በእስር ላይ የሚገኙት ክርስቲያን ታደለና ሌሎች ፖለቲከኞች የረሃብ አድማ መጀመራቸው ተነገረ
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት ክርስቲያን ታደለና ሌሎች ፖለቲከኞች እንዲሁም ጋዜጠኞች የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ከአዲስ ዓመት ዋዜማ ጀምሮ በአድማ ላይ የሚገኙት እስረኞች “ለሕይወታቸው እጅጉን አስጊ” በመሆኑ አጣዳፊ እርምጃ በመውሰድ ሕይወታቸውን እንታደግ” ሲል ኢሕአፓ ጥሪውን አቅርቧል።
ተቃዋሚ ፓርቲው ለኢትዮቲዩብ በላከው መግለጫ በማረሚያ ቤቱ የሚገኙት እስረኞች “በደልና ግፍ እየደረሰበት ላለው የአማራና ለቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ መብት ነፃነትና ጥቅሞች ከመቆም ውጭ ይህ ነው የሚባል ወንጀል ሳይሰሩ መታሰራቸውን" ገልጿል። እስረኞቹ “ፍትሕ እንዳያገኙ” መደረጋቸውንም ፓርቲው በመግለጫው አስፍሯል።
ኢህአፓ “ወንጀል ሳይሰሩ” በእስር ላይ ይገኛሉ ካላቸው ግለሰቦች መካከል፤የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ አቶ ታዬ ደንደአ፣ ረ/ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው ይገኙበታል። ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፣መምህርት መስከረም አበራ፣ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ፣ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃይለማርያም፣ ዶ/ር ጫኔ ከበደ፣ መሪጌታ በላይ አዳሙ እና ዶ/ር ካሳ ተሻገር ፓርቲው የጠቀሳቸው ግለሰቦች ናቸው።
ከእስረኞቹ ውስጥ ለረጅም ጊዜ በሕመም ላይ የቆዩ “በቂና አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ የተከለከሉ” መኖራቸውንም ተቃዋሚ ፓርቲው አስታውቋል። በአማራ ክልል እየተካሔደ ካለው ግጭት ጋር ተያይዞ በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያለው ታህሳስ 03/2017 ዓ.ም. የአንጀት ድርቀት አጋጥሟቸው በመቅረዝ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ሕክምና ማድረጋቸው አይዘነጋም።
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት ክርስቲያን ታደለና ሌሎች ፖለቲከኞች እንዲሁም ጋዜጠኞች የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ከአዲስ ዓመት ዋዜማ ጀምሮ በአድማ ላይ የሚገኙት እስረኞች “ለሕይወታቸው እጅጉን አስጊ” በመሆኑ አጣዳፊ እርምጃ በመውሰድ ሕይወታቸውን እንታደግ” ሲል ኢሕአፓ ጥሪውን አቅርቧል።
ተቃዋሚ ፓርቲው ለኢትዮቲዩብ በላከው መግለጫ በማረሚያ ቤቱ የሚገኙት እስረኞች “በደልና ግፍ እየደረሰበት ላለው የአማራና ለቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ መብት ነፃነትና ጥቅሞች ከመቆም ውጭ ይህ ነው የሚባል ወንጀል ሳይሰሩ መታሰራቸውን" ገልጿል። እስረኞቹ “ፍትሕ እንዳያገኙ” መደረጋቸውንም ፓርቲው በመግለጫው አስፍሯል።
ኢህአፓ “ወንጀል ሳይሰሩ” በእስር ላይ ይገኛሉ ካላቸው ግለሰቦች መካከል፤የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ አቶ ታዬ ደንደአ፣ ረ/ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው ይገኙበታል። ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፣መምህርት መስከረም አበራ፣ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ፣ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃይለማርያም፣ ዶ/ር ጫኔ ከበደ፣ መሪጌታ በላይ አዳሙ እና ዶ/ር ካሳ ተሻገር ፓርቲው የጠቀሳቸው ግለሰቦች ናቸው።
ከእስረኞቹ ውስጥ ለረጅም ጊዜ በሕመም ላይ የቆዩ “በቂና አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ የተከለከሉ” መኖራቸውንም ተቃዋሚ ፓርቲው አስታውቋል። በአማራ ክልል እየተካሔደ ካለው ግጭት ጋር ተያይዞ በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያለው ታህሳስ 03/2017 ዓ.ም. የአንጀት ድርቀት አጋጥሟቸው በመቅረዝ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ሕክምና ማድረጋቸው አይዘነጋም።
❤4
"በእናንተ ቅን አሳቢ እና ተቆርቋሪ ወገኖች ትብብር አማራነት እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ወላጆቻቸውን በግድያ ላጡና ከተቃጣባቸው ጥቃት የተረፉ የአደራ ልጆቼ በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ሁሉም አልፈዋል።" የግፍና የህሌና እስረኛ ጋዜጠኛ ዓባይ ዘውዱ እንዲህ በማለት ከቂሊንጦ እስር ቤት የምስጋና መልዕክቱን አስተላልፏል።
በእያላችሁበት ምስጋናዬ ይድረሳችሁ!
ቃላችሁን አክብራችሁ ከንጹሃን ወንድም እህቶቻችን ጎን ስለቆማችሁ በሕይወታችሁ ሁሉ እግዝአብሔር ይቁምላችሁ!
