥቃት ተበታትኗል። አናብስቶቹም የጥላትን ሰራዊት እየለቀሙት ይገኛሉ።
የአማራ ምድር እሳተ ጓሞራን ደግሶ የተቀበለው የፋሽስቱ ሰራዊት እንደ እሳት እራት እየተክለፈለፉ የሚቀነደሹት የጥላት ሰራዊት የመጨረሻ የባንዳ ዋጋቸውን በፋኖዎች ክንድ እየተሰጣቸው ነው።
በተመሳሳይ ዜና
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለጦር ህዳር 4/2018 ዓ/ም የመቄት ሚኒሻ አመራሩን የሆነ አካል ተሸኝቷል።
የከተማ ሰርጀሪ ማስተሮች ከሌሊቱ 7:00 ገረገራ ከተማን ዘልቀው በመግባት የሚኒሻ አመራሩንና በርካታ የሚኒሻ አባላቶችን ወደማይቀረው ሲዖል ሸኚተዋቸዋል። የደጋው መብረቅ ኮር ከምስረታው ማግስት አንስቶ ያልነጠፈ የድል ግስጋሴው በመቄት ወረዳ ላይም ድል ማድረግ ችለዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
🙏3
የደጀን ወረዳ አመራሮች በ206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር በተደረገ የጠና ኦፕሬሽን ተደመሰሱ።
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ዛምበርሃ ሻለቃ የጠላት ካምፕ ከበባ በማድረግ አነጋጉ ላይ በፈፀመችው የተጠና ኦፕሬሽን በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ሲገደሉ የወረዳው አመራሮች ይገኙበታል።
ምንጅ ላይ የጦር ካምፕ ያደረገው የአረመኔው ሰራዊት በምሽጉ ድንገተኛ ከበባ የተደረገበት ሲሆን የዛምበርሃ አናብስቶች በሶስት አቅጣጫ በፈፀሙት ጥቃት ፦ 1.ተገኑ ስለሽ የደጀን ወረዳ ኢንቨስትመንት ኃላፊ 2.በላቸው ጋሹ የደጀን ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ኃላፊ የተደመሰሱ ሲሆን ፣ተሾመ ብርሌው፣አስረሱ አዳሙ፣እሱባለው አልማው፣አወቀ ቢተው የተባሉ ሚኒሻዎችም ከተደመሰሱ 20 የጠላት ኃይሎች መካከል ይገኙበታል።
ከኦሮሚያ አቅራቢያ በተደረገው ኦፕሬሽን ድል የተቀናጀው 206ኛ ኮር የቀጠናውን ትግል ቅርፅ መቀየር የሚያስችል እንቅስቃሴ በመጀመር አገዛዙን ሽብር ውስጥ የከተተውን ሌላኛውን ፈጣን የከበባ ጥቃት በማድረግ 8 የጦር መሳሪያ፣የወገብ ትጥቅ፣ ጥይት፣ወታደራዊ ቦርሳ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ሲማርክ 8 የአረመኔው ሰራዊት ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ዛምበርሃ ሻለቃ የጠላት ካምፕ ከበባ በማድረግ አነጋጉ ላይ በፈፀመችው የተጠና ኦፕሬሽን በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ሲገደሉ የወረዳው አመራሮች ይገኙበታል።
ምንጅ ላይ የጦር ካምፕ ያደረገው የአረመኔው ሰራዊት በምሽጉ ድንገተኛ ከበባ የተደረገበት ሲሆን የዛምበርሃ አናብስቶች በሶስት አቅጣጫ በፈፀሙት ጥቃት ፦ 1.ተገኑ ስለሽ የደጀን ወረዳ ኢንቨስትመንት ኃላፊ 2.በላቸው ጋሹ የደጀን ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ኃላፊ የተደመሰሱ ሲሆን ፣ተሾመ ብርሌው፣አስረሱ አዳሙ፣እሱባለው አልማው፣አወቀ ቢተው የተባሉ ሚኒሻዎችም ከተደመሰሱ 20 የጠላት ኃይሎች መካከል ይገኙበታል።
ከኦሮሚያ አቅራቢያ በተደረገው ኦፕሬሽን ድል የተቀናጀው 206ኛ ኮር የቀጠናውን ትግል ቅርፅ መቀየር የሚያስችል እንቅስቃሴ በመጀመር አገዛዙን ሽብር ውስጥ የከተተውን ሌላኛውን ፈጣን የከበባ ጥቃት በማድረግ 8 የጦር መሳሪያ፣የወገብ ትጥቅ፣ ጥይት፣ወታደራዊ ቦርሳ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ሲማርክ 8 የአረመኔው ሰራዊት ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏2
