This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለመፍረድ አንቸኩል‼
ሁለት አስተማሪ ቁምነገሮች አንዱ በዚህ ፅሁፍ አንዱ ከላይ ባለው ቪዲዬ
አባትና ልጅ በባቡር እየሄዱ ነው።
ልጁ 24 ዓመቱ ነው። የውጩን ውበት ለማየት ከመጓጓቱ የተነሳ አንገቱን በመስኮቱ አውጥቶ እንደ ህጻን እየቦረቀ ነው።
ልጁ ድንገት ጮኸና "አባዬ ተመልከት ዛፎቹ ከኛ ተቃራኒ እየተጓዙ ነው" አለ። ተሳፋሪው በሙሉ ልጁን ገላመጠው አንዳንዶቹም ከንፈራቸውን መጠጡ። አባትየው ግን ፈገግ አለ።
ለሁለተኛ ጊዜ ልጁ ጮክ ብሎ "አባዬ እይ ደመናው ከእኛ ጋር እየተጓዘ ነው" አለው። አባትየው አሁንም ፈገግ አለ። ተሳፋሪው ግን አጉተመተመ ።
"ምን እንደ ህጻን ያደርገዋል...ትልቁ ሰውዬ ..የትልቅ ቀላል... ጠፍ ነገር ነው እንዴ... ሞኝ አይሙት እንዲያጫውት... አባቱ ደግሞ ፈገግ ይልለታል.. ምኑ ቂል ነው.. ወዘተ" ተሳፋሪዎች የማይሉት ነገር የለም ሁሉም አጉተመተመ።
ከአባትየው ጎን የተቀመጠች አንዲት ሴት ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ "ምን አለበት ለሐኪም ብታሳየው አባቱ አደለህ?!" አለችው።
አባትዮው ፈገግ ብሎ መለሰ "አሁን አሳይቸው ከሐኪም ቤት መምጣታችን ነው ። ልጄ ከልጅነቱ ጀምሮ ዐይኑ አያይለትም ነበር ዛሬ ግን ታክሞ ሁላችንም የምናየውን ማየት ችሏል። አሁን ከሐኪም ቤት ወጥተን ወደ ቤታችን እየሄድን ነው " አላት።
ሰናይ እሁድ
👇👇👇👇👇
@gc2017_su
ሁለት አስተማሪ ቁምነገሮች አንዱ በዚህ ፅሁፍ አንዱ ከላይ ባለው ቪዲዬ
አባትና ልጅ በባቡር እየሄዱ ነው።
ልጁ 24 ዓመቱ ነው። የውጩን ውበት ለማየት ከመጓጓቱ የተነሳ አንገቱን በመስኮቱ አውጥቶ እንደ ህጻን እየቦረቀ ነው።
ልጁ ድንገት ጮኸና "አባዬ ተመልከት ዛፎቹ ከኛ ተቃራኒ እየተጓዙ ነው" አለ። ተሳፋሪው በሙሉ ልጁን ገላመጠው አንዳንዶቹም ከንፈራቸውን መጠጡ። አባትየው ግን ፈገግ አለ።
ለሁለተኛ ጊዜ ልጁ ጮክ ብሎ "አባዬ እይ ደመናው ከእኛ ጋር እየተጓዘ ነው" አለው። አባትየው አሁንም ፈገግ አለ። ተሳፋሪው ግን አጉተመተመ ።
"ምን እንደ ህጻን ያደርገዋል...ትልቁ ሰውዬ ..የትልቅ ቀላል... ጠፍ ነገር ነው እንዴ... ሞኝ አይሙት እንዲያጫውት... አባቱ ደግሞ ፈገግ ይልለታል.. ምኑ ቂል ነው.. ወዘተ" ተሳፋሪዎች የማይሉት ነገር የለም ሁሉም አጉተመተመ።
ከአባትየው ጎን የተቀመጠች አንዲት ሴት ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ "ምን አለበት ለሐኪም ብታሳየው አባቱ አደለህ?!" አለችው።
አባትዮው ፈገግ ብሎ መለሰ "አሁን አሳይቸው ከሐኪም ቤት መምጣታችን ነው ። ልጄ ከልጅነቱ ጀምሮ ዐይኑ አያይለትም ነበር ዛሬ ግን ታክሞ ሁላችንም የምናየውን ማየት ችሏል። አሁን ከሐኪም ቤት ወጥተን ወደ ቤታችን እየሄድን ነው " አላት።
ሰናይ እሁድ
👇👇👇👇👇
@gc2017_su
🙏7👍2👏1
Forwarded from ASTU Students' Union
🔴🟠🟡🟢🔵🟣🟤⚪️⚫️🔴🟠🟡🟢🔵🟣🟤⚪️⚫️
Get ready for a vibrant color day with joy! 🎨 Tomorrow, May 2nd, at 10 AM local time, we're celebrating Color Day!
