አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር በትምህርት ማስጀመር ጉዳይ ላይ ከህዝብ ጋር ያደረገዉ ዉይይት!!!
❤2🙏2
የእቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር የክረምት አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎችና የተሰሩ ስራዎች
//
ክ/ጦራችን ክረምቱን ወራት በአግባቡ ስራ ሰርቶ ለቀጣይ የትግል አመት ጠንካራ ሆኖ ለመውጣት እቅድ ነድፎ ነበር ክረምቱን የተቀበለው።በመሆኑም በሰኔው መጨረሻ የጠቅላይ እዙ በዛጎች ጉባኤውን ካጠናቀቀ በሗላ ዘመቻ ሰማዕታት መታወጁ ይታወቃል።በመሆኑም የእቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር በቀጥታ እዛው ጉባኤው በተጠናቀቀ ዕለት ወደተግባር የተገባው።
የክ/ጦራችን መሪም ከወግ ይልቅ ተግባር የሚቀድመው አርበኛ ተሾመ አበባው ወዲያውኑ ሰኔ 27/2017 ዓም የተራራው ራስ ጉና እና አንበሳው ጋይንት ክ/ጦሮችን በመያዝ ጉና በጌምድር ክ/ድንጋይ በመግባት ድልን ተቀዳጀ።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ፦
👉2 ዲሽቃ
👉 ብሬን እና ስናይፐር
👉በርካታ ክላሽ
👉በርካታ ተኳሽ
👉በርካታ ምርኮኞች ሲያዙ ሌላው ተደምስሷል።
🎤ወዲያውኑ መቀጠዋን ለመያዝ አጃ ሰፍሮ ሲርበደበድ በመቆረጡ ምክንያት ለቆ በለሌት የጠላት ሀይል ደ/ታቦር ገብቶ አደረ።
2/ ደጋ_መልዛ እብናት
ክ/ጦራችን ሳይውል ሳያድር ከክምር ድንጋይ ድል መልስ በቀጥታ ተጉዞ እብናት ወረዳ ደጋ መልዛ ላይ ከጠላት ጋር ተፋለመ።
በዚህ ፍልሚያ እጅ ከአፍ የሚያስጭን አጃኢብ የተባለለት ድል ተመዘገበ።
የተገኙ ድሎች
👉1 ዲሽቃ
👉1ሞርተር
👉ከ100 በላይ ምርኮኛ
👉ኮሎኔል ሁሴን ጨምሮ ከ200 በላይ የደመሰሰ
👉በርካታ የቡድን መሳሪያ ብሬን ስናይፐር
👉ከ270 በላይ ክላሽ
👉በርካታ ተተኳሽ ተገኝቷል።
ከጋ መልዛ በቀጥታ እብናት በመግባት ለ2 ቀናት ወረዳውን ተቆጣጥሮ ከደብረታቦር የመጣን ጠላት ተጨማሪ ደምስሶ የማረከናበርካታ ሚኒሻ የተደመሰሰበት ሆኗል።
3/ቋሊሳ_ድርኳዜ
ክ/ጦራችን የአመራር ሪፎርም ለማድረግ የእብናት ወረዳ ንዕስ ከተማ ወደሆነችው ቋሊሳ አቅንተን ነበር።በመሆኑም ይሄ እምነት የለሽ ሰይጣን የፍልሰታ በዓል በሰላም እንዳይውሉ በሚል በሰፈር ካብኔ እየታዘዘ ወደ ቋሊሳ በሌሊት ሲጓዝ አድሮ ቋሊሳ ይደርሳል።እኛም ጦራችን ቦታ ቦታ አስይዘን ድርኳዜ ከሚባል ቦታ ከበባ አድርገን መቁላት ጀመርን ጠላት ቋሊሳ የመግባት ህልሙ ጨልሞበት ወደሗላም ወደፊትም ፈቀቅ ማለት ተሳነው።ነሐሴ 15 ውሎውን ሲቀጠቀጥ ዋለ።ወደማታ በጀርባው ስንቆርጠው ከእብናት ተጨማሪ ይዞ ሲመጣ ግማሽ ሐይል ገላ መታጠቢያ አስቀምጠን ስለነበርን በደፈጣ ሲለበለብ እንኳን ሊቀበል ወደ እብናት አይግባኙን ፈረጠጠ።የተቆረጠው ሀይልም የጣለውን እየጣለ አይግባኙን 38ኪሜ እየሮጠ እብናት አስገባነው።
የተገኙ ድሎች
👉ስይፐር
👉ከ60 በላይ ክላሽ
👉7 የተማረኩ
👉75 በላይ የተደመሰሱ በጅምላ ማህበረሰቡ የቀበራቸው
👉48 ቁስለኞች 23ቱ ከባድ ተብለው ባህር ዳር የገቡ
👉የመከላከያ ሪፖርተር የተገደለ
ሲሆን ገላ መታጠቢያ የተመቱት እስከ እብናት በየመንገዱ ደም እያዘራ የደከመውን ራሱ እየረሸነ የተረፈው እብናት ገብቷል።
🎤የተሰሩ ማህበራዊ አገልግሎቶች
ትምህርት በአዲ አመት እንዲመርለት ህዝቡ በጠየቀው መሰረት ትምህርት ቤቶችንና ቅጥር ግቢያቸውን ማህበረሰቡን በማስተባበር እንዲፀዱ አድርገናል።
በተለይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያሉባቸውን አካባቢዎች ቋሊሳ፣ገላ መታጠቢያ፣ደጋ መልዛ፣አጊሳ_መቀጠዋ ት/ቤቶቹና ከተሞቹ እንዲፀዱ ሆኗል።
መምህራኖችና አገልግሎት ሰጭ ሰራተኞች ሲመጡ ምቹ እንዲሆን ማረፊያ ዶርሞች እንዲስተካከሉ ተደርጓል።
በቀጣይ በጠላት ግዴለሽነት የተሰባበሩ ወንበሮች እንዲጠገኑና አግዳሚ ወንበሮች እንዲሰሩ እየተደረገ ነው።
ሐምሌ 25/2017 ዓም
©መልካሙ ጣሴ
//
ክ/ጦራችን ክረምቱን ወራት በአግባቡ ስራ ሰርቶ ለቀጣይ የትግል አመት ጠንካራ ሆኖ ለመውጣት እቅድ ነድፎ ነበር ክረምቱን የተቀበለው።በመሆኑም በሰኔው መጨረሻ የጠቅላይ እዙ በዛጎች ጉባኤውን ካጠናቀቀ በሗላ ዘመቻ ሰማዕታት መታወጁ ይታወቃል።በመሆኑም የእቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር በቀጥታ እዛው ጉባኤው በተጠናቀቀ ዕለት ወደተግባር የተገባው።
የክ/ጦራችን መሪም ከወግ ይልቅ ተግባር የሚቀድመው አርበኛ ተሾመ አበባው ወዲያውኑ ሰኔ 27/2017 ዓም የተራራው ራስ ጉና እና አንበሳው ጋይንት ክ/ጦሮችን በመያዝ ጉና በጌምድር ክ/ድንጋይ በመግባት ድልን ተቀዳጀ።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ፦
👉2 ዲሽቃ
👉 ብሬን እና ስናይፐር
👉በርካታ ክላሽ
👉በርካታ ተኳሽ
👉በርካታ ምርኮኞች ሲያዙ ሌላው ተደምስሷል።
🎤ወዲያውኑ መቀጠዋን ለመያዝ አጃ ሰፍሮ ሲርበደበድ በመቆረጡ ምክንያት ለቆ በለሌት የጠላት ሀይል ደ/ታቦር ገብቶ አደረ።
2/ ደጋ_መልዛ እብናት
ክ/ጦራችን ሳይውል ሳያድር ከክምር ድንጋይ ድል መልስ በቀጥታ ተጉዞ እብናት ወረዳ ደጋ መልዛ ላይ ከጠላት ጋር ተፋለመ።
በዚህ ፍልሚያ እጅ ከአፍ የሚያስጭን አጃኢብ የተባለለት ድል ተመዘገበ።
የተገኙ ድሎች
👉1 ዲሽቃ
👉1ሞርተር
👉ከ100 በላይ ምርኮኛ
👉ኮሎኔል ሁሴን ጨምሮ ከ200 በላይ የደመሰሰ
👉በርካታ የቡድን መሳሪያ ብሬን ስናይፐር
👉ከ270 በላይ ክላሽ
👉በርካታ ተተኳሽ ተገኝቷል።
ከጋ መልዛ በቀጥታ እብናት በመግባት ለ2 ቀናት ወረዳውን ተቆጣጥሮ ከደብረታቦር የመጣን ጠላት ተጨማሪ ደምስሶ የማረከናበርካታ ሚኒሻ የተደመሰሰበት ሆኗል።
3/ቋሊሳ_ድርኳዜ
ክ/ጦራችን የአመራር ሪፎርም ለማድረግ የእብናት ወረዳ ንዕስ ከተማ ወደሆነችው ቋሊሳ አቅንተን ነበር።በመሆኑም ይሄ እምነት የለሽ ሰይጣን የፍልሰታ በዓል በሰላም እንዳይውሉ በሚል በሰፈር ካብኔ እየታዘዘ ወደ ቋሊሳ በሌሊት ሲጓዝ አድሮ ቋሊሳ ይደርሳል።እኛም ጦራችን ቦታ ቦታ አስይዘን ድርኳዜ ከሚባል ቦታ ከበባ አድርገን መቁላት ጀመርን ጠላት ቋሊሳ የመግባት ህልሙ ጨልሞበት ወደሗላም ወደፊትም ፈቀቅ ማለት ተሳነው።ነሐሴ 15 ውሎውን ሲቀጠቀጥ ዋለ።ወደማታ በጀርባው ስንቆርጠው ከእብናት ተጨማሪ ይዞ ሲመጣ ግማሽ ሐይል ገላ መታጠቢያ አስቀምጠን ስለነበርን በደፈጣ ሲለበለብ እንኳን ሊቀበል ወደ እብናት አይግባኙን ፈረጠጠ።የተቆረጠው ሀይልም የጣለውን እየጣለ አይግባኙን 38ኪሜ እየሮጠ እብናት አስገባነው።
የተገኙ ድሎች
👉ስይፐር
👉ከ60 በላይ ክላሽ
👉7 የተማረኩ
👉75 በላይ የተደመሰሱ በጅምላ ማህበረሰቡ የቀበራቸው
👉48 ቁስለኞች 23ቱ ከባድ ተብለው ባህር ዳር የገቡ
👉የመከላከያ ሪፖርተር የተገደለ
ሲሆን ገላ መታጠቢያ የተመቱት እስከ እብናት በየመንገዱ ደም እያዘራ የደከመውን ራሱ እየረሸነ የተረፈው እብናት ገብቷል።
🎤የተሰሩ ማህበራዊ አገልግሎቶች
ትምህርት በአዲ አመት እንዲመርለት ህዝቡ በጠየቀው መሰረት ትምህርት ቤቶችንና ቅጥር ግቢያቸውን ማህበረሰቡን በማስተባበር እንዲፀዱ አድርገናል።
በተለይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያሉባቸውን አካባቢዎች ቋሊሳ፣ገላ መታጠቢያ፣ደጋ መልዛ፣አጊሳ_መቀጠዋ ት/ቤቶቹና ከተሞቹ እንዲፀዱ ሆኗል።
መምህራኖችና አገልግሎት ሰጭ ሰራተኞች ሲመጡ ምቹ እንዲሆን ማረፊያ ዶርሞች እንዲስተካከሉ ተደርጓል።
በቀጣይ በጠላት ግዴለሽነት የተሰባበሩ ወንበሮች እንዲጠገኑና አግዳሚ ወንበሮች እንዲሰሩ እየተደረገ ነው።
ሐምሌ 25/2017 ዓም
©መልካሙ ጣሴ
🙏3❤2
በሽምግልና ስም የአማራ ህዝብን ትግል ጠልፎ ለመጣል አማራጭ ያደረገዉ አገዛዙ ብልፅግና ሴራ ተገልጦበታል።
እየተደረገ ባለዉ የህልዉና ተጋድሎ በርካታ ድሎችን እያስመዘገበ ቀጠናዎችን መቆጣጠር ብሎ ህዝባዊ አስተዳደር በመመስረት ህዝብን ማገልገል የቻለዉ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል የአገዛዙን ባለስልጣናት እና ወታደራዊ ሹማምንቶችን እንቅልፍ ነስቷል።
ከሰሞኑ በወልቃይት ጠገዴ በሽምግልና ስም ተዕልኮ ተቀብለዉ ፋኖን ለማስኮብለል የሞከሩ ሽማግሌዎች በፋኖ ፍፁም ወንድማዊ እና ጨዋነት በተሞላበት መልዕኮ ትምህርት ተሰቷቸዉ ወደ መጡበት ተመልሰዋል።
በአገዛዙ ብልፅግና ተልዕኮ ይዘዉ ፋኖን እጅ እንዲሰጥ ለማድረግ ወደ ፋኖ ቀጠና የገቡት ሽማግሌዎች በአገዛዙ በኩል ስለ ፋኖ ያልተገባ ተልዕኮ ተሰቷቸዉ ቢመጡም ወሬዉ ሌላ ተግባሩ ሌላ ሁኖ አግንተነዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለጦር አካል የሆነዉን የፅናት ወልቃይት ጠገዴ ብርጌድን በተልዕኮ ሊያስኮበልሉ የነበሩ ሽማግሌዎች በብርጌዱ ፍፁም ጨዋነት ትምህርት ተሰቷቸዉ እንዲሁም የብርጌዱን ቁመና እና ሰራዊቱን በመጎበኝት እና ሰራዊቱ በቀጠናው እየሰራ ያለዉን በጎ ስራ ጭምር በመመልከት ለፋኖ አድናቆትን ችረዋል።
በአገዛዙ የተባልነዉ ፋኖ ዘራፊ፣ሌባ እና ማህበረሰቡን የሚበደል እንደሆነ እና ይህ ተግባር አይጠቅማቹህም ብላቹህ ሰብካቹህ አምጡ ተብለን ነበር የመጣነዉ ከቦታዉ መተን ያየነዉ ግን በተቃራኒዉ ነዉ ሲሉ ሽማግሌዎቹ ተናግረዋል።
መንግስት ይዋሻል ሲባል አይዋሽም ብለን እናምን ነበር አሁን ግን መንግሰት ዉሸታም እና ለህዝብ የማይጨነቅ መሆኑን መረዳት ችለናል በማለት አስረድተዋል።
ፋኖ የማህበረሰቡን ችግር በመፋፍታት እና ፍትሐዊ ፍርድ በመስጠት የአማራ ህዝብ የነፃነት ታጋይ መሆኑን በአይናችን ተመልክተናል እኛ ወደዚህ ስንመጣ ፋኖ አምስት እና ስድስት ናቸዉ ተብለን ነበር የመጣነዉ መሬት ላይ ተገኝተን የተመለከትነዉ ግን መላ ህዝባችን ፋኖ መሆኑን ነዉ ይህን እዉነት በማየታችን እንዲሁም የመንግስትን ዉሸት እና ፕሮፖጋንዳ በልኩ ማየታችን እድለኞች ነን ሲሉ የተመለከቱትን ተናግረዋል።
ፋፁም ጨዋነት በተሞላበት መንገድ ተቀብለዉን በቦታው ያለዉን እዉነት በማስተማር ፋኖ ለህዝብ የወጣ፣ለፍትህና ነፃነት የሚዋደቅ መሆኑን በተግባር በማየታችን በመንግሥት በኩል ተቀብለን ይዘነዉ የመጣን መረጃ ፍፁም ስህተት ስለሆነ ህዝብችንን ይቅርታ እንጠይቃለን ብለዋል።
ፋኖ የተግባር ሰራዊት መሆኑን ላልገባቸዉ እንድናስረዳ የምንገደድበትን እዉነት ተመልከተናል ከህዝባችን ጎን እንቆማለን በማለት እዉነታዉን መስክረዋል።
ይህንን በጎ ተግባር በማስተማር እና በተግባር በማሳየት ሽማግሌዎችን አስተምረዉ ወደ ቦታዉ የመለሱ የፋኖ አመራሮችን ባልተገባ መልኩ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶባቸዋል።
በትግበር ስራቸዉን አሳይተዉ ያስመሰከሩ እንደ እነ አርበኛ አንተነህ ድረስ ያሉ እንቁ አርበኞችን የአገዛዙ ልሳናት በብስጭት መልኩ ስም ለማጥፋት ሞክረዉ ነገር ግን ሳይሳካላቸዉ ቀርቷል።