በቤተመንግስት ዙሪያ ጥበቃ የነበሩ የሪፐብሊካን ጋርዱ አባላት ፋኖን ተቀላቅለዋል።
ትናንት ህዳር 3/2018 ዓ.ም ሁለት ቁልፍ የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር ቡልጋ ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
በቤተመንግስት በጀት የሚተዳደሩ በሀገረ ፈረንሳይ የሰለጠኑ ሁለት ወሳኝ የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት የፋኖን ትግል በይፋ ተቀላቅለዋል።ሁለት ኤ.ኬም 105 ጥቁር ክላሽንኮቭ መሳሪያ በመያዝ ከተገፈዉ አማራ ህዝብ ጎን ተሰልፈዋል ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!
ትናንት ህዳር 3/2018 ዓ.ም ሁለት ቁልፍ የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር ቡልጋ ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
በቤተመንግስት በጀት የሚተዳደሩ በሀገረ ፈረንሳይ የሰለጠኑ ሁለት ወሳኝ የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት የፋኖን ትግል በይፋ ተቀላቅለዋል።ሁለት ኤ.ኬም 105 ጥቁር ክላሽንኮቭ መሳሪያ በመያዝ ከተገፈዉ አማራ ህዝብ ጎን ተሰልፈዋል ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!
🙏3
የአገዛዙ ሰራዊት አባላት አሁንም ወደ ፋኖ እየኮበለለ ይገኛል።
አዲስ የተቋቋመችዉ በሰሜን ምስራቅ ዕዝ 12 ኛ ክፍለ ጦር አባል የሆኑ ሶስት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸዉ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን በዛሬዉ እለት ተቀላቅለዋል።
ይች ክፍለ ጦርም በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ(አባ ናደዉ) ዘመቻ ሙሉ በሙሉ መደምሰሷ እና የክፍለ ጦሯ አዛዥ ቁስሎ እንዳመለጠ እና ምክትል አዛዡም መማርኩም አይዘነጋም። አሁን እየኮበለለ ያለው በአዲስ መልክ የተደራጀው የክፍለጦሯ ሰራዊት ነው::
ኮብልለዉ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን የተቀላቀሉ የአገዛዙ ሰራዊት አባለት
1. 10 አለቃ እሸት ሽመልስ 12ኛ ክ/ጦር 3ኛ ሻለቃ ጓድ መሪ
2. ወርቁ ይቻል 12 ኛ ክ/ጦር 3 ኛ ሻለቃ አባል
3. መሰረት አብራራዉ 12 ክ/ጦር 3 ኛ ሻለቃ አባል
አገዛዙን ከድተዉ ወደ ፋኖ የተቀላቀሉት የሰራዊት አባላቶችም እኛ የ አንድ ግለሰብ ወንበር አስጠባቂ አንሆንም ብለን ወጥተናል አሁንም የአገዛዙ የሰራዊት አባላት እስካሁን ተሸዉዳቹሃል ከአሁን በኋላ እንድትነቁ እና ወደ እዉነተኛ ትግል ወደ አለበት አማራ ፋኖ በሁሉም ቀጠና እንድትቀላቀሉ ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዉ እኛም አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን ተቀላቅለን ይህን ስርዓት ገርስሰን ለመጣል ዝግጁ ነን ብለዋል።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/3/2018
አዲስ የተቋቋመችዉ በሰሜን ምስራቅ ዕዝ 12 ኛ ክፍለ ጦር አባል የሆኑ ሶስት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸዉ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን በዛሬዉ እለት ተቀላቅለዋል።
