ለኢትዮጵያ ያድርገው
(ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕ. 37)
----------
1፤ የእግዚአብሔርም እጅ በላዬ ነበረ እግዚአብሔርም በመንፈሱ አወጣኝ አጥንቶችም በሞሉባት ሸለቆ መካከል አኖረኝ።
2፤ በእነርሱም አንጻር በዙሪያቸው አሳለፈኝ፤ እነሆም፥ በሸለቆው ፊት እጅግ ብዙ ነበሩ፥ እነሆም፥ እጅግ ደርቀው ነበር።
3፤ እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁ።
4፤ እርሱም እንዲህ አለኝ። በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
5፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ትንፋሽን አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ።
6፤ ጅማትም እሰጣችኋለሁ ሥጋንም አወጣባችኋለሁ በእናንተም ላይ ቁርበትን እዘረጋለሁ ትንፋሽንም አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
7፤ እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፥ እነሆም፥ መናወጥ ሆነ፥ አጥንቶችም አጥንት ከአጥንት ጋር ተቀራረቡ።
8፤ እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ ጅማት ነበረባቸው ሥጋም ወጣ ቁርበትም በላያቸው ተዘረጋ፥ ትንፋሽ ግን አልነበረባቸውም።
9፤ እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስም። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ነፋስ ሆይ፥ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው በል አለኝ።
10፤ እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፥ ትንፋሽም ገባባቸው ሕያዋንም ሆኑ፥ እጅግም ታላቅ ሠራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
11፤ እርሱም እንዲህ አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች የእስራኤል ቤት ሁሉ ናቸው፤ እነሆ። አጥንቶቻችን ደርቀዋል ተስፋችንም ጠፍቶአል ፈጽመንም ተቈርጠናል ብለዋል።
12፤ ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ።
13፤ ሕዝቤ ሆይ፥ መቃብራችሁን በከፈትሁ ጊዜ ከመቃብራችሁም ባወጣኋችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
14፤ መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
ለኢትዮጵያ
አንድ ሰው
https://t.me/getseseb
(ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕ. 37)
----------
1፤ የእግዚአብሔርም እጅ በላዬ ነበረ እግዚአብሔርም በመንፈሱ አወጣኝ አጥንቶችም በሞሉባት ሸለቆ መካከል አኖረኝ።
2፤ በእነርሱም አንጻር በዙሪያቸው አሳለፈኝ፤ እነሆም፥ በሸለቆው ፊት እጅግ ብዙ ነበሩ፥ እነሆም፥ እጅግ ደርቀው ነበር።
3፤ እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁ።
4፤ እርሱም እንዲህ አለኝ። በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
5፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ትንፋሽን አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ።
6፤ ጅማትም እሰጣችኋለሁ ሥጋንም አወጣባችኋለሁ በእናንተም ላይ ቁርበትን እዘረጋለሁ ትንፋሽንም አገባባችኋለሁ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
7፤ እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፥ እነሆም፥ መናወጥ ሆነ፥ አጥንቶችም አጥንት ከአጥንት ጋር ተቀራረቡ።
8፤ እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ ጅማት ነበረባቸው ሥጋም ወጣ ቁርበትም በላያቸው ተዘረጋ፥ ትንፋሽ ግን አልነበረባቸውም።
9፤ እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስም። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ነፋስ ሆይ፥ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው በል አለኝ።
10፤ እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፥ ትንፋሽም ገባባቸው ሕያዋንም ሆኑ፥ እጅግም ታላቅ ሠራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
11፤ እርሱም እንዲህ አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች የእስራኤል ቤት ሁሉ ናቸው፤ እነሆ። አጥንቶቻችን ደርቀዋል ተስፋችንም ጠፍቶአል ፈጽመንም ተቈርጠናል ብለዋል።
12፤ ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ።
13፤ ሕዝቤ ሆይ፥ መቃብራችሁን በከፈትሁ ጊዜ ከመቃብራችሁም ባወጣኋችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።
14፤ መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
ለኢትዮጵያ
አንድ ሰው
https://t.me/getseseb
Telegram
ገጸ ሰብእ
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
https://t.me/getseseb
https://t.me/getseseb
👍2❤1
ለምንድን ነው ግን እግዚአብሔር አዲስ ዓመት የሰጠን? ለምን እስትንፋሳችን ቀጥ አላለም? ነገን ለማየት የሚያስችል ምን ንጹሕ ማንነት አለን? ተኝተን ስንነቃ መስከረም አንድ ለምን ኾነ? አዲስ ዓመት ለምን ተባለ? ምክንያት ምክንያት ምክንያቱ ምንድን ነው? ከዚኽ ቀደም በተሰጡን ዓመታት ያለሰራናቸውን መልካም ነገሮች፤ ያልኖርነው የንጽሕና ሕይወት እንኖር ዘንድ የሚያስችል ዕድል አይደለምን?