ሽማግሌዎቹ በአገዛዙ ተይዘዉ ፋኖ በድሎናል ኑ ተናገሩ በሚል ጥያቄ ቢቀርብላቸዉም እዉነትን መካድ ከሽማግሌ አይጠበቅም እዉነታዉ ከፋኖ እና ከህዝቡ ነዉ ያለ ሂዳቹህ ህዝቡን ጠይቁት ሲሉ ምላሽ ሰተዋል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ስራ አስፈፃሚ አባል የሆነዉ እና በሽማግሌዎቹ ልብ ዉስጥ የገበዉ አርበኛ አንተነህ ድረስ በኩል ሊደረግ የተሞከረዉ የስም ማጥፋት ዘመቻ በሽማግሌዎቹ ምስክርነት መክሸፍ ችሏል።
እየተደረገ ባለዉ የህልዉና ተጋድሎ በርካታ ድሎችን እያስመዘገበ ቀጠናዎችን መቆጣጠር ብሎ ህዝባዊ አስተዳደር በመመስረት ህዝብን ማገልገል የቻለዉ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል የአገዛዙን ባለስልጣናት እና ወታደራዊ ሹማምንቶችን እንቅልፍ ነስቷል።
ከሰሞኑ በወልቃይት ጠገዴ በሽምግልና ስም ተዕልኮ ተቀብለዉ ፋኖን ለማስኮብለል የሞከሩ ሽማግሌዎች በፋኖ ፍፁም ወንድማዊ እና ጨዋነት በተሞላበት መልዕኮ ትምህርት ተሰቷቸዉ ወደ መጡበት ተመልሰዋል።
በአገዛዙ ብልፅግና ተልዕኮ ይዘዉ ፋኖን እጅ እንዲሰጥ ለማድረግ ወደ ፋኖ ቀጠና የገቡት ሽማግሌዎች በአገዛዙ በኩል ስለ ፋኖ ያልተገባ ተልዕኮ ተሰቷቸዉ ቢመጡም ወሬዉ ሌላ ተግባሩ ሌላ ሁኖ አግንተነዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለጦር አካል የሆነዉን የፅናት ወልቃይት ጠገዴ ብርጌድን በተልዕኮ ሊያስኮበልሉ የነበሩ ሽማግሌዎች በብርጌዱ ፍፁም ጨዋነት ትምህርት ተሰቷቸዉ እንዲሁም የብርጌዱን ቁመና እና ሰራዊቱን በመጎበኝት እና ሰራዊቱ በቀጠናው እየሰራ ያለዉን በጎ ስራ ጭምር በመመልከት ለፋኖ አድናቆትን ችረዋል።
በአገዛዙ የተባልነዉ ፋኖ ዘራፊ፣ሌባ እና ማህበረሰቡን የሚበደል እንደሆነ እና ይህ ተግባር አይጠቅማቹህም ብላቹህ ሰብካቹህ አምጡ ተብለን ነበር የመጣነዉ ከቦታዉ መተን ያየነዉ ግን በተቃራኒዉ ነዉ ሲሉ ሽማግሌዎቹ ተናግረዋል።
መንግስት ይዋሻል ሲባል አይዋሽም ብለን እናምን ነበር አሁን ግን መንግሰት ዉሸታም እና ለህዝብ የማይጨነቅ መሆኑን መረዳት ችለናል በማለት አስረድተዋል።
ፋኖ የማህበረሰቡን ችግር በመፋፍታት እና ፍትሐዊ ፍርድ በመስጠት የአማራ ህዝብ የነፃነት ታጋይ መሆኑን በአይናችን ተመልክተናል እኛ ወደዚህ ስንመጣ ፋኖ አምስት እና ስድስት ናቸዉ ተብለን ነበር የመጣነዉ መሬት ላይ ተገኝተን የተመለከትነዉ ግን መላ ህዝባችን ፋኖ መሆኑን ነዉ ይህን እዉነት በማየታችን እንዲሁም የመንግስትን ዉሸት እና ፕሮፖጋንዳ በልኩ ማየታችን እድለኞች ነን ሲሉ የተመለከቱትን ተናግረዋል።
ፋፁም ጨዋነት በተሞላበት መንገድ ተቀብለዉን በቦታው ያለዉን እዉነት በማስተማር ፋኖ ለህዝብ የወጣ፣ለፍትህና ነፃነት የሚዋደቅ መሆኑን በተግባር በማየታችን በመንግሥት በኩል ተቀብለን ይዘነዉ የመጣን መረጃ ፍፁም ስህተት ስለሆነ ህዝብችንን ይቅርታ እንጠይቃለን ብለዋል።
ፋኖ የተግባር ሰራዊት መሆኑን ላልገባቸዉ እንድናስረዳ የምንገደድበትን እዉነት ተመልከተናል ከህዝባችን ጎን እንቆማለን በማለት እዉነታዉን መስክረዋል።
ይህንን በጎ ተግባር በማስተማር እና በተግባር በማሳየት ሽማግሌዎችን አስተምረዉ ወደ ቦታዉ የመለሱ የፋኖ አመራሮችን ባልተገባ መልኩ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶባቸዋል።
በትግበር ስራቸዉን አሳይተዉ ያስመሰከሩ እንደ እነ አርበኛ አንተነህ ድረስ ያሉ እንቁ አርበኞችን የአገዛዙ ልሳናት በብስጭት መልኩ ስም ለማጥፋት ሞክረዉ ነገር ግን ሳይሳካላቸዉ ቀርቷል።