ይች ክፍለ ጦርም በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ(አባ ናደዉ) ዘመቻ ሙሉ በሙሉ መደምሰሷ እና የክፍለ ጦሯ አዛዥ ቁስሎ እንዳመለጠ እና ምክትል አዛዡም መማርኩም አይዘነጋም። አሁን እየኮበለለ ያለው በአዲስ መልክ የተደራጀው የክፍለጦሯ ሰራዊት ነው::
ኮብልለዉ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን የተቀላቀሉ የአገዛዙ ሰራዊት አባለት
1. 10 አለቃ እሸት ሽመልስ 12ኛ ክ/ጦር 3ኛ ሻለቃ ጓድ መሪ
2. ወርቁ ይቻል 12 ኛ ክ/ጦር 3 ኛ ሻለቃ አባል
3. መሰረት አብራራዉ 12 ክ/ጦር 3 ኛ ሻለቃ አባል
አገዛዙን ከድተዉ ወደ ፋኖ የተቀላቀሉት የሰራዊት አባላቶችም እኛ የ አንድ ግለሰብ ወንበር አስጠባቂ አንሆንም ብለን ወጥተናል አሁንም የአገዛዙ የሰራዊት አባላት እስካሁን ተሸዉዳቹሃል ከአሁን በኋላ እንድትነቁ እና ወደ እዉነተኛ ትግል ወደ አለበት አማራ ፋኖ በሁሉም ቀጠና እንድትቀላቀሉ ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዉ እኛም አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮርን ተቀላቅለን ይህን ስርዓት ገርስሰን ለመጣል ዝግጁ ነን ብለዋል።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/3/2018
🙏2
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
በትናንትናው እለት ህዳር 3/2018 አናብስቶቹ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦ አማሀድንግል ብርጌድ በአርበኛ አሰፋ አለምቀንና በአርበኛ ደርሴ አጉማስ እየተመራ እንዲሁም አይሸሽም ብርጌድ በአርበኛ አሌ መጋቢያው እየተመራ በአገዛዙ ዘራፊና አራጅ ቡድን ላይ ከፍተኛ ድልን እየተጎናፀፉ ይገኛሉ።
የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ጥምር ሀይል መነሻውን ከጎንደር ፣ከጭልጋ፣ ከነጋዴባህርና ከሽንፋ ተውጣጦ በግልፅ አይን ያፈጠጠ ጥርስ ያገጠጠ ዝርፊያ ለመፈፀም ንብረትና ቅርስ ለማውደም እና የአርሶአደሩን ትጥቅ ለማስወረድ የመጨረሻ የሚለውን የዘር ማፅዳትና የማሸበር ተግባሩን በአማራ ህዝብ ላይ የጥለቻ ጥግን ለመፈፀም ያለውን ግብስብስ ሀይልና የብልፅግና አሸርጋጅ ምስለኔዎችን ይዞ ወደ ምእራብ ጎንደር አዳኝ አገር ጫቆ እና ምእራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሻሽጌ የተንቀሳቀሰ ሲሆን፤ ይህንኑ የአረመኔነት ተግባሩን ለማከናወን ወደ ቀጠናው ቢገባም የፋኖ ሰራዊት ከማህበረሰቡ እና አባት አረበኞች ጋር በመተጋገዝ የእግር እሳት ሆኖበት እንደ ልቡ በቀጠናው እንዳይንቀሳቀስ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ አሁን ላይ መውጫ መግቢያ አጦ እየተጨነቀ ይገኛል።
ይህ ከተለያየ ከተማ ተሰባስቦ ወደ ቀጠናው የገባው የአንበጣ ስብስብ ደም መጣጭ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ያለው ፀረ አማራ ቡድን አዳኝ አገር ጫቆ ገኒ ከምትባል ከተማ በመግባት ያልፈፀመው ፀያፍ ተግባር የለም። በየ አርሶአደሩ ቤት ክፍችኝ በመግባት እየዘረፉ፣የበሉትን እየበሉና የተረፈውን እንደ ዝንዠሮ እያበላሹ ከፍተኛ ንብረት ያወደሙ ሲሆን ሁለት አርሶአደሮችን ታደሰ መስፍን እና በቀለ ተገኘ የሚባሉ በማታ ከመኖሪያ ቤታቸው አውጥተው በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ከገደሉ በኃላ በጩቤ አርደው ጥለዋቸው ተገኝቷል።