ወቅትና ዘመንን የሚያፈራርቃቸው፣ የተፈጥሮን ሥርዓት ለክብሩ የሚቆጣጠር፣ ጊዜን ዘዋሪ ሉዓላዊ አምላክ እግዚአብሔር ነው።
አምና የምንለውን ጊዜ ያሳለፈ፥ ዐዲስ የምንለውን ዘመን ያመጣ እርሱ ነው። በዓመቱ ስለቀመስነው የቸርነት ስጦታ ሁሉ ክብር ለእርሱ ይሁን።
መጪው ጊዜ ካለፈው በበለጠ ለክቡር መንግሥቱ የምናድርበት ይሆንልን ዘንድ እንመኛለን።
ለሃገራችን ሰላም የሚሰፍንበት፣ የጣርና የሰቆቃ ጩኸት የማይሰማበት፣ ልማትና ልምላሜ የሚሆንበት ዓመት ይሁንልን።
በግለሰብ፣ በማኅበረሰብ እንዲሁም በሃገር ደረጃ የምንታደስበት ይሁንልን።
እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሰን!
አምና የምንለውን ጊዜ ያሳለፈ፥ ዐዲስ የምንለውን ዘመን ያመጣ እርሱ ነው። በዓመቱ ስለቀመስነው የቸርነት ስጦታ ሁሉ ክብር ለእርሱ ይሁን።
መጪው ጊዜ ካለፈው በበለጠ ለክቡር መንግሥቱ የምናድርበት ይሆንልን ዘንድ እንመኛለን።
ለሃገራችን ሰላም የሚሰፍንበት፣ የጣርና የሰቆቃ ጩኸት የማይሰማበት፣ ልማትና ልምላሜ የሚሆንበት ዓመት ይሁንልን።
በግለሰብ፣ በማኅበረሰብ እንዲሁም በሃገር ደረጃ የምንታደስበት ይሁንልን።
እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሰን!
❤34👍3
በነገው ሰንበት ጥቅምት 18 ቤተክርስቲያናችን መሰብሰብ የጀመረችበትን ዐምስተኛ ዓመት እና የተሐድሶውን 506ኛ ዓመት አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ይኖረናል። በሶዶ ከተማ እና አቅራቢያዋ ያላችሁ ቅዱሳን ጉባኤአችንን እንድትካፈሉ የክብር ግብዣችንን እናቀርባለን።
❤44👍4