ሽማግሌዎቹ በአገዛዙ ተይዘዉ ፋኖ በድሎናል ኑ ተናገሩ በሚል ጥያቄ ቢቀርብላቸዉም እዉነትን መካድ ከሽማግሌ አይጠበቅም እዉነታዉ ከፋኖ እና ከህዝቡ ነዉ ያለ ሂዳቹህ ህዝቡን ጠይቁት ሲሉ ምላሽ ሰተዋል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ስራ አስፈፃሚ አባል የሆነዉ እና በሽማግሌዎቹ ልብ ዉስጥ የገበዉ አርበኛ አንተነህ ድረስ በኩል ሊደረግ የተሞከረዉ የስም ማጥፋት ዘመቻ በሽማግሌዎቹ ምስክርነት መክሸፍ ችሏል።
❤3🙏1
"ግዙፍ የኮማንዶ ኃይል ተመረቀ"!
በአፋጎ 5ኛ ክ/ር ወምበርማ ብርጌድ ለ7 ወር ያክል ያሠለጠናቸውን ኮማንዶዎች አስመረቀ።
በአፋጎ 5ኛ ክ/ር ወምበርማ ብርጌድ ለ7 ወር ያክል ያሠለጠናቸውን ኮማንዶዎች አስመረቀ።
🙏2
ዘመቻ ሰማዕታት በድል እንደቀጠለ ነው !!
በዛሬው ዕለት እሁድ ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ማጥቃት ሰባተኛ ሀዲስ አለማየሁ ክፍለጦር በሶስት ከተሞች ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል ።
1/ ኮርክ ከተማ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ገብታለች ።
2/ ሉማሜ ከተማ ውስጥ በመግባት አመራሮችን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያለው ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ ተደርጓል ።
3/ አምበር ከተማ በመግባት መብረቃዊ ጥቃት ፈጽሟል ።
4/ የሶስተኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር እና የአራተኛ ጃዊ ክፍለጦር አባላት በጋራ በመሆን ወርቅ ሜዳ ላይ በነበረው ሰራዊት ላይ በፈጸሙት ጥቃት የሻምበል አመራሮችን ጨምሮ በርካታ የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ተደምስሷል ።
በአውደ ውጊያው የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እና እግረኛ የጠላት ሰራዊት ተማርኳል ።
በዝርዝር ይዘን እንመለሳለን !!
ክብር ለሰማዕታት !!
በዛሬው ዕለት እሁድ ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ማጥቃት ሰባተኛ ሀዲስ አለማየሁ ክፍለጦር በሶስት ከተሞች ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል ።
1/ ኮርክ ከተማ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ገብታለች ።
2/ ሉማሜ ከተማ ውስጥ በመግባት አመራሮችን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያለው ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ ተደርጓል ።
3/ አምበር ከተማ በመግባት መብረቃዊ ጥቃት ፈጽሟል ።
4/ የሶስተኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር እና የአራተኛ ጃዊ ክፍለጦር አባላት በጋራ በመሆን ወርቅ ሜዳ ላይ በነበረው ሰራዊት ላይ በፈጸሙት ጥቃት የሻምበል አመራሮችን ጨምሮ በርካታ የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ተደምስሷል ።
በአውደ ውጊያው የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እና እግረኛ የጠላት ሰራዊት ተማርኳል ።
በዝርዝር ይዘን እንመለሳለን !!
ክብር ለሰማዕታት !!