ሌላኛው በገኒ ከተማ በየ ቤቱ ክፍችኝ በመግባት በገንዘብ ከ3ሚሊዬን ብር በላይ በንግድ ቤቶችና በመኖሪያ ቤቶች ከመዝረፋቸው ባሻገር የብዙ ቤቶችን በርና መስኮት አውድመዋል፤ የቤት እቃዎችን ሰብረዋል፣አቃጥለዋል። በተጨማሪም ገኒ ከተማ ላይ ከ2 በላይ መኖሪያ ቤቶችን አቃጥለዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በማታ ስአት የገጠር አርሶአደሮችን መንደር በማፈን 4 መሳሪያ የዘረፉ ሲሆን በእለተ እሮብ በረት ውስጥ ያሉ 2 በሬዎችን ከአርሶአደሩ በመንጠቅ አርደው ሊበሉ ችለዋል።
የአምሀድንግል ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት አርበኛ ሙሉጌታ ዋለልኝ ከቦታው እንዳሳወቀው ቀጠናው የገባው ይህ የክፉ ስርአት አራማጅ የአውሬው ተገዥ ሰራዊት በእንቅስቃሴው ሁሉ በደፈጣና በመደበኛ ውጊያ በየደረሰበት ሙሉ ቀኑን እየተቀጠቀጠ አመራርን ጨምሮ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ በየቦታው አስከሬኑን እያዝረከረከ ይገኛል። እንዲሁም አሁን ላይ ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦ በሁሉም ቀጠና ሙሉ ሰራዊቱን ስምሪት በመስራት ጠላት ከገባ ላይወጣ ማህበረሰቡንም በማስተባበር ከበባ ውስጥ በማስገባት ክፉኛ ከፍተኛ በትር እያረፈበት ይገኛል።
በትናንትናው እለት ህዳር 3/2018 በአምሀድንግልና በአይሸሽም ብርጌድ የተገኘ ድል:
የሞተ = 26 በላይ
የቆሰለ = 32በላይ
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 4/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
በትናንትናው እለት ህዳር 3/2018 አናብስቶቹ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦ አማሀድንግል ብርጌድ በአርበኛ አሰፋ አለምቀንና በአርበኛ ደርሴ አጉማስ እየተመራ እንዲሁም አይሸሽም ብርጌድ በአርበኛ አሌ መጋቢያው እየተመራ በአገዛዙ ዘራፊና አራጅ ቡድን ላይ ከፍተኛ ድልን እየተጎናፀፉ ይገኛሉ።
የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ጥምር ሀይል መነሻውን ከጎንደር ፣ከጭልጋ፣ ከነጋዴባህርና ከሽንፋ ተውጣጦ በግልፅ አይን ያፈጠጠ ጥርስ ያገጠጠ ዝርፊያ ለመፈፀም ንብረትና ቅርስ ለማውደም እና የአርሶአደሩን ትጥቅ ለማስወረድ የመጨረሻ የሚለውን የዘር ማፅዳትና የማሸበር ተግባሩን በአማራ ህዝብ ላይ የጥለቻ ጥግን ለመፈፀም ያለውን ግብስብስ ሀይልና የብልፅግና አሸርጋጅ ምስለኔዎችን ይዞ ወደ ምእራብ ጎንደር አዳኝ አገር ጫቆ እና ምእራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሻሽጌ የተንቀሳቀሰ ሲሆን፤ ይህንኑ የአረመኔነት ተግባሩን ለማከናወን ወደ ቀጠናው ቢገባም የፋኖ ሰራዊት ከማህበረሰቡ እና አባት አረበኞች ጋር በመተጋገዝ የእግር እሳት ሆኖበት እንደ ልቡ በቀጠናው እንዳይንቀሳቀስ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ አሁን ላይ መውጫ መግቢያ አጦ እየተጨነቀ ይገኛል።
