ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.21K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
የድል ብስራት ዜና አድራሹ : የጋራ ቤት ቀያሹ : የነሃብቴ ወንድም : መልከመልካም ገራገርና ጨዋታ አዋቂው : ደግሞ ቆፍጣና ፊታውራሪ #አርበኛ_ዮሐንስ_ንጉሡ የበላይ እዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ

አገዛዙ : የውሸት ፋብሪካው የአብይ አህመድ ጦር ገደልኩ ሲል ጭራሽ በግርማሞገስ ኩም አድርጎ ተከስቷል

ባለህበት በድላድራጊነት ወደፊት ትገሰግስ ዘንድ ተመኝተናል
የአርበኛ ጌትነት መሳፍንትን መስዋዕትነት አስመልክቶ ከአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ  የተላለፈ  መልዕክት!

አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።

እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።

አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።

አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።

የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።

ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።

ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።

በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።

የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።

ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ  የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።


ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።

ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል  እናበቃዋለን።


በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል  አሳምነው  ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ

ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
2
የአርማጭሆ አንበሶች!!

አርበኛ ሻንበል ገብሩ ልይህ
ሻንበል መሰረት አለሙ እና ባንዴራው ግርማይ
🙏4
የአርበኛ ጌትነት መሳፍንትን መስዋዕትነት አስመልክቶ ከአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የተላለፈ መልዕክት!

አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።

እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።

አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።

አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።

የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።

ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።

ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።

በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።

የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።

ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።

ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።

ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል እናበቃዋለን።

በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ

ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
3💔1
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር በአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሰራዊት ላይ እርምጃ ወሰደ!!

የአገዛዙ ስርዓት ከምንጊዜውም በላይ እራሱን ለማትረፍ ከላይ ታች በሚረግጥበት ወቅት የፋኖ የቅንጂት ውጊያ ደግሞ ልዩነት ፈጣሪ አድርጎት ጠላት አንገቱን እንዲደፋ አድርጎታል። ላለፍት ሁለት ወራት በቀንም በሌትም እረፍት አልባ እንቅስቃሴ በማድረግ አንድም ግቡን ያላሳከው ይህ የግለሰብ ፍላጎት አስፈጻሚ ስብስብ አፈና ለመፈጸም ያልወረደው ቁልቁለት ያልወጣው ዳገት አለ ማለት አይቻልም።

ሆኖም የመዋጋት ሞራሉ ከጊዜ ወደጊዜ እየተዳከመ የመጣው ይህ ኃይል የፋኖን የመዋጋት አቅም መስበር ተስኖት በሁሉም አውደ ውጊያዎች ሽንፈትን እየተከናነበ ግማሹ በሞት ከፊሉ በምርኮ ቀሪው እጅ በመስጠት በመበታተን ላይ ነው። አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር በሁሉም ቀጠናዎች ላይ እልህ አስጨራሽ የትንቅንቅ ውጊያዎችን በማድረግ ዛሬም ለ 8:00 ሰዓታት የቆየ አውደ ውጊያ አሳልፏል።

የጠላት ኃይል ከዛጎች ተነስቶ በለሊት የአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር አካል የሆነችውን ሻንበል አጥናፉ ብርጌድን ደንጓጥ ላይ ለማፈን ሙከራ አድርጎ ነበር። ነገር ግን እንዳሰበው ሳይሆን ባላሰበው መልኩ እራሱን በከበባ ውስጥ አግኝቶታል። ሻንበል አጥፉ ብጌድ በዋናዡ ሻለቃ ጌታሰው ቢራራ እተመራች የጠላትን ኃይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት መፈናፈኝ ሲያሳጡት ውለዋል። ታዲያ የመትረፍ እድሉ ዝቅተኛ መሆኑን የተረዳው ይህ የጠላት ኃይል ከክምር ድንጋይ ተጨማሪ አንድ ሬጅመት ቢላክለትም ከአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር ፣ ከተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር እና ከኮሩ ጥምር ጦር በደንጓጥ ፣ ጎሃ ፣ እስላምቀብር ፣ፈላሺት ፣ ከአፋፍ መንደር እስከ ጎሃ ኪዳነ ምህረት ድረስ እጅግ ልብ እሚያሞቅ ቅንጅታዊ ውጊያ የታየበት ገጥሞት ውሏል ። በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት :-