❤3🙏1
ሰበር ዜና
ፋኖን ለማስኮብለል የተላኩት ሽማግሌዎች "ፋኖ እዉነትኛ የፍትህ፣የነፃነት አርበኛነዉ" ሽማግሌዎች አርበኛ አንተነህ ድረስ በሽማግሌዎቹ ተመስክሮለታል
ፋኖን ለማስኮብለል የተላኩት ሽማግሌዎች "ፋኖ እዉነትኛ የፍትህ፣የነፃነት አርበኛነዉ" ሽማግሌዎች አርበኛ አንተነህ ድረስ በሽማግሌዎቹ ተመስክሮለታል
👍2
ሰበር ዜና
ፋኖን ለማስኮብለል የተላኩት ሽማግሌዎች "ፋኖ እዉነትኛ የፍትህ፣የነፃነት አርበኛነዉ" ሽማግሌዎች አርበኛ አንተነህ ድረስ በሽማግሌዎቹ ተመስክሮለታል
ፋኖን ለማስኮብለል የተላኩት ሽማግሌዎች "ፋኖ እዉነትኛ የፍትህ፣የነፃነት አርበኛነዉ" ሽማግሌዎች አርበኛ አንተነህ ድረስ በሽማግሌዎቹ ተመስክሮለታል
🙏2
📌የክቡር ሰማዕቱ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው አንደኛ ዓመት ሙት ዓመት መታሰቢያ!
"ንፁህ ትግል ታግዬ ነው መሞት የምፈልገው" በሚል ንግግሩ ይታወቃል። ክቡር ሰማዕቱ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው።
"የተቆጣ ነብር ቆፍጣና ጦረኛ፣
ሀገሩ ወሎ ነው ጎጃም ድንበርተኛ"
በሚል ባላገር ስንኝ ከቋጠረላቸው ከጀግኖቹና ከደጎቹ ቀየ አማራ ሣይንት ነው ትውልዱና እድገቱ።
ሀገሬው አይደለም የወንድ ጀግና እንደ አራስ ነብር የሚሶረፉ የሴት ጀግኖችንም ማፍራት ያውቅበታል። ለዛም ነው አዝማሪው፦
"በአብራራው አንቀልባ ወንድ ልጅ አዝላለች
የአማራ ሳይንቷ እሷው ትሆናለች" ሲል ስንኝ የቋጨላት።
አከባቢው፦
"ማን ያመጣልኛል?
ከሳይንት ነጭ ጤፍ ከቦረና ስንዴ፡
አሰሱን ገሰሱን አልበላ አለ ሆዴ" የሚል ስንኝ የተቋጠረለትም እንዲሁ በዋዛ አይደለም። ይልቅስ በመንደሩ ጀግናም፣ ጀግና ሆኖ ሐቀኛም፣ አራሽ አንደፋራሽም ስለሚበቅል ነው።ቀጠናው የጤፍ እና ስንዴ አምራቾች ምድር እንዲሁም የአልሞ ተኳሾች እርስተ ጉልት ነው።ይህ አካባቢ ወንድ ልጅ ሲወለድ ተኳሽ እና አራሽ አንደፋራሽ እንዲሆን በማለት ተፈጥሮም የምታሽቃሽጥበት አካባቢ ነው።
አዎ!
ሣይንትን ለጀግንነት ማን አምቶት?
"ሳይንት አፋፉ ላይ የተሰራ ቤት
ግድግዳው ጠብመንጃ ክዳኑ ጥይት" ይባላል። የሳይንት ሰው ቤቱም፣ የቤቱ ክዳንም፡ ጥይት ስለሆነ የከፋው ቀን፣ ፍትህ ተጓደለ ብሎ ያሰበ ቀን ከቤቱ ግድግዳ የያስቀመጠውን መሣሪያ ፈልፍሎ መዥረጥ ያደርግና ዱር ቤቴ ይላል።
በማይጨው ጦርነት ወቅት፦
"አይኑ መነጽር ጠብመንጃው ሆዳም
ነጭ ሰው ገዳይ ደባልቄ ካዳም"
የተባለለት ስመጥር ዘማች አርበኛ የበቀለውም ከዚሁ ከቦረና ሳይንት አውራጃ ነው።
ድሮስ የአማራ ሣይንት ምድርን ሐቀኛ ጀግኖችን ለማፍራት መች ታምቶ ያውቃል? መጠርጠሩስ?
"የሳይንቶች ዘር የዋጩ ጥሪት፡
ልቡ ድፍን ነው እንደ መድሀኒት" ሲሉ ጎበዞች ያንጎራጎሩት፡
"እወቀረዋለሁ ጥርሴን በጥይት፡
የጀግና ልጅ ሀገር አማራ ሳይንት" ሲሉ ኮረዳዎች የተቀኙት እኮ ለዋዛ አይደለም።
ሀገር ምድሩ ጀግና እና እህል ማብቀል ያውቃል። ወትሮውንስ የአማራ እናት መች ነጥፋ ታውቅና?