ይህ ከተለያየ ከተማ ተሰባስቦ ወደ ቀጠናው የገባው የአንበጣ ስብስብ ደም መጣጭ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ያለው ፀረ አማራ ቡድን አዳኝ አገር ጫቆ ገኒ ከምትባል ከተማ በመግባት ያልፈፀመው ፀያፍ ተግባር የለም። በየ አርሶአደሩ ቤት ክፍችኝ በመግባት እየዘረፉ፣የበሉትን እየበሉና የተረፈውን እንደ ዝንዠሮ እያበላሹ ከፍተኛ ንብረት ያወደሙ ሲሆን ሁለት አርሶአደሮችን ታደሰ መስፍን እና በቀለ ተገኘ የሚባሉ በማታ ከመኖሪያ ቤታቸው አውጥተው በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ከገደሉ በኃላ በጩቤ አርደው ጥለዋቸው ተገኝቷል።ሌላኛው በገኒ ከተማ በየ ቤቱ ክፍችኝ በመግባት በገንዘብ ከ3ሚሊዬን ብር በላይ በንግድ ቤቶችና በመኖሪያ ቤቶች ከመዝረፋቸው ባሻገር የብዙ ቤቶችን በርና መስኮት አውድመዋል፤ የቤት እቃዎችን ሰብረዋል፣አቃጥለዋል። በተጨማሪም ገኒ ከተማ ላይ ከ2 በላይ መኖሪያ ቤቶችን አቃጥለዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በማታ ስአት የገጠር አርሶአደሮችን መንደር በማፈን 4 መሳሪያ የዘረፉ ሲሆን በእለተ እሮብ በረት ውስጥ ያሉ 2 በሬዎችን ከአርሶአደሩ በመንጠቅ አርደው ሊበሉ ችለዋል።
የአምሀድንግል ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት አርበኛ ሙሉጌታ ዋለልኝ ከቦታው እንዳሳወቀው ቀጠናው የገባው ይህ የክፉ ስርአት አራማጅ የአውሬው ተገዥ ሰራዊት በእንቅስቃሴው ሁሉ በደፈጣና በመደበኛ ውጊያ በየደረሰበት ሙሉ ቀኑን እየተቀጠቀጠ አመራርን ጨምሮ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ በየቦታው አስከሬኑን እያዝረከረከ ይገኛል። እንዲሁም አሁን ላይ ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ጦ በሁሉም ቀጠና ሙሉ ሰራዊቱን ስምሪት በመስራት ጠላት ከገባ ላይወጣ ማህበረሰቡንም በማስተባበር ከበባ ውስጥ በማስገባት ክፉኛ ከፍተኛ በትር እያረፈበት ይገኛል።
በትናንትናው እለት ህዳር 3/2018 በአምሀድንግልና በአይሸሽም ብርጌድ የተገኘ ድል:
የሞተ = 26 በላይ
የቆሰለ = 32በላይ
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 4/2018
🙏3
የአሳምነው ክፍለጦር እና የዞብል አምባ ክፍለጦር አሃዶች በጥምረት ባደረጉት ተጋድሎ ድል አስመዘገቡ::
የምስራቅ አማራ ኮር 1 አሳምነው ክፍለጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር አሃዶች ዛሬ ህዳር 4/2018 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ በጥምረት ባደረጉት ተጋድሎ ወሳኝ ወታደራዊ ቦታ የሆነችውን በቅሎ ማነቂያ ለማጥቃትና ለመቆጣጠር የመጣን ጠላት ሙትና ቁስለኛ አድርገው ወደመጣበት ወልድያ ዙሪያ መልሰውታል::
በተጋድሎው የአሳምነው ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ እና ዞብል አምባ ክፍለጦር 7ኛ ሻለቃ በጥምረት የመጣውን ጠላት ከፍተኛ ሰብዓዊ ኪሳራ አድርሰው ወደመጣበት በመመለስ ቁልፍ ወታደራዊ ይዞታቸው የሆነችውን በቅሎ ማነቂያ አስከብረዋል::
የፋሽስቱ ብልፅግና ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እንደተለመደው የፋኖን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ መድፍ በማስወንጨፍና ድብደባ በመፈፀም ንፁሃን ላይ ጉዳት ከማድረስ ባሻገር ቤትና ንብረት እንዲሁም እንስሳቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ በቀል ሲበቀል ውሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