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
ሳሙኤል በላቸው (ዲ/ን)
Join👉 @getseseb
https://t.me/getseseb
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
ሳሙኤል በላቸው (ዲ/ን)
Join👉 @getseseb
https://t.me/getseseb
Telegram
ገጸ ሰብእ
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
https://t.me/getseseb
https://t.me/getseseb
❤8👍2🔥2
ትናንት አልፎ ዛሬ ተሰጥቶናል። ነገ ግን ትናንትን ባሳለፈን ዛሬን በሰጠን በአምላካችን እጅ ላይ ናት። ስለዚህ ልንሰራ የምንችለው ዛሬን ነው። የዛሬ ስራችን ግን በአምላካችን ቸርነት ለሚሰጠን ነገ ትልቅ ጥቅም ነው።
ዛሬ የንስሐ ቀን ተሰጥቶናል፤ በመንፈሳዊ ሕይወታችንም በሥጋዊ ሕይወታችንም የሰራናቸውን ስህተቶችና ያልሰራናቸውን መልካም ነገሮች የምናድስበት።
ትናንት ያበላሸነውን አእምሯችንን፤ ያላጠራነውን አመለካከታችንን፤ ያላነጻነውን ሀሳባችንን ዛሬ እናክመውና ነገን በተስፋ እንጠባበቅ።
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
ሳሙኤል በላቸው | ዲያቆን
@getseseb
#share
ዛሬ የንስሐ ቀን ተሰጥቶናል፤ በመንፈሳዊ ሕይወታችንም በሥጋዊ ሕይወታችንም የሰራናቸውን ስህተቶችና ያልሰራናቸውን መልካም ነገሮች የምናድስበት።
ትናንት ያበላሸነውን አእምሯችንን፤ ያላጠራነውን አመለካከታችንን፤ ያላነጻነውን ሀሳባችንን ዛሬ እናክመውና ነገን በተስፋ እንጠባበቅ።
ከትናንት ብንዘገይም ከነገ እንቀድማለን!
ሳሙኤል በላቸው | ዲያቆን
@getseseb
#share
❤6🔥1
Forwarded from Yordanos
የእምነት ሕይወት
በገበያ ላይ
የብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ የምንጊዜም ወርቃማ
ብሒሎች
፩. የንስሀ አባት ማለት እርሱን ስትመለከት እግዚአብሔርን እና ትዕዛዛቱን የምታስታውስበት ሰው ማለት ነው፡፡
፪. ኃጢአት ከበጎ ነገር በተቃራኒ መስራት ብቻ አይደለም። በጎውን አውቆ አለመስራትም ኃጢአት ነው።
፫. ኃጢአት ምን እንደሆነና ፍፃሜውንም ብታውቅ ትሸሸዋለህ፡፡
፬. ሊቅ በሊቅነቱ ቢያስተምርህ ሊቅ ትሆናለህ ሊቅ በሕይወቱ ቢያስተምርህ ግን ክርስቲያን ትሆናለህ።
፭. አንተ ሐሳብህን ልትመራው እንጂ፤ ሐሳብህ አንተን እንዲመራህ ቦታ አትስጠው፥ እውነተኛ ክርስቲያን ስሜቱ የሚመራዉ ሳይሆን ስሜቱን የሚመራ ነዉ።
፮. ያልገደለ እጅ ግን ያላዳነ፣ ያልሰረቀ አጅ ግን ያልመፀወተ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ የለውም። እውነተኛው መልካምነት ክፋ አለማድረግ ብቻ ሳይሆን መልካም ማድረግም ነው። የሚጎዳንን መተው ብቻ ሳይሆን ስለ ሌሎች ጥቅም መድከምም ነው።
፯. በዚህ ዓለም እንግዳ መሆንህንና ወደ ሰማያዊው ቤትህ እንደምትመለስ ዘወትር አስታውስ። ያን ጊዜ በዚህ ዓለምና በደስታው ተስፋ ማድረግን ትተዋለህ።
ከመጽሐፉ የተወሰደ
አዘጋጅ:- ዲ/ን ዮርዳኖስ ፍሬው
አሳታሚና አከፋፋይ:- ሀሁ መጻሕፍት መደብር
ስልክ:- 0911006705
በገበያ ላይ
የብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ የምንጊዜም ወርቃማ
ብሒሎች
፩. የንስሀ አባት ማለት እርሱን ስትመለከት እግዚአብሔርን እና ትዕዛዛቱን የምታስታውስበት ሰው ማለት ነው፡፡