# 31 ሙት ጎሀ መድሀኒያለም ፣ፍላሽት ጎጥና ዶስካ ጌዎርጊስ ቀብሮ ሲወጣ እና ከ45 በላይ ቁስለኛ አስተናግዶ ተመልሷል።
# 13 ነፍስ ወከፍ ክላሽ እና በርካታ ተተኳሽ ገቢ ሆኗል።

በሌላኛው አውደ ውጊያ በትናትናው እለት ማለትም ህዳር 01/2018 ዓ.ም አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ጄኔራል ኃይሌ ዘ ውባንተ ክፍለ ጦር በድል የታጀበ የሙሉ ቀን ውጊያ አድርጓል። ጠላት ተደጋጋሚ ሙከራውን ቢያደርግም አይበገሬዎቹ ትናትም እንደባለፉት ቀናቶች አሳፍረው መልሰውታል። ከየኳሳ እስከ ጃንባ በረሀ ሲባክን የዋለው ጠላት :-
# 18 ሙት
# 32 ቁስለኛውን ይዞ ወደ የኳሳ ዳግም ተመልሷል። ባለፉት ጊዜዓት በዋና አዛዡ ተሾመ ይመር ያልተሳካለት የአፈና እንቅስቃሴ ትናት በምክትል አዛዡ ኮረኔል ይርጋ አርአያ እየተመራ ገባው 64ኛ ክፍለ ጦር የለመደውን ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመልሷል። በዚህ የተበሳጨው ጨፍጫፊ ስርዓት ሰላማዊ ሰዎችን ጭፍጨፏል በመፈጸም ዛሬም ከህዝብ የተነጠለ ግፈኛ ስርዓት መሆኑን ዳግም አሳይቷል። በግፍ የተጨፈጨፉ ንጹሀንን ስም ዝርዝርና መረጃ በማጠናከር ላይ እንገኛል በቀጣይ እምናሳውቅ ይሆናል።

ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ቃል አቀባይ ክፍል!!!
4🙏2
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ሲሆን ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሎ አንድ ስናይፐር እና አምስት ክላሽ ይዘው ምስራቅ አማራ ኮር አንድን ተቀላቅለዋል::

የሚዋጋበት አጀንዳ የሌለው የብልፅግና ሰራዊት አሁንም በሰሜን በኩል አዲስ ጦርነት ጀምሮ ሊያዋጋን ስለሆነና መምሪያም እየወረደ ስለሆነ ነው ኮብልለን ፋኖን የተቀላቀልነው ይላሉ አንድ ስናይፐርና አምስት ክላሽ ይዘው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር አንድን የተቀላቀሉ የሰራዊቱ አባላቶች::

በዚህም አንድ ስናይፐር ከሙሉ ትጥቁና ተተኳሹ ጋር እንዲሁም አምስት ክላሽ የወገብና የደረት ትጥቅ ከተተኳሽና የእጅ ቦምቦች በመያዝ ወደ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ተቀላቅለዋል::

በሌላ የተጋድሎ መረጃ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ እና የኮሩ ቃኝ በጋራ ሰሜን ወሎ ጊራና ዙሪያ ልዩ ስሙ ኮሎቦ ላይ በፈፀሙት የደፈጣ ጥቃትና በወሰዱት እርምጃ አንድ ጓድ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ሁለት ክላሽም ጭምር በማንሳት ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 3/2018 ዓ.ም
3🙏1
ዛሬም የቀድሞ ልዩ ሃይል አባልና አሰልጣኝ ኮማንዶ በጎንደር ግንባር ፋኖን ተቀላቅሎ yemaselten ስራውን ጀምሯል
🙏3
አለማቀፍ yeshama ማብራት ስነስርዓት