አማራነት ፣ ሰብአዊነት ተሰምቷችሁ ለራሳችሁ የገባችሁትን ቃል በመጠበቅ ከአደራ ልጆቼ ጎን ስለሆናችሁ እግዚአብሔር አምላካችን ቃል ኪዳኑን ይጠብቅላችሁ።
አዲስ ዓመት ሲመጣ በበዓል አልከፋቸውም ፤ በእናንተ ቃል አክባሪ በጎ ፈቃደኛ ወገኖቼ ሁለንተናዊ ድጋፍ በበዓሉ ሳይከፉ ደስ ብሏቸው ስለዋሉ ለእኔ ደስታው እጥፍ ድርብ ነው።
ስለ እውነት እነዚህ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ ተወልደው ካደጉበት አካባቢ በታጠቁ አካላት መሀል ከተማ ላይ በመኖሪያ ቤታቸው መስከረም 7/2014 ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ በዛች ክፉ ቀን ምሽት የሚወዷቸውን ወላጆቻቸውን በአሰቃቂ ግድያ ያጡ አራት ህጻናት ከእኔ መታሰር ጋር ተያይዞ እንዳይከፉ ፣ እንዳይራቡ እና እንዳይጠሙ ፣ የጀመሩት ትምህርትም እንዳይቋረጥ ከጎናቸው እና ከጎኔም ስለሆናችሁ ከፍ ያለ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ።
እነሆ በእናንተ ቅን አሳቢ እና ተቆርቋሪ ወገኖች ትብብር አማራነት እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ወላጆቻቸውን በግድያ ላጡና ከተቃጣባቸው ጥቃት የተረፉ የአደራ ልጆቼ በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ሁሉም አልፈዋል ፤ አንዳንዶች ደረጃ ይዘው እስከመሸለምም ደርሰዋል፤ አሁንም በመልካም የስነ ልቦና ዝግጅት ላይ ይገኛሉ ፤ ይህም በጣም መልካም ነገር ነው።
በሳይንሳዊ ብቻ ሳይሆን በሀይማኖታዊ- መመንፈሳዊ አስተምህሮ የተቃኘ ተስፋ ሰጭ እና ግብረ ገብነት ያለው ሕይወትን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
በእኔ ላይ ልክ እንደ አንድ አማራ በማንነቴ እየተፈፀመ ያለው ሁለንተናዊ ግፍ አሳስቧችሁ ከጎኔ ስለሆናችሁም ልባዊ ምስጋናዬ በእያላችሁበት ይድረሳችሁ ብያለሁ!
በተለይም ከሁለት ዓመት በላይ በታወጀውና እየተካሄደ ባለው መንግስታዊ ጦርነት ፣ ሽብር እና ውንብድና በምድር እና በአየር ኃይል (በድሮንና በከባድ መሳሪያ) ጭምር እየተጠቃችሁ ንጹሃን ቤተሰቦቻችሁን ለተነጠቃችሁ ፣ በስደት ፣ በእስር እና በሰው ሰራሽ ርሃብ እየተሰቃያችሁ ላላችሁ ፣ ትግሉ የሕልውና ነው በሚል የተቀማነውን ሀገር እና መንግስት እናስመልሳለን በማለት ዱር ቤቴ ብላችሁ ውድ ዋጋ እየከፈላችሁ ለምትገኙ አማራዎች (ፋኖዎች) ፣ በውስጥም ሆነ በውጭ ሆናችሁ የንጽሃንን የደም እንባ ለማበስ ደፋ ቀና የምትሉ ተቆርቋሪ ወገኖች በሙሉ የያዝነው አዲስ ዓመት አንድ በመሆን ግፍ እና ግፈኞችን የምታሸንፉበት ዘመን ያድርግላችሁ ፤ ያድርግልን!
ነጻነትና ክብራችን የሚመለሰው
በጥረታችን ልክ ነው!
ዓባይ ዘውዱ
የማንነት ፣ የሕሊና እና የፖለቲካ እስረኛ
መስከረም 03/2018
በእያላችሁበት ምስጋናዬ ይድረሳችሁ!
ቃላችሁን አክብራችሁ ከንጹሃን ወንድም እህቶቻችን ጎን ስለቆማችሁ በሕይወታችሁ ሁሉ እግዝአብሔር ይቁምላችሁ!
አማራነት ፣ ሰብአዊነት ተሰምቷችሁ ለራሳችሁ የገባችሁትን ቃል በመጠበቅ ከአደራ ልጆቼ ጎን ስለሆናችሁ እግዚአብሔር አምላካችን ቃል ኪዳኑን ይጠብቅላችሁ።
አዲስ ዓመት ሲመጣ በበዓል አልከፋቸውም ፤ በእናንተ ቃል አክባሪ በጎ ፈቃደኛ ወገኖቼ ሁለንተናዊ ድጋፍ በበዓሉ ሳይከፉ ደስ ብሏቸው ስለዋሉ ለእኔ ደስታው እጥፍ ድርብ ነው።
ስለ እውነት እነዚህ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ ተወልደው ካደጉበት አካባቢ በታጠቁ አካላት መሀል ከተማ ላይ በመኖሪያ ቤታቸው መስከረም 7/2014 ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ በዛች ክፉ ቀን ምሽት የሚወዷቸውን ወላጆቻቸውን በአሰቃቂ ግድያ ያጡ አራት ህጻናት ከእኔ መታሰር ጋር ተያይዞ እንዳይከፉ ፣ እንዳይራቡ እና እንዳይጠሙ ፣ የጀመሩት ትምህርትም እንዳይቋረጥ ከጎናቸው እና ከጎኔም ስለሆናችሁ ከፍ ያለ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ።
እነሆ በእናንተ ቅን አሳቢ እና ተቆርቋሪ ወገኖች ትብብር አማራነት እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ወላጆቻቸውን በግድያ ላጡና ከተቃጣባቸው ጥቃት የተረፉ የአደራ ልጆቼ በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ሁሉም አልፈዋል ፤ አንዳንዶች ደረጃ ይዘው እስከመሸለምም ደርሰዋል፤ አሁንም በመልካም የስነ ልቦና ዝግጅት ላይ ይገኛሉ ፤ ይህም በጣም መልካም ነገር ነው።
በሳይንሳዊ ብቻ ሳይሆን በሀይማኖታዊ- መመንፈሳዊ አስተምህሮ የተቃኘ ተስፋ ሰጭ እና ግብረ ገብነት ያለው ሕይወትን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
በእኔ ላይ ልክ እንደ አንድ አማራ በማንነቴ እየተፈፀመ ያለው ሁለንተናዊ ግፍ አሳስቧችሁ ከጎኔ ስለሆናችሁም ልባዊ ምስጋናዬ በእያላችሁበት ይድረሳችሁ ብያለሁ!
በተለይም ከሁለት ዓመት በላይ በታወጀውና እየተካሄደ ባለው መንግስታዊ ጦርነት ፣ ሽብር እና ውንብድና በምድር እና በአየር ኃይል (በድሮንና በከባድ መሳሪያ) ጭምር እየተጠቃችሁ ንጹሃን ቤተሰቦቻችሁን ለተነጠቃችሁ ፣ በስደት ፣ በእስር እና በሰው ሰራሽ ርሃብ እየተሰቃያችሁ ላላችሁ ፣ ትግሉ የሕልውና ነው በሚል የተቀማነውን ሀገር እና መንግስት እናስመልሳለን በማለት ዱር ቤቴ ብላችሁ ውድ ዋጋ እየከፈላችሁ ለምትገኙ አማራዎች (ፋኖዎች) ፣ በውስጥም ሆነ በውጭ ሆናችሁ የንጽሃንን የደም እንባ ለማበስ ደፋ ቀና የምትሉ ተቆርቋሪ ወገኖች በሙሉ የያዝነው አዲስ ዓመት አንድ በመሆን ግፍ እና ግፈኞችን የምታሸንፉበት ዘመን ያድርግላችሁ ፤ ያድርግልን!