፪. ኃጢአት ከበጎ ነገር በተቃራኒ መስራት ብቻ አይደለም። በጎውን አውቆ አለመስራትም ኃጢአት ነው።
፫. ኃጢአት ምን እንደሆነና ፍፃሜውንም ብታውቅ ትሸሸዋለህ፡፡
፬. ሊቅ በሊቅነቱ ቢያስተምርህ ሊቅ ትሆናለህ ሊቅ በሕይወቱ ቢያስተምርህ ግን ክርስቲያን ትሆናለህ።
፭. አንተ ሐሳብህን ልትመራው እንጂ፤ ሐሳብህ አንተን እንዲመራህ ቦታ አትስጠው፥ እውነተኛ ክርስቲያን ስሜቱ የሚመራዉ ሳይሆን ስሜቱን የሚመራ ነዉ።
፮. ያልገደለ እጅ ግን ያላዳነ፣ ያልሰረቀ አጅ ግን ያልመፀወተ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ የለውም። እውነተኛው መልካምነት ክፋ አለማድረግ ብቻ ሳይሆን መልካም ማድረግም ነው። የሚጎዳንን መተው ብቻ ሳይሆን ስለ ሌሎች ጥቅም መድከምም ነው።
፯. በዚህ ዓለም እንግዳ መሆንህንና ወደ ሰማያዊው ቤትህ እንደምትመለስ ዘወትር አስታውስ። ያን ጊዜ በዚህ ዓለምና በደስታው ተስፋ ማድረግን ትተዋለህ።
ከመጽሐፉ የተወሰደ
አዘጋጅ:- ዲ/ን ዮርዳኖስ ፍሬው
አሳታሚና አከፋፋይ:- ሀሁ መጻሕፍት መደብር
ስልክ:- 0911006705
🙏3
Forwarded from ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
እጮኛሞች "በሐዘንም በደስታም አንለያይም!" ማለት ወጋቸው ነው። እናትም ልጇን ስትልክ "ጎሽ የኔ ልጅ እንዳትፈራ!" ብላ ለልጇ ድፍረትንና ተስፋን መስጠት ልማዷ ነው።
ኹሉም በያለበት የደኅንነት ቃል ይገባል። ግን በሐዘን የተለያዩ እጮኛሞችም፤ ልጇን ልካ መኪና ሲበላባት ያልሰማች እናትም እናውቃለን። በመከራህ ቀን የወዳጆችህ የ"እረዳሃለሁ"፣ የ"ከጎንህ ነኝ" ቃል ሊታጠፍ ይችላል።
የማይታበል ቃል ግን እዚህ አለ፤ የማይጠፋ ኪዳን ግን በዚህ አለ " በመከራ ቀን ጥራኝ፥ አድንህማለሁ አንተም ታከብረኛለህ።"
(መዝሙረ ዳዊት 50:15)
ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
https://t.me/deaconsamuelbelachew
ኹሉም በያለበት የደኅንነት ቃል ይገባል። ግን በሐዘን የተለያዩ እጮኛሞችም፤ ልጇን ልካ መኪና ሲበላባት ያልሰማች እናትም እናውቃለን። በመከራህ ቀን የወዳጆችህ የ"እረዳሃለሁ"፣ የ"ከጎንህ ነኝ" ቃል ሊታጠፍ ይችላል።
የማይታበል ቃል ግን እዚህ አለ፤ የማይጠፋ ኪዳን ግን በዚህ አለ " በመከራ ቀን ጥራኝ፥ አድንህማለሁ አንተም ታከብረኛለህ።"
(መዝሙረ ዳዊት 50:15)
ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
https://t.me/deaconsamuelbelachew
Telegram
ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
ሳሙኤል ፡ ግን ፡ በእግዚአብሔር ፡ ደስ ፡ ይለዋል።
https://t.me/deaconsamuelbelachew
https://t.me/deaconsamuelbelachew
👍5🥰1
Forwarded from ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
ሰው ወደ ናፍቆቱ ይሳባል። ሰው ለናፍቆቱ ዋጋ ይከፍላል። ሰው ከናፍቆቱ ጋር ጊዜ ያጠፋል።
እንዲያስታውሷችሁ የምትፈልጓቸው ሰዎች እያስታወሷችሁ ካልኾነ ከእናንተ አንድ ነገር ጎድሎ ይኾናል።
እንዲወዷችሁ የምትፈልጓቸው ሰዎች እየወደዷችሁ ካልኾነ አንድ ነገር ጎድሎአችሁ ይኾናል።
እርሱም
በሕይወታችሁ ሰዎች ከእናንተ የሚናፍቁት የሚስማማቸው ምን ነገር አላችሁ? እናንተን እንዲያስታውሱ እንዲወዱ የሚያደርጋቸው መልካም ነገር ምንድን ነው?