"ንፁህ ትግል ታግዬ ነው መሞት የምፈልገው" በሚል ንግግሩ የምናስታውሰው ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው የዚሁ አከባቢ ፍሬ ነው።
ይህ የኛ ዘመን አብሪ ኮከብ፣ ይህ የዘመናችን የነፃነት ፋና ወጊ፣ ይህ የዘመናችን እንቁ የጦር ገበሬ፣ ፀረ ባንዳና ፀረ ሆዳም፣ በአማራ ሕዝብ ላይ የወደቀውን የሞት ቀንበርን ለመስበር ለሦስትና አራት ዓመታት በዱር በገደሉ ሲዋደቅ ከርሞ በመጨረሻም በሞቱ ሞትን ገድሎ የክብር ሞት ሸማን ከተጎናፀፈ እንሆ ዛሬ ድፍን እንድ ዓመትን አስቆጥሯል።
ቀኝ አዝማች ይታገሱ በጦር ሜዳ የተዋጋው የብልፅግናው ቡድን ያሰለፈው ወታደርን ብቻ አይደለም። ጎጠኝነትንና አድርባይነትን እንዲሁም ሆዳምነትንም ጭምር እንጂ። ለዚህ ደግሞ ከሕወሓት ወረራ ጀምሮ ተጋድሎ የፈፀመባቸው አውደ ግምባሮች አፍ አውጥተው ይመሰክራሉ። ገንዘብና ወንበር ሲያይ ሰፍ ያላለ...ሕልውናውን በምስር ወጥ ያልቀየረ...እንቁ ጀግና።
ይህ ተወርዋሪ ምሽግ ደርማሽ ጀግና፡ ክንዱን ከተንተራሰ እንሆ ዛሬ ነሐሴ 25/2017 ዓ/ም ድፍን አንድ ዓመት ሞላው።
በርግጥ ሀገሬው ሰው አማኝና ታማኝም ነው።ይህ ፍጣሮቱም በያዝነው የሕልውና ትግል ብቻ እንኳን ካንዴም ሁለቴ ዋጋ አስከፍሎታል።
አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ የተገደለው፡ ከውጊያ ውሎ ተመልሶ አረፍ እንዳለ አምኖ አቅርቧቸው በነበሩ የሕዝብ አደራን በምስር ወጥ በሸጡ ባንዳዎች ነው።
ሀገሬው የዚህ ብስጭት ሳይወጣለት፡ የአርበኛ ይታገሱ ቀኝ እጅ የነበሩት ሳጅን አደም አሊም እንዲሁ አምነው ባቀረቧቸው ተከድተው ከተሰዉ ወራቶች ተቆጥረዋል።
አሁንም በቀጠናው የሚገኙ ጀግኖችን ለመጠበቅ ጥንቃቄ ይሻል።የአማራ እናት "ጀግና ወላዲቱ" ተብላ ተሞግሳ ሲያበቃ፡ እስከመቼ "የሟቹ እናት" ተብላ ትጠራ?
በርግጥ አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው አንድ ሆኖ በክብር ወድቆ፡ ሺህ ሆኖ በቅሏል። በሱ ስም እየፎከሩ ምሽግ የሚሰብሩ ጀግኖች እልፍ ናቸው።
ምድር ቃጢ በሆነችበት ውጊያ መኃል
"ዘራፍ ...የይቴ ወንድም፡
እንበለው እንጂ መሸሽ አይወድም"
እያሉ እየፎገሉ ከምሽግ ምሽግ የሚወረወሩ ጀግኖችን ያየ ሰው በርግጥ አርበኛ ይታገሱ አልሞተም አለ ብሎ ቢከራከር አይፈረድበትም። ትክክል ነው እልፍ አዕላፍ ጀግኖችን አፍርቷል።
ክቡር ሰማዕቱ አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
ስለ ህፃን አይሻ ሰይድና ስለ ሕዝቧ የተከፈለ ወጣትነት!
ክብርና ዘላለማዊ ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!
ዘገባው የመረብ ሚዲያ ነው!
"ንፁህ ትግል ታግዬ ነው መሞት የምፈልገው" በሚል ንግግሩ ይታወቃል። ክቡር ሰማዕቱ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው።
"የተቆጣ ነብር ቆፍጣና ጦረኛ፣
ሀገሩ ወሎ ነው ጎጃም ድንበርተኛ"
በሚል ባላገር ስንኝ ከቋጠረላቸው ከጀግኖቹና ከደጎቹ ቀየ አማራ ሣይንት ነው ትውልዱና እድገቱ።
ሀገሬው አይደለም የወንድ ጀግና እንደ አራስ ነብር የሚሶረፉ የሴት ጀግኖችንም ማፍራት ያውቅበታል። ለዛም ነው አዝማሪው፦
"በአብራራው አንቀልባ ወንድ ልጅ አዝላለች
የአማራ ሳይንቷ እሷው ትሆናለች" ሲል ስንኝ የቋጨላት።
አከባቢው፦
"ማን ያመጣልኛል?
ከሳይንት ነጭ ጤፍ ከቦረና ስንዴ፡
አሰሱን ገሰሱን አልበላ አለ ሆዴ" የሚል ስንኝ የተቋጠረለትም እንዲሁ በዋዛ አይደለም። ይልቅስ በመንደሩ ጀግናም፣ ጀግና ሆኖ ሐቀኛም፣ አራሽ አንደፋራሽም ስለሚበቅል ነው።ቀጠናው የጤፍ እና ስንዴ አምራቾች ምድር እንዲሁም የአልሞ ተኳሾች እርስተ ጉልት ነው።ይህ አካባቢ ወንድ ልጅ ሲወለድ ተኳሽ እና አራሽ አንደፋራሽ እንዲሆን በማለት ተፈጥሮም የምታሽቃሽጥበት አካባቢ ነው።
አዎ!
ሣይንትን ለጀግንነት ማን አምቶት?
