አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የመሸገው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ክፉኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 11/2018 ሽመለጋራ የመሸገው ጥምር የአገዛዙ አሸርጋጅ ፀረ አማራ ቡድን በሀገር መከላከያ ስም በዘር ፖለቲካ የሰከረው በነበልባሎቹ ደጃዝማች 4ኛ ኮር በላይ ዘለቀ ብርጌድ ከመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ ጋር በመጣመር ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ ሽመለጋራ ከተማ ዘልቆ በመግባት ሙሉ ቀኑን ሲያበራዩት ውለዋል።
አንድ ምሽግ በማስለቀቅ ከከተማው በማስወጣት ኮንክሪት ምሽግ ውስጥ ተቀብሮ ውሏል።
ሌሎች የአጣናው ዋሴ ሁለት ብርጌዶች የጠላት ሀይል ጭማሪ እንዳይኖር በር በመዝጋት ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል። ሙሉ ቀኑን በመፋለም ከተማውን ሙሉ ቀን መቆጣጠር ተችሏል።
የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህ/ግ አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳስረዳን በዚህ አውደውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ጥምር ሀይል በጊዜው በውል ያልታወቀ ነገር ግን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተስተናግዷል።
እንደተለመደው ክፋኛ ሲቀጠቀጥ የአፀፋ የከባድ መሳሪያ ተኩስ በየአቅጣጫው በመተኮስ በንፁሀን ላይ የሽብር ስራ ሰርቷል፣ የአርሶአደሩን ሰብል ጎድቷል፣ አንድ የጭነት አይሱዙን እስከ ጭነቱ በሞርተር አጋይቷል።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 12/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የመሸገው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ክፉኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 11/2018 ሽመለጋራ የመሸገው ጥምር የአገዛዙ አሸርጋጅ ፀረ አማራ ቡድን በሀገር መከላከያ ስም በዘር ፖለቲካ የሰከረው በነበልባሎቹ ደጃዝማች 4ኛ ኮር በላይ ዘለቀ ብርጌድ ከመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ ጋር በመጣመር ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ ሽመለጋራ ከተማ ዘልቆ በመግባት ሙሉ ቀኑን ሲያበራዩት ውለዋል።
አንድ ምሽግ በማስለቀቅ ከከተማው በማስወጣት ኮንክሪት ምሽግ ውስጥ ተቀብሮ ውሏል።
ሌሎች የአጣናው ዋሴ ሁለት ብርጌዶች የጠላት ሀይል ጭማሪ እንዳይኖር በር በመዝጋት ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል። ሙሉ ቀኑን በመፋለም ከተማውን ሙሉ ቀን መቆጣጠር ተችሏል።
የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህ/ግ አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳስረዳን በዚህ አውደውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ጥምር ሀይል በጊዜው በውል ያልታወቀ ነገር ግን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተስተናግዷል።
እንደተለመደው ክፋኛ ሲቀጠቀጥ የአፀፋ የከባድ መሳሪያ ተኩስ በየአቅጣጫው በመተኮስ በንፁሀን ላይ የሽብር ስራ ሰርቷል፣ የአርሶአደሩን ሰብል ጎድቷል፣ አንድ የጭነት አይሱዙን እስከ ጭነቱ በሞርተር አጋይቷል።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 12/2018
ሰበር ዜና - ሰራዊቱ እየተናደ አለቀ | ከ 100 ሚንሻና አድማብተና ፋኖን ተቀላቀለ | ኮማንዶ ኃይሉ ኮበለለ - ጎጃም - ጎንደር - ድል ተበሰረ
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ያልበለፀገው የብልፅግና የቡግንጅ ስርዓት አስጠባቂ ጥምር ሰራዊት ፀረ አማራ ጀኖሳይድ ቡድን በቀጠናው ተለዋዋጭ የሴራ ካርዱን በመምዘዝ በየስአቱ ሁሉን አቀፍ ጀኖሳይድ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ የክህደት ስርዓቱን ለማስቀጠል አሁንም አልሞት ባይ ተጋዳይ ሆኗል።በትናንትናው እለት በሽመለጋራ የመሸገው ይህኑ ሀይል በመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ካራማራ ክ/ጦ ከፍተኛ ሽንፈትን አስተናግዷል።
ከንጋቱ11:00__ቀኑ 7:30 በተደረገው አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት: 35
ቁስለኛ:39 በለይ
የፀረ ሽምቁ አመራር መሳፍንትና የፖሊስ ኮሚሽነሩም አፈር ከድሜ በልተዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥቅምት 17/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ያልበለፀገው የብልፅግና የቡግንጅ ስርዓት አስጠባቂ ጥምር ሰራዊት ፀረ አማራ ጀኖሳይድ ቡድን በቀጠናው ተለዋዋጭ የሴራ ካርዱን በመምዘዝ በየስአቱ ሁሉን አቀፍ ጀኖሳይድ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ የክህደት ስርዓቱን ለማስቀጠል አሁንም አልሞት ባይ ተጋዳይ ሆኗል።በትናንትናው እለት በሽመለጋራ የመሸገው ይህኑ ሀይል በመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ካራማራ ክ/ጦ ከፍተኛ ሽንፈትን አስተናግዷል።
ከንጋቱ11:00__ቀኑ 7:30 በተደረገው አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት: 35
ቁስለኛ:39 በለይ
የፀረ ሽምቁ አመራር መሳፍንትና የፖሊስ ኮሚሽነሩም አፈር ከድሜ በልተዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥቅምት 17/2018