ይህን ጥያቄ መመለስ ካልቻልን ከሰዎች ጋር አብሮ መቀጠል በጣም ከባድ ይኾናል።
ነገር ግን መልካም ነገር ኖሮአችሁ አላስታውስ ካልዋችሁ በቃ ተዉአቸው ወይ እናንተ ለእነርሱ ወይ እነርሱ ለእናንተ የተገቡ አይደሉም ማለት ነው። ወደሚገቧችሁና ወደምትገቧቸው ሂዱ።
ጌታችን ኢየሱስም ያደረገው ይህንን ነው።
በዮሐንስ ወንጌል ምዕ. 1:11 እንዲህ ተጽፏል "የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም። ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤"
ዲ/ን ሳሙኤል በላቸው
#share
https://t.me/deaconsamuelbelachew
እንዲያስታውሷችሁ የምትፈልጓቸው ሰዎች እያስታወሷችሁ ካልኾነ ከእናንተ አንድ ነገር ጎድሎ ይኾናል።
እንዲወዷችሁ የምትፈልጓቸው ሰዎች እየወደዷችሁ ካልኾነ አንድ ነገር ጎድሎአችሁ ይኾናል።
እርሱም
በሕይወታችሁ ሰዎች ከእናንተ የሚናፍቁት የሚስማማቸው ምን ነገር አላችሁ? እናንተን እንዲያስታውሱ እንዲወዱ የሚያደርጋቸው መልካም ነገር ምንድን ነው?
ይህን ጥያቄ መመለስ ካልቻልን ከሰዎች ጋር አብሮ መቀጠል በጣም ከባድ ይኾናል።
ነገር ግን መልካም ነገር ኖሮአችሁ አላስታውስ ካልዋችሁ በቃ ተዉአቸው ወይ እናንተ ለእነርሱ ወይ እነርሱ ለእናንተ የተገቡ አይደሉም ማለት ነው። ወደሚገቧችሁና ወደምትገቧቸው ሂዱ።
ጌታችን ኢየሱስም ያደረገው ይህንን ነው።
በዮሐንስ ወንጌል ምዕ. 1:11 እንዲህ ተጽፏል "የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም። ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤"
ዲ/ን ሳሙኤል በላቸው
#share
https://t.me/deaconsamuelbelachew
Telegram
ዲያቆን ሳሙኤል በላቸው
ሳሙኤል ፡ ግን ፡ በእግዚአብሔር ፡ ደስ ፡ ይለዋል።
https://t.me/deaconsamuelbelachew
https://t.me/deaconsamuelbelachew
❤8👍2
Forwarded from ዮሐንስ ጌታቸው
https://youtu.be/v0ItZopQB98?si=dfeaw9DsP_sHerjs
#የቅድስት_ድንግል_ማርያም_ቤዛዊትነት_እነሆ_እባክዎትን_Share_Like_Subscribe_ማድረግዎትን_አይርሱ🙏
#የቅድስት_ድንግል_ማርያም_ቤዛዊትነት_እነሆ_እባክዎትን_Share_Like_Subscribe_ማድረግዎትን_አይርሱ🙏
YouTube
🛑ድንግል ማርያም 🛑ቤዛዊተ ዓለም ማርያም/ዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው OFFICIAL CHANNCES
ይህ ቻናል የዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው Official channel ሲኾን፤ በዚህ ቻናል ትምህርተ ሃይማኖት፣ የጥያቄ መልሶች እና ስብከቶች የሚቀርቡበት ይኾናል።
ይህን ቻናል SUBSCRIBE በማድረግ ቤተሰብ ይኹኑ❕
ይህን ቻናል SUBSCRIBE በማድረግ ቤተሰብ ይኹኑ❕
❤1