"ሳይንት አፋፉ ላይ የተሰራ ቤት
ግድግዳው ጠብመንጃ ክዳኑ ጥይት" ይባላል። የሳይንት ሰው ቤቱም፣ የቤቱ ክዳንም፡ ጥይት ስለሆነ የከፋው ቀን፣ ፍትህ ተጓደለ ብሎ ያሰበ ቀን ከቤቱ ግድግዳ የያስቀመጠውን መሣሪያ ፈልፍሎ መዥረጥ ያደርግና ዱር ቤቴ ይላል።
በማይጨው ጦርነት ወቅት፦
"አይኑ መነጽር ጠብመንጃው ሆዳም
ነጭ ሰው ገዳይ ደባልቄ ካዳም"
የተባለለት ስመጥር ዘማች አርበኛ የበቀለውም ከዚሁ ከቦረና ሳይንት አውራጃ ነው።
ድሮስ የአማራ ሣይንት ምድርን ሐቀኛ ጀግኖችን ለማፍራት መች ታምቶ ያውቃል? መጠርጠሩስ?
"የሳይንቶች ዘር የዋጩ ጥሪት፡
ልቡ ድፍን ነው እንደ መድሀኒት" ሲሉ ጎበዞች ያንጎራጎሩት፡
"እወቀረዋለሁ ጥርሴን በጥይት፡
የጀግና ልጅ ሀገር አማራ ሳይንት" ሲሉ ኮረዳዎች የተቀኙት እኮ ለዋዛ አይደለም።
ሀገር ምድሩ ጀግና እና እህል ማብቀል ያውቃል። ወትሮውንስ የአማራ እናት መች ነጥፋ ታውቅና?
"ንፁህ ትግል ታግዬ ነው መሞት የምፈልገው" በሚል ንግግሩ የምናስታውሰው ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው የዚሁ አከባቢ ፍሬ ነው።
ይህ የኛ ዘመን አብሪ ኮከብ፣ ይህ የዘመናችን የነፃነት ፋና ወጊ፣ ይህ የዘመናችን እንቁ የጦር ገበሬ፣ ፀረ ባንዳና ፀረ ሆዳም፣ በአማራ ሕዝብ ላይ የወደቀውን የሞት ቀንበርን ለመስበር ለሦስትና አራት ዓመታት በዱር በገደሉ ሲዋደቅ ከርሞ በመጨረሻም በሞቱ ሞትን ገድሎ የክብር ሞት ሸማን ከተጎናፀፈ እንሆ ዛሬ ድፍን እንድ ዓመትን አስቆጥሯል።
ቀኝ አዝማች ይታገሱ በጦር ሜዳ የተዋጋው የብልፅግናው ቡድን ያሰለፈው ወታደርን ብቻ አይደለም። ጎጠኝነትንና አድርባይነትን እንዲሁም ሆዳምነትንም ጭምር እንጂ። ለዚህ ደግሞ ከሕወሓት ወረራ ጀምሮ ተጋድሎ የፈፀመባቸው አውደ ግምባሮች አፍ አውጥተው ይመሰክራሉ። ገንዘብና ወንበር ሲያይ ሰፍ ያላለ...ሕልውናውን በምስር ወጥ ያልቀየረ...እንቁ ጀግና።
ይህ ተወርዋሪ ምሽግ ደርማሽ ጀግና፡ ክንዱን ከተንተራሰ እንሆ ዛሬ ነሐሴ 25/2017 ዓ/ም ድፍን አንድ ዓመት ሞላው።
በርግጥ ሀገሬው ሰው አማኝና ታማኝም ነው።ይህ ፍጣሮቱም በያዝነው የሕልውና ትግል ብቻ እንኳን ካንዴም ሁለቴ ዋጋ አስከፍሎታል።
አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ የተገደለው፡ ከውጊያ ውሎ ተመልሶ አረፍ እንዳለ አምኖ አቅርቧቸው በነበሩ የሕዝብ አደራን በምስር ወጥ በሸጡ ባንዳዎች ነው።
ሀገሬው የዚህ ብስጭት ሳይወጣለት፡ የአርበኛ ይታገሱ ቀኝ እጅ የነበሩት ሳጅን አደም አሊም እንዲሁ አምነው ባቀረቧቸው ተከድተው ከተሰዉ ወራቶች ተቆጥረዋል።
አሁንም በቀጠናው የሚገኙ ጀግኖችን ለመጠበቅ ጥንቃቄ ይሻል።የአማራ እናት "ጀግና ወላዲቱ" ተብላ ተሞግሳ ሲያበቃ፡ እስከመቼ "የሟቹ እናት" ተብላ ትጠራ?
በርግጥ አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው አንድ ሆኖ በክብር ወድቆ፡ ሺህ ሆኖ በቅሏል። በሱ ስም እየፎከሩ ምሽግ የሚሰብሩ ጀግኖች እልፍ ናቸው።
ምድር ቃጢ በሆነችበት ውጊያ መኃል
"ዘራፍ ...የይቴ ወንድም፡
እንበለው እንጂ መሸሽ አይወድም"
እያሉ እየፎገሉ ከምሽግ ምሽግ የሚወረወሩ ጀግኖችን ያየ ሰው በርግጥ አርበኛ ይታገሱ አልሞተም አለ ብሎ ቢከራከር አይፈረድበትም። ትክክል ነው እልፍ አዕላፍ ጀግኖችን አፍርቷል።
ክቡር ሰማዕቱ አርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
ስለ ህፃን አይሻ ሰይድና ስለ ሕዝቧ የተከፈለ ወጣትነት!
ክብርና ዘላለማዊ ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!
ዘገባው የመረብ ሚዲያ ነው!
🙏4