የምስራቅ አማራ ኮር 1 አሳምነው ክፍለጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር አሃዶች ዛሬ ህዳር 4/2018 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ በጥምረት ባደረጉት ተጋድሎ ወሳኝ ወታደራዊ ቦታ የሆነችውን በቅሎ ማነቂያ ለማጥቃትና ለመቆጣጠር የመጣን ጠላት ሙትና ቁስለኛ አድርገው ወደመጣበት ወልድያ ዙሪያ መልሰውታል::
በተጋድሎው የአሳምነው ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ እና ዞብል አምባ ክፍለጦር 7ኛ ሻለቃ በጥምረት የመጣውን ጠላት ከፍተኛ ሰብዓዊ ኪሳራ አድርሰው ወደመጣበት በመመለስ ቁልፍ ወታደራዊ ይዞታቸው የሆነችውን በቅሎ ማነቂያ አስከብረዋል::
የፋሽስቱ ብልፅግና ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እንደተለመደው የፋኖን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ መድፍ በማስወንጨፍና ድብደባ በመፈፀም ንፁሃን ላይ ጉዳት ከማድረስ ባሻገር ቤትና ንብረት እንዲሁም እንስሳቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ በቀል ሲበቀል ውሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
የ206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ሻለቃ ጠላትን ተናንቀዋለች።
ህዳር4/2018 ዓ.ም
ከደብረ ኤልያስ ተነስቶ ወደ ቸርተከልና ከደብረ ማርቆስ ከተማ በመነሳት በሌላ አቅጣጫ በየቦ ወደ ሊባኖስ ቀበሌ ለመግባት በመድፍ የታገዘ ሙከራ ያደረገው የአረመኔው ሰራዊት ከደብረ ማርቆስ የተነሳውን ጠላት በመነጠል ውጊያ የከፈተችው የ14ኛ ክፍለ ጦር ጅበላ ሙተራ ሻለቃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ ሙትና ቁስለኛው አሸክማ ወደ መጣበት አጣድፈዋለች።
ትስስር ፈጥሮ የተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል በሁለት ግንባር እንዲወጠር የተደረገ ሲሆን ከደብረ ኤልያስ ወደ ቸርተከል የተንቀሳቀሰው ጠላት መሉ ለሙሉ ከበባ ውስጥ ገብቶ እየተጨነቀ ይገኛል። ጠላት የደረሰበትን ከበባ ለመጣስ ተደጋጋሚ የሆነ የመድፋና የሞርተር ድብዳ በማድረግ ወ/ሮ ዜማ በቃል የተባለችን የልጆችን እናት በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ !አዲስ ተስፋ!
የ206ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
ህዳር4/2018 ዓ.ም
ከደብረ ኤልያስ ተነስቶ ወደ ቸርተከልና ከደብረ ማርቆስ ከተማ በመነሳት በሌላ አቅጣጫ በየቦ ወደ ሊባኖስ ቀበሌ ለመግባት በመድፍ የታገዘ ሙከራ ያደረገው የአረመኔው ሰራዊት ከደብረ ማርቆስ የተነሳውን ጠላት በመነጠል ውጊያ የከፈተችው የ14ኛ ክፍለ ጦር ጅበላ ሙተራ ሻለቃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ ሙትና ቁስለኛው አሸክማ ወደ መጣበት አጣድፈዋለች።
ትስስር ፈጥሮ የተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል በሁለት ግንባር እንዲወጠር የተደረገ ሲሆን ከደብረ ኤልያስ ወደ ቸርተከል የተንቀሳቀሰው ጠላት መሉ ለሙሉ ከበባ ውስጥ ገብቶ እየተጨነቀ ይገኛል። ጠላት የደረሰበትን ከበባ ለመጣስ ተደጋጋሚ የሆነ የመድፋና የሞርተር ድብዳ በማድረግ ወ/ሮ ዜማ በቃል የተባለችን የልጆችን እናት በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ !አዲስ ተስፋ!