ነጻነትና ክብራችን የሚመለሰው
በጥረታችን ልክ ነው!
ዓባይ ዘውዱ
የማንነት ፣ የሕሊና እና የፖለቲካ እስረኛ
መስከረም 03/2018
❤3🙏1
የብልፅግናው ቡድን አመራሮች፡ የሕዝቡን ትኩረት ይስብልናል፡ የተንኮታኮተው ቅቡልነታችን እንደገና እንዲያንሰራራ ያደርግልናል ያሉትን የቀይ ባህር አጀንዳን መዘው የጦርነት ነጋሪት እየጎሰሙ ቢሆንም፡ ሕዝቡ ግን "አንቺው ታመጭው አንቺው ታሮጪው" በሚል ባላየ እያለፋቸው ነው። ይህም በብልፅግና ቤት ብስጭትን ፈጥሯል።.
የቀይ ባህርን ጉዳይ የፖለቲካ አጀንዳ በማድረግ ቅቡልነት ያስገኝልኛል ቢልም የሚያዳምጠዉ አቷል።ይህ ፀረ አማራዉ አገዛዝ በአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንግስታዊ አስተዳደሩን ያጣ ሲሆን አስተዳደሩን መልሶ ለመትከል ሀያሌ የጦር ሰራዊት ዶላር ቢመድብም ነገሩ ሁሉ ከድጡ ወደ ማጡ ሆኖበት ቀጥሏል።
ብሶቱን አደባባይ በመዉጣት ጩኀቱን ያሰመዉ ያ ደጉ አርሶአደር አብይ አህመድ አሊን እና ብልፅግናን ማየትም ሆነ መስማት አይፈልግም።ታዲያ ከሰሞኑ አገዛዙ ብሌፅግና አርሶአደሩን ለመስበክ እና ወደ ማይቀረዉ አሰብ ጦርነት ለመማገድ ካድሬዎቹ የቤት ስራ ተሰቷቸዉ ቢንቀሳቀሱም አርሶአደሩ አልሰማም ብሏቸዋል።
ቀይ ቢህርን ለማስመለስ ከወዲሁ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ የጀመረዉ አገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዉ በአማራ ህዝብ ሙሉ በሙሉ ዉድቅ ተደርጎበታል።አሁን ላይ የአማራ ህዝብ የሚፈልገዉ በየቀኑ የሚገለዉን የብልፅግናን አገዛዙ ከጫንቃዉ ማስወገድ እንጂ ቀይ ባህርን አለመሆኑ ይታወቃል።በአማራ ህዝብ ሞትና ደም የሚፀና የኦሮሞ ኦህዴድ ብልፅግ መንግስት ቦርጩ የሚያብጥ ሆዳም አማራ የለም ያለዉ ትዉልዱ አስከ አፍንጨዉ የታጠቀዉን አገዛዙ እየተፈለመዉ ይገኛል።
ከነሀሴ 16/2017_26/2017 ዓ.ም በተካሄደው የመካከለኛ እና ከፍተኛ አመራሮች አንዱ ቁልፍ አጀንዳ የነበረዉ ቀይ ባህር መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አመራሮቹ ህዝቡን እነረዲያሳምኑ አጀኔዳ ተቀብለዉ ወደ መጡበት ተመልሰዉ ህዝብን ለመስበክ ሙከራ ቢያደርጉም ሳይሳካላቸዉ ቀርቷል።ህዝቡም ለካድሬዎቹ ጠንከር ያለ እዉነተኛ ሙግት አቅርቦላቸዋል።እኛ የአማራ ህዝብ በአሁኑ ሰአት የምንፈልገዉ ባህር ሳይሆን በአማራነታችን፣በማንነታችን፣ወለጋ፣አርሲ፣እና ጅማ ላይ መገደላችን እንዲቆም እንጂ ኤርትራ ሂደን ቀይ ባህርን ማስመለስ አደለም ብለዋል።አማራ በኢትዮጵያ ወንጀል ሆኖ በሄድንበት እየተገደልን ባለንበት በዚህ ጊዜ ቀይ ባህርን እናስመልስ የሚለዉ ጉዳይ ለአማራ ህዝብ ተረትረት ነዉ ሲሉም ሞግተዋል።አዲስአበባ መኖር ሳንችል፣በመጠለያ ካንፕ ያሉ ወገኖች በርሀብ እና በበሽት እየተሰቃዩ እየተመለከትን የሌላ ሀገር ሉዐላዊነትን በሀይል መዉረር የአማራ ህዝብ ባህሪ አደለም ሲል ህዝቡ ተናግሯል።
ከባህርዳር የተመለሱት የአገዛዙ ካድሬዎች የጎንደር ከተማን ህዝብ በአመዛኙ ሰብስበዉ ስለቀይ ባህር እናስመልስ የሰበኩትን ስብከት ህዝቡ ቆምጠጥ ያለ ምላሾ ሰቷቸዋል።
የዉስጥ ጦርነቶችን መፋታት ያልቻለ መንግስት እንዴት ከሌላ ሀገር ጋር ጦርነት ለመክፈት ያስባል ያሉት የጎንደር ከተማ ኗሪዎች እኛ ከራሳችን ሀገር እንዳንኖር ሞት ተፈርዶብን እንዴት ለሌላ ጦርነት ትቀሰቅሱናላቹህ ሲሉ ካድሬዎቹን አፋጠዋል።አማራ እንደ ህዝብ በመንግሰት መወቀራዊ በሆነ መንገድ አየተገደልን እንገኛለን አሁን ላይ የእኛ አጀንዳ ከእንደነዚህ አይነት ጥቃቶች እንዴት እራሳችን እንከላከል የሚል ነዉ ብለዋል።
የብልጽግናዉ መንግሰት በቀይ ባህር እና በአማራ ህዝብ የተሰጠዉ ምላሽ ያልጠበቀዉ በመሆኑ ከፋኖ ኃይሎች ጋር መደራደር አለብኝ በሚል የሚያደራድሩ ሀገራትን ሊመርጥ ስለመሆኑ ከዉስጥ ምንጫችን ያገኘነወ መረጃ ያመላክታል።ከሰሞኑ አዲሱን አመት አስመልክቶ ንግግር ያደረገዉ ምስለኔዉ ፊልድ ማርሻሉ ብርሀኑ ጁላ ከፋኖ እና ከሸኔ ጋር እንዳንደራደር የዉጭ ጠላቶቻችን በር ዘጉብን ሲል መናገሩ ይታወሳል።በዕርግጥ እንደዚህ አይነት ዉሸት ከብልግና ቤት የተለመደ ቢሆንም ፋኖ ስለ ሀገሩ ጉዳይ ማንንም እንደማያማክር እራሱ ብርሀኑ ጁላ ጠንቅቆ ያዉቃል።ፋኖ አገዛዙን እየተፋለመ እና እያንኮታከተዉ ያለዉ ከዉጭ በሚላክለት እርዳታ ሳይሆን ከአገዛዙ ሰራዊት በማረከዉ መሳሪያ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነዉ።
ይህ ፀረ አማራዉ ብልፅግና መንግስት ከአማራ ህዝብ ጋር ነጥሎኛል ያለዉን ፋኖ ለማጥፋት አዲስ የጦርነት እቅድ እና በጀት መመደቡም ተሰምቷል።እሚይዘዉ እና እሚጨብጠዉ ያጣዉ አገዛዙ ለምልጃ የመረጣቸዉ ሀገራት እነማን እንደሆኑ ግን በግልፅ አልታወቀም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ
የቀይ ባህርን ጉዳይ የፖለቲካ አጀንዳ በማድረግ ቅቡልነት ያስገኝልኛል ቢልም የሚያዳምጠዉ አቷል።ይህ ፀረ አማራዉ አገዛዝ በአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንግስታዊ አስተዳደሩን ያጣ ሲሆን አስተዳደሩን መልሶ ለመትከል ሀያሌ የጦር ሰራዊት ዶላር ቢመድብም ነገሩ ሁሉ ከድጡ ወደ ማጡ ሆኖበት ቀጥሏል።
ብሶቱን አደባባይ በመዉጣት ጩኀቱን ያሰመዉ ያ ደጉ አርሶአደር አብይ አህመድ አሊን እና ብልፅግናን ማየትም ሆነ መስማት አይፈልግም።ታዲያ ከሰሞኑ አገዛዙ ብሌፅግና አርሶአደሩን ለመስበክ እና ወደ ማይቀረዉ አሰብ ጦርነት ለመማገድ ካድሬዎቹ የቤት ስራ ተሰቷቸዉ ቢንቀሳቀሱም አርሶአደሩ አልሰማም ብሏቸዋል።
ቀይ ቢህርን ለማስመለስ ከወዲሁ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ የጀመረዉ አገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዉ በአማራ ህዝብ ሙሉ በሙሉ ዉድቅ ተደርጎበታል።አሁን ላይ የአማራ ህዝብ የሚፈልገዉ በየቀኑ የሚገለዉን የብልፅግናን አገዛዙ ከጫንቃዉ ማስወገድ እንጂ ቀይ ባህርን አለመሆኑ ይታወቃል።በአማራ ህዝብ ሞትና ደም የሚፀና የኦሮሞ ኦህዴድ ብልፅግ መንግስት ቦርጩ የሚያብጥ ሆዳም አማራ የለም ያለዉ ትዉልዱ አስከ አፍንጨዉ የታጠቀዉን አገዛዙ እየተፈለመዉ ይገኛል።
ከነሀሴ 16/2017_26/2017 ዓ.ም በተካሄደው የመካከለኛ እና ከፍተኛ አመራሮች አንዱ ቁልፍ አጀንዳ የነበረዉ ቀይ ባህር መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አመራሮቹ ህዝቡን እነረዲያሳምኑ አጀኔዳ ተቀብለዉ ወደ መጡበት ተመልሰዉ ህዝብን ለመስበክ ሙከራ ቢያደርጉም ሳይሳካላቸዉ ቀርቷል።ህዝቡም ለካድሬዎቹ ጠንከር ያለ እዉነተኛ ሙግት አቅርቦላቸዋል።እኛ የአማራ ህዝብ በአሁኑ ሰአት የምንፈልገዉ ባህር ሳይሆን በአማራነታችን፣በማንነታችን፣ወለጋ፣አርሲ፣እና ጅማ ላይ መገደላችን እንዲቆም እንጂ ኤርትራ ሂደን ቀይ ባህርን ማስመለስ አደለም ብለዋል።አማራ በኢትዮጵያ ወንጀል ሆኖ በሄድንበት እየተገደልን ባለንበት በዚህ ጊዜ ቀይ ባህርን እናስመልስ የሚለዉ ጉዳይ ለአማራ ህዝብ ተረትረት ነዉ ሲሉም ሞግተዋል።አዲስአበባ መኖር ሳንችል፣በመጠለያ ካንፕ ያሉ ወገኖች በርሀብ እና በበሽት እየተሰቃዩ እየተመለከትን የሌላ ሀገር ሉዐላዊነትን በሀይል መዉረር የአማራ ህዝብ ባህሪ አደለም ሲል ህዝቡ ተናግሯል።
ከባህርዳር የተመለሱት የአገዛዙ ካድሬዎች የጎንደር ከተማን ህዝብ በአመዛኙ ሰብስበዉ ስለቀይ ባህር እናስመልስ የሰበኩትን ስብከት ህዝቡ ቆምጠጥ ያለ ምላሾ ሰቷቸዋል።
የዉስጥ ጦርነቶችን መፋታት ያልቻለ መንግስት እንዴት ከሌላ ሀገር ጋር ጦርነት ለመክፈት ያስባል ያሉት የጎንደር ከተማ ኗሪዎች እኛ ከራሳችን ሀገር እንዳንኖር ሞት ተፈርዶብን እንዴት ለሌላ ጦርነት ትቀሰቅሱናላቹህ ሲሉ ካድሬዎቹን አፋጠዋል።አማራ እንደ ህዝብ በመንግሰት መወቀራዊ በሆነ መንገድ አየተገደልን እንገኛለን አሁን ላይ የእኛ አጀንዳ ከእንደነዚህ አይነት ጥቃቶች እንዴት እራሳችን እንከላከል የሚል ነዉ ብለዋል።
የብልጽግናዉ መንግሰት በቀይ ባህር እና በአማራ ህዝብ የተሰጠዉ ምላሽ ያልጠበቀዉ በመሆኑ ከፋኖ ኃይሎች ጋር መደራደር አለብኝ በሚል የሚያደራድሩ ሀገራትን ሊመርጥ ስለመሆኑ ከዉስጥ ምንጫችን ያገኘነወ መረጃ ያመላክታል።ከሰሞኑ አዲሱን አመት አስመልክቶ ንግግር ያደረገዉ ምስለኔዉ ፊልድ ማርሻሉ ብርሀኑ ጁላ ከፋኖ እና ከሸኔ ጋር እንዳንደራደር የዉጭ ጠላቶቻችን በር ዘጉብን ሲል መናገሩ ይታወሳል።በዕርግጥ እንደዚህ አይነት ዉሸት ከብልግና ቤት የተለመደ ቢሆንም ፋኖ ስለ ሀገሩ ጉዳይ ማንንም እንደማያማክር እራሱ ብርሀኑ ጁላ ጠንቅቆ ያዉቃል።ፋኖ አገዛዙን እየተፋለመ እና እያንኮታከተዉ ያለዉ ከዉጭ በሚላክለት እርዳታ ሳይሆን ከአገዛዙ ሰራዊት በማረከዉ መሳሪያ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነዉ።
ይህ ፀረ አማራዉ ብልፅግና መንግስት ከአማራ ህዝብ ጋር ነጥሎኛል ያለዉን ፋኖ ለማጥፋት አዲስ የጦርነት እቅድ እና በጀት መመደቡም ተሰምቷል።እሚይዘዉ እና እሚጨብጠዉ ያጣዉ አገዛዙ ለምልጃ የመረጣቸዉ ሀገራት እነማን እንደሆኑ ግን በግልፅ አልታወቀም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ
❤5🙏1
የብልፅግና ነገር!!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) የ2018 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀመር ባዘዘዉ መሰረት ሁሉም ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን ተቀብለዉ እንዲያስተምሩ መምህር እና የፋኖ አባላቱ በቂ ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ።
ዛሬ መስከረም 4/2018 ዓ.ም የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድ መምህራኖችን ሰብስቦ ለቀጣይ የትምህርት አቅጣጫ ዉይይት በማድረግ ላይ እያሉ የብልፅግናዉ ጥምር ጦር ስብሰባውን ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጓል።
የእስቴ ወረዳን መምህራን በልጫ የሰበሰበው የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ኮር አንድ ጉና ክፍለጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድ በጎን መምህራን እያወያያ በጎን ደግሞ ስብሰባውን ለመበተን የመጠዉን ጥምር ጦር ሀይል እየተፋለመዉ ይገኛል።
ፋኖ ትምህርት ለማስጀመር ደፋ ቀና እያለ ባለበት በዚህ ጊዜ አገዛዙ ብልፅግና ደግሞ ትምህርት መማር ወንጀል ነዉ በሚል ይህንን አሰቃቂ ተግባር ፈፅሟል። አሁንም እየፈፀመ ይገኛል።
ያልገበዉ እና የብአዴንን አላማ የሚያስፈፅም ታሪካዊ ባንዳ ግን ፋኖ ትምህርት ከለከለ በሚል በሆዱ አድሮ ሲከስ ተመልክተናል።ታዲያ አሁን ትምህርትን የከለከለዉ አገዛዙ ስለመሆኑ መላ የአማራ ህዝብ ያዉቃል።
ትምህርት የፖለቲካ መሳሪያ መሆን የለበትም ያለዉ አፋብኃ በርካታ ስራዎችን በመስራት ትምህርት ለማስጀመር በቂ ዝግጅት እያደረገ ቢሆንሞ በአንድ አንድ አካባቢ ግን የአገዛዙ ሀይሎች ይህንን የተቀደሰ ስራ እያደናቀፉ ይገኛል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) የ2018 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀመር ባዘዘዉ መሰረት ሁሉም ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን ተቀብለዉ እንዲያስተምሩ መምህር እና የፋኖ አባላቱ በቂ ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ።
ዛሬ መስከረም 4/2018 ዓ.ም የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድ መምህራኖችን ሰብስቦ ለቀጣይ የትምህርት አቅጣጫ ዉይይት በማድረግ ላይ እያሉ የብልፅግናዉ ጥምር ጦር ስብሰባውን ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጓል።
የእስቴ ወረዳን መምህራን በልጫ የሰበሰበው የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ኮር አንድ ጉና ክፍለጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድ በጎን መምህራን እያወያያ በጎን ደግሞ ስብሰባውን ለመበተን የመጠዉን ጥምር ጦር ሀይል እየተፋለመዉ ይገኛል።
ፋኖ ትምህርት ለማስጀመር ደፋ ቀና እያለ ባለበት በዚህ ጊዜ አገዛዙ ብልፅግና ደግሞ ትምህርት መማር ወንጀል ነዉ በሚል ይህንን አሰቃቂ ተግባር ፈፅሟል። አሁንም እየፈፀመ ይገኛል።
ያልገበዉ እና የብአዴንን አላማ የሚያስፈፅም ታሪካዊ ባንዳ ግን ፋኖ ትምህርት ከለከለ በሚል በሆዱ አድሮ ሲከስ ተመልክተናል።ታዲያ አሁን ትምህርትን የከለከለዉ አገዛዙ ስለመሆኑ መላ የአማራ ህዝብ ያዉቃል።
ትምህርት የፖለቲካ መሳሪያ መሆን የለበትም ያለዉ አፋብኃ በርካታ ስራዎችን በመስራት ትምህርት ለማስጀመር በቂ ዝግጅት እያደረገ ቢሆንሞ በአንድ አንድ አካባቢ ግን የአገዛዙ ሀይሎች ይህንን የተቀደሰ ስራ እያደናቀፉ ይገኛል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
🙏4❤2
#ግዕዝ እንደ ቋንቋ ትምህርት ትምህርት የሚሰጥባቸው የዓለማችን ቦታዎች:–
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
ሲሆኑ እንዳይሰጥ የተከለከለበት ደግሞ
ደሴ
ባህርዳር በአመዛኙ
ወልድያ በከፊል
አዲስአበባ በብዛት እና በሌሎችም አካባቢ
የደሴ ነገርን እንዴት እየተመለከታቹህት ነዉ።
የግዕዝ ቋንቋ መሰጠት የለበትም ያለዉ የደሴ ህዝብ ነዉ?ወይስ ግለሰቦች?
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
ሲሆኑ እንዳይሰጥ የተከለከለበት ደግሞ
ደሴ
ባህርዳር በአመዛኙ
ወልድያ በከፊል
አዲስአበባ በብዛት እና በሌሎችም አካባቢ
የደሴ ነገርን እንዴት እየተመለከታቹህት ነዉ።
የግዕዝ ቋንቋ መሰጠት የለበትም ያለዉ የደሴ ህዝብ ነዉ?ወይስ ግለሰቦች?