የ206ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
ከፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ራሳቸውን ነፃ አውጥተው ፋኖን የሚቀላቀሉ የፋሽስቱ ሰራዊቶች ቁጥር በእጥፍ እየጨመረ ነው።
ከፋሽስቱ ሰራዊት እየፈረሱ ፋኖን የሚቀላቀሉ ሰራዊቶች የ12ኛ እና የ93ኛ ክፍለ ጦር የሆኑት ሰራዊቶች የብልፅግናን ጭቆና ከትከሻቸው ላይ አራግፈው በመጣል ወደ አማራ ፋኖ እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮርን የሚቀላቀሉ የፋሽስቱ ሰራዊቶች ከቀን ቀን ቁጥራቸው እየጨመረ መጥቷል። በጥቅምት ወራት የመባቻ ማግስት እስከ ህዳር አራት የፋሽስቱን ስርዓት እየከዱ የደጀን ክፍለጦርን የተቀላቀሉ ሀይሎች ስድስት ደርሰዋል። ራሳቸውን ከሞትና ከጥፋት በመታደግ የፋሽስቱን ስርዓት አገልጋይነትን በመጠየፍ የብልፅግናን ቤት ንቀው ወደ ህዝብ እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
የስርዓቱን አስከፊነትና ጨፍጫፊነት የመሰከሩ ሲሆን" ከአሁን በኋላ የፋሽስቱን ወበር ለማስጠበቅ የሜንገብረው የህይዎት ዋጋ የለም።" ሲሉ ገልፀዋል። አስቀጥለውም በፋሽስቱ ስርዓት ውስጥ ተጨቁነውና ተደፍጥጠው ያሉ ወታደሮች ባገኙት አጋጣሚ ፋኖን ይቀላቀሉ እራሳቸውን ነፃ ያውጡ" ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
ከፋሽስቱ ሰራዊት እየፈረሱ ፋኖን የሚቀላቀሉ ሰራዊቶች የ12ኛ እና የ93ኛ ክፍለ ጦር የሆኑት ሰራዊቶች የብልፅግናን ጭቆና ከትከሻቸው ላይ አራግፈው በመጣል ወደ አማራ ፋኖ እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮርን የሚቀላቀሉ የፋሽስቱ ሰራዊቶች ከቀን ቀን ቁጥራቸው እየጨመረ መጥቷል። በጥቅምት ወራት የመባቻ ማግስት እስከ ህዳር አራት የፋሽስቱን ስርዓት እየከዱ የደጀን ክፍለጦርን የተቀላቀሉ ሀይሎች ስድስት ደርሰዋል። ራሳቸውን ከሞትና ከጥፋት በመታደግ የፋሽስቱን ስርዓት አገልጋይነትን በመጠየፍ የብልፅግናን ቤት ንቀው ወደ ህዝብ እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
የስርዓቱን አስከፊነትና ጨፍጫፊነት የመሰከሩ ሲሆን" ከአሁን በኋላ የፋሽስቱን ወበር ለማስጠበቅ የሜንገብረው የህይዎት ዋጋ የለም።" ሲሉ ገልፀዋል። አስቀጥለውም በፋሽስቱ ስርዓት ውስጥ ተጨቁነውና ተደፍጥጠው ያሉ ወታደሮች ባገኙት አጋጣሚ ፋኖን ይቀላቀሉ እራሳቸውን ነፃ ያውጡ" ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 4/2018 ዓ.ም
❤2👍1