😁1🙏1
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች :-
✅የበላይ ዕዝ ቀጠናዊ ትስስር መምሪያ አላፊ አርበኛ ኢንጅነር በየነ አልማው!
✅የበላይ ዕዝ ጥናትና ምርምር መምሪያ አላፊ መምህር ደራሲ አርበኛ አንተነህ ድረስ!
✅የበላይ ዕዝ ም/የውጭ ጉዳይ አላፊ አርበኛ ብርሃኑ ነጋ (ጭላት)
መከባበር መመካከር አንድነትን የበለጠ ማጽናት ድርጅትን ማጠናከር ነውና በርቱ!
ድል ለአማራ ፋኖ
✅የበላይ ዕዝ ቀጠናዊ ትስስር መምሪያ አላፊ አርበኛ ኢንጅነር በየነ አልማው!
✅የበላይ ዕዝ ጥናትና ምርምር መምሪያ አላፊ መምህር ደራሲ አርበኛ አንተነህ ድረስ!
✅የበላይ ዕዝ ም/የውጭ ጉዳይ አላፊ አርበኛ ብርሃኑ ነጋ (ጭላት)
መከባበር መመካከር አንድነትን የበለጠ ማጽናት ድርጅትን ማጠናከር ነውና በርቱ!
ድል ለአማራ ፋኖ
🙏7
ብልፅግና መጨረሻ
ትም/ት ጠሉ ብልፅግና ትም/ት እንዳይከፈት በሚል አብሪተኝነት ያደረገዉ የማደናቀፍ ሙከራ አልሳካ ሲል ንፁሀንን ዜጎች ከህዝብ ፊት በአሰቃቂ ሁኔታ እረሽኗቸዋል።
ፋኖ መ/ራን የትም/ት አከፋፈትን ለማገዝ የሚያደርገውን ውይይት ለማደናቀፍ ሙከራ ቢደርግም ደፈጣ በጣሉ ጀግና የፋኖ አባላት በመጣበት አሯሩጠው ውይይቱን ማጠናቀቅ ተችሏል።
በዚህ የተበሳጨው ይህ ፀረ አማራ ሀይል በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ አምጃየ ቀበሌ 3 አርሶ አደሮችን ጭካኔ በተሞላበት መንገድ እረሽኗቸዋል።
ከተረሸኑት አርሶ አደሮች መካከል፦
1ኛ.ጣፈጠ ደሴ እድሜ50
2ኛ. ሙጨ ይርጋ እድሜ65
3ኛ.ጌታሰው አጥናፉእድሜ2
4ኛ. አስቻለው የተባለ በመቁሰል በእጃቸው ይዘው ረሽነዋቸዋል።
ይህ የብልፅግና መንግስት ተግባር መላ ህዝቡን ያስቆጣ ሲሆን በተለይ አርሶአደሮች ላይ የሚደርሰው ግፍ ተባብሶ ቀጥሏል።
አፈሙዝን በአፈሙዝ መመለስ የተሳነዉ አገዛዙ ሰላማዊ ዜጎችን ኢላማ አድርጎ በጀምላ እየረሸነ ቀጥሏል!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!!
ትም/ት ጠሉ ብልፅግና ትም/ት እንዳይከፈት በሚል አብሪተኝነት ያደረገዉ የማደናቀፍ ሙከራ አልሳካ ሲል ንፁሀንን ዜጎች ከህዝብ ፊት በአሰቃቂ ሁኔታ እረሽኗቸዋል።
ፋኖ መ/ራን የትም/ት አከፋፈትን ለማገዝ የሚያደርገውን ውይይት ለማደናቀፍ ሙከራ ቢደርግም ደፈጣ በጣሉ ጀግና የፋኖ አባላት በመጣበት አሯሩጠው ውይይቱን ማጠናቀቅ ተችሏል።
በዚህ የተበሳጨው ይህ ፀረ አማራ ሀይል በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ አምጃየ ቀበሌ 3 አርሶ አደሮችን ጭካኔ በተሞላበት መንገድ እረሽኗቸዋል።
ከተረሸኑት አርሶ አደሮች መካከል፦
1ኛ.ጣፈጠ ደሴ እድሜ50
2ኛ. ሙጨ ይርጋ እድሜ65
3ኛ.ጌታሰው አጥናፉእድሜ2
4ኛ. አስቻለው የተባለ በመቁሰል በእጃቸው ይዘው ረሽነዋቸዋል።
ይህ የብልፅግና መንግስት ተግባር መላ ህዝቡን ያስቆጣ ሲሆን በተለይ አርሶአደሮች ላይ የሚደርሰው ግፍ ተባብሶ ቀጥሏል።
አፈሙዝን በአፈሙዝ መመለስ የተሳነዉ አገዛዙ ሰላማዊ ዜጎችን ኢላማ አድርጎ በጀምላ እየረሸነ ቀጥሏል!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!!
❤5💔2
ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠላትን ደመሰሰ!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
፬ኛ ደጃዝማች ኮር ጎቤ ክ/ጦር ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠገዴ ወረዳ ከሶሮቃ ወደ ጎንደር ከተማ አቅጣጫ ሲጓዝ በነበረ የጠላት ሰራዊት ላይ ማክሰኝት የተባለ ቦታ በደፈጣ ሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተጫነ ጠላት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
በርካታ ተሽከርካሪ እና ሰራዊት እያነቃነቀ በነበረበት አንድ ኦራል ወታደራዊ ተሽከርካሪ እና ሌላ አስር ጎማ ሲቪል ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍሮ ይጓዝ የነበረው ጠላት ላይ ኢላማ በማድረግ በተሰነዘረበት መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት የኦራሉ አሽከርካሪ በአልሞ ተኳሽ መመታቱን ተከትሎ ኦራሉ ተገልብጦ የወደመ ሲሆን ታጣቂዎቹ በሙሉ ረግፈው ቀርተዋል።አስር ጎማ ተሽከርካሪ ላይ የነበሩት በተከፈተባቸው የተኩስ እሩምታ እሳት ዘንቦባቸው አንድ ለጊዜው በውል ያልታወቀ ወታደራዊ ሻለቃ መሪን ጨምሮ በርካቶች ተደምስሰዋል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 29 የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ 12 ቁስለኛ ሁነዋል።
የደረሰበትን ምት መቋቋም የተሳነው የጠላት ሰራዊት ንፁሃን ነዋሪዎችን ኢላማ በማድረግ ከፍተኛ እንግልት ፈፅሟል።
ከ5 ቀናት በፊት በእርጎየ አካባቢ ተመሳሳይ ጥቃት የሰነዘረችው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ በቀጠናው ለመተላለፍ በሚሞክር ጠላት ሰራዊት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት በማድረስ ውጤታማ ተልዕኮ እየፈፀመች ይገኛል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
መስከረም 04/2018 ዓ.ም
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
፬ኛ ደጃዝማች ኮር ጎቤ ክ/ጦር ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠገዴ ወረዳ ከሶሮቃ ወደ ጎንደር ከተማ አቅጣጫ ሲጓዝ በነበረ የጠላት ሰራዊት ላይ ማክሰኝት የተባለ ቦታ በደፈጣ ሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተጫነ ጠላት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
በርካታ ተሽከርካሪ እና ሰራዊት እያነቃነቀ በነበረበት አንድ ኦራል ወታደራዊ ተሽከርካሪ እና ሌላ አስር ጎማ ሲቪል ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍሮ ይጓዝ የነበረው ጠላት ላይ ኢላማ በማድረግ በተሰነዘረበት መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት የኦራሉ አሽከርካሪ በአልሞ ተኳሽ መመታቱን ተከትሎ ኦራሉ ተገልብጦ የወደመ ሲሆን ታጣቂዎቹ በሙሉ ረግፈው ቀርተዋል።አስር ጎማ ተሽከርካሪ ላይ የነበሩት በተከፈተባቸው የተኩስ እሩምታ እሳት ዘንቦባቸው አንድ ለጊዜው በውል ያልታወቀ ወታደራዊ ሻለቃ መሪን ጨምሮ በርካቶች ተደምስሰዋል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 29 የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ 12 ቁስለኛ ሁነዋል።
የደረሰበትን ምት መቋቋም የተሳነው የጠላት ሰራዊት ንፁሃን ነዋሪዎችን ኢላማ በማድረግ ከፍተኛ እንግልት ፈፅሟል።
ከ5 ቀናት በፊት በእርጎየ አካባቢ ተመሳሳይ ጥቃት የሰነዘረችው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ በቀጠናው ለመተላለፍ በሚሞክር ጠላት ሰራዊት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት በማድረስ ውጤታማ ተልዕኮ እየፈፀመች ይገኛል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
መስከረም 04/2018 ዓ.ም
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
🙏2❤1
የግንባር ዜና
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የጉና ክ/ጦር አካል የሆነችዉ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ ሻለቃ 2 በዛሬዉ ዕለት መስከረም 04 / 2017 ዓም በወረዳዉ ትምህርት እንዲጀመር ከመምህራን ከሱፐር ቫይዘር ከወመህ እና ከማህበረሰቡ ጋር ለመወያየት ጥሪ አድርገዉ ፕሮግራሙን እየጀመሩ በነበረበት ስሀት ገዳዩ ዘራፊዉ እና ፋሽስቲዝሙ ስርአት ዉይይቱን ለማቋራጥ ለ2 አመት ታግዶ የነበረዉ ትምህርት አሁንም እገዳዉ እና የትዉልዱ ስቃይ እንዲራዘም ለማድረግ ስርአቱ ጥምር ጦር አዘጋጅቶ አምጃየ ቀበሌ ላይ ዉጊያ ከፍቷል። በነበልባሎቹ የሚመራዉ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ ሻለቃ ሁለት፣ መቅደላ አምባ ብርጌድ እና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሀንዲስ በጥምር ጠላት መነሻውን መካነ እየሱስ ከተማ አደርጎ ወደ አምጃዬ ቀበሌ ሲጓዝ በነበረበት ስሀት ነበልባሎቹ ቀድመዉ ደፈጣ በመጣል ከጥዋቱ 4፡00- 8፡10 ሰአት ድረስ ሲወቁት እና ሲለበልቡት ውለዋል። የጠላት ሃይል እጅግ ብዙ እና መጠነ ሰፊ የሆነ አስከሬኑን እና ከ10 በላይ ቁሰለኞቹን ተሸክሞ ወደ ወጣበት የቀበሮ ጉድጎድ ተመልሶ ገብቷል።ነገር ግን ሲመለስ ወደ ስብሰባዉ ሲሄዱ የነበሩ 3 ንፁሀንን ይዞ ረሽኖ 1 ንፁሀንን አቁስለዉ ጭነዉ ወስደዉታል።በእስቴ ወረዳ በብልፅግና ሆድ አደሮች ሰላማዊ ዜጎች ኢላማ ተደርገው ውለዋል። አምጃየ ቀበሌ የተረሸኑ 3አርሶ አደሮች
፩. ጣፈጠ ደሴ እድሜ50
፪. ሙጨ ይርጋ እድሜ65
፫. ጌታሰው አጥናፉ እድሜ20 እና አስቻለው የተባለ ንፁሀን በማቁሰል ሽንፈታቸዉን በንፁሀን ላይ አራግፈዉ ሂደዋል።
መዳረሻዉ ድልና ነፃነት የሆነዉ የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!!!
ድላችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የጉና ክ/ጦር አካል የሆነችዉ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ ሻለቃ 2 በዛሬዉ ዕለት መስከረም 04 / 2017 ዓም በወረዳዉ ትምህርት እንዲጀመር ከመምህራን ከሱፐር ቫይዘር ከወመህ እና ከማህበረሰቡ ጋር ለመወያየት ጥሪ አድርገዉ ፕሮግራሙን እየጀመሩ በነበረበት ስሀት ገዳዩ ዘራፊዉ እና ፋሽስቲዝሙ ስርአት ዉይይቱን ለማቋራጥ ለ2 አመት ታግዶ የነበረዉ ትምህርት አሁንም እገዳዉ እና የትዉልዱ ስቃይ እንዲራዘም ለማድረግ ስርአቱ ጥምር ጦር አዘጋጅቶ አምጃየ ቀበሌ ላይ ዉጊያ ከፍቷል። በነበልባሎቹ የሚመራዉ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ ሻለቃ ሁለት፣ መቅደላ አምባ ብርጌድ እና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሀንዲስ በጥምር ጠላት መነሻውን መካነ እየሱስ ከተማ አደርጎ ወደ አምጃዬ ቀበሌ ሲጓዝ በነበረበት ስሀት ነበልባሎቹ ቀድመዉ ደፈጣ በመጣል ከጥዋቱ 4፡00- 8፡10 ሰአት ድረስ ሲወቁት እና ሲለበልቡት ውለዋል። የጠላት ሃይል እጅግ ብዙ እና መጠነ ሰፊ የሆነ አስከሬኑን እና ከ10 በላይ ቁሰለኞቹን ተሸክሞ ወደ ወጣበት የቀበሮ ጉድጎድ ተመልሶ ገብቷል።ነገር ግን ሲመለስ ወደ ስብሰባዉ ሲሄዱ የነበሩ 3 ንፁሀንን ይዞ ረሽኖ 1 ንፁሀንን አቁስለዉ ጭነዉ ወስደዉታል።በእስቴ ወረዳ በብልፅግና ሆድ አደሮች ሰላማዊ ዜጎች ኢላማ ተደርገው ውለዋል። አምጃየ ቀበሌ የተረሸኑ 3አርሶ አደሮች
፩. ጣፈጠ ደሴ እድሜ50
፪. ሙጨ ይርጋ እድሜ65
፫. ጌታሰው አጥናፉ እድሜ20 እና አስቻለው የተባለ ንፁሀን በማቁሰል ሽንፈታቸዉን በንፁሀን ላይ አራግፈዉ ሂደዋል።
መዳረሻዉ ድልና ነፃነት የሆነዉ የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!!!
ድላችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
❤2🙏1
ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠላትን ደመሰሰ!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
፬ኛ ደጃዝማች ኮር ጎቤ ክ/ጦር ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠገዴ ወረዳ ከሶሮቃ ወደ ጎንደር ከተማ አቅጣጫ ሲጓዝ በነበረ የጠላት ሰራዊት ላይ ማክሰኝት የተባለ ቦታ በደፈጣ ሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተጫነ ጠላት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
በርካታ ተሽከርካሪ እና ሰራዊት እያነቃነቀ በነበረበት አንድ ኦራል ወታደራዊ ተሽከርካሪ እና ሌላ አስር ጎማ ሲቪል ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍሮ ይጓዝ የነበረው ጠላት ላይ ኢላማ በማድረግ በተሰነዘረበት መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት የኦራሉ አሽከርካሪ በአልሞ ተኳሽ መመታቱን ተከትሎ ኦራሉ ተገልብጦ የወደመ ሲሆን ታጣቂዎቹ በሙሉ ረግፈው ቀርተዋል።አስር ጎማ ተሽከርካሪ ላይ የነበሩት በተከፈተባቸው የተኩስ እሩምታ እሳት ዘንቦባቸው አንድ ለጊዜው በውል ያልታወቀ ወታደራዊ ሻለቃ መሪን ጨምሮ በርካቶች ተደምስሰዋል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 29 የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ 12 ቁስለኛ ሁነዋል።
የደረሰበትን ምት መቋቋም የተሳነው የጠላት ሰራዊት ንፁሃን ነዋሪዎችን ኢላማ በማድረግ ከፍተኛ እንግልት ፈፅሟል።
ከ5 ቀናት በፊት በእርጎየ አካባቢ ተመሳሳይ ጥቃት የሰነዘረችው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ በቀጠናው ለመተላለፍ በሚሞክር ጠላት ሰራዊት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት በማድረስ ውጤታማ ተልዕኮ እየፈፀመች ይገኛል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
መስከረም 04/2018 ዓ.ም
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
፬ኛ ደጃዝማች ኮር ጎቤ ክ/ጦር ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ጠገዴ ወረዳ ከሶሮቃ ወደ ጎንደር ከተማ አቅጣጫ ሲጓዝ በነበረ የጠላት ሰራዊት ላይ ማክሰኝት የተባለ ቦታ በደፈጣ ሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተጫነ ጠላት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
በርካታ ተሽከርካሪ እና ሰራዊት እያነቃነቀ በነበረበት አንድ ኦራል ወታደራዊ ተሽከርካሪ እና ሌላ አስር ጎማ ሲቪል ተሽከርካሪ ላይ ተሳፍሮ ይጓዝ የነበረው ጠላት ላይ ኢላማ በማድረግ በተሰነዘረበት መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት የኦራሉ አሽከርካሪ በአልሞ ተኳሽ መመታቱን ተከትሎ ኦራሉ ተገልብጦ የወደመ ሲሆን ታጣቂዎቹ በሙሉ ረግፈው ቀርተዋል።አስር ጎማ ተሽከርካሪ ላይ የነበሩት በተከፈተባቸው የተኩስ እሩምታ እሳት ዘንቦባቸው አንድ ለጊዜው በውል ያልታወቀ ወታደራዊ ሻለቃ መሪን ጨምሮ በርካቶች ተደምስሰዋል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 29 የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ 12 ቁስለኛ ሁነዋል።
የደረሰበትን ምት መቋቋም የተሳነው የጠላት ሰራዊት ንፁሃን ነዋሪዎችን ኢላማ በማድረግ ከፍተኛ እንግልት ፈፅሟል።
ከ5 ቀናት በፊት በእርጎየ አካባቢ ተመሳሳይ ጥቃት የሰነዘረችው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ በቀጠናው ለመተላለፍ በሚሞክር ጠላት ሰራዊት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት በማድረስ ውጤታማ ተልዕኮ እየፈፀመች ይገኛል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
መስከረም 04/2018 ዓ.ም
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
❤3🙏1
ቀደም ሲል ባጋራሁት መረጃ በአርማጭሆ ጠገዴ ወረዳ ማክሰኝት ከሚባል ቦታ በሻለቃ አላምረው ( ጅቦ) የሚመራው የየጥቅምት 30ማይካድራ ብርጌድ በወሰደው የደፈጣ ጥቃት ኦራሉን በፍጥነት ሲያሽከረክር የነበረውን የኦራል ሹፊር የአርማጭሆ አልሞ ተኳሾች ነጥለው በመምታት ሙሉ የተጫነውን ሰራዊት ገደል ሰደው*ታል ሙሉ በሙሉ ገደል ገብቶ አልቋል ሌላኛው ባለ 10ጎማ ተሽከርካሪ ሰራዊቱም ከደፈጣው ለመትረፍ ሲዘል በስናይፐር ለቅመውታል ሲል በቦታው ያየ የአይን እማኝ መረጃ አጋርቶኛል።
አልሞ ተኳሹ ፋኖ ይችላል✊
አልሞ ተኳሹ ፋኖ ይችላል✊
❤2🙏1