Expect a burst of vibrant hues and good vibes. ✨ Don't forget to wear your brightest outfits!
Let's make it a day to remember! 😄 See you there! 👋
Date : May 2
Time : 10LT
Place: Amphi
#Color_day
#Gc
@student_ Union1
Get ready for a vibrant color day with joy! 🎨 Tomorrow, May 2nd, at 10 AM local time, we're celebrating Color Day!
Expect a burst of vibrant hues and good vibes. ✨ Don't forget to wear your brightest outfits!
Let's make it a day to remember! 😄 See you there! 👋
Date : May 2
Time : 10LT
Place: Amphi
#Color_day
#Gc
@student_ Union1
👍1😁1
📢 Campus Cleaning Volunteer Service – You're Invited!
Dear University Students,
Join us for a University Cleaning Volunteer Service and be part of the movement to keep our campus clean, neat, and united!
🗓 Date: May 7
⏰ Time: 12:00 – 2:00 (Morning session)
📍 Location: ASTU
Let’s come together in the spirit of teamwork to make a positive impact on our environment.
All students are highly welcome — your presence makes a difference!
Let’s clean it up and lift each other up! 💪🌿
Students Union
ASTU GENERAL
Dear University Students,
Join us for a University Cleaning Volunteer Service and be part of the movement to keep our campus clean, neat, and united!
🗓 Date: May 7
⏰ Time: 12:00 – 2:00 (Morning session)
📍 Location: ASTU
Let’s come together in the spirit of teamwork to make a positive impact on our environment.
All students are highly welcome — your presence makes a difference!
Let’s clean it up and lift each other up! 💪🌿
Students Union
ASTU GENERAL
❤1
Elevate your style with our premium collection of men's formal shoes. From classic oxfords to sleek loafers, our expertly crafted footwear combines timeless design with modern sophistication. Perfect for business, weddings, and every sharp-dressed occasion — step into confidence with every pair.
GET YOUR SHOES NOW AT https://t.me/velto_shoes
GET YOUR SHOES NOW AT https://t.me/velto_shoes
🔥4👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
✨50 days celebration✨
Last day of Gc🎓
We are eager to see you there let's make our Last day memorable🥳🥳🥳
📅May 10 2025
📍Naflet Hotel✨✨✨
⏰12:00-5:00 Lt
#50_day
#gc_committee
@gc2017_su
@gc2017_su
Last day of Gc🎓
We are eager to see you there let's make our Last day memorable🥳🥳🥳
📅May 10 2025
📍Naflet Hotel✨✨✨
⏰12:00-5:00 Lt
#50_day
#gc_committee
@gc2017_su
@gc2017_su
🔥4👍1
#ExitExam
" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር
በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#MoE
@tikvahethiopia
" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር
በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#MoE
@tikvahethiopia
👍3❤1
Laminet bord
Maserat lemfelgu(For graduation 👩🎓👨🎓)
Size
30*45
40*60
50*80
bemfelgut size masrat techlalachu
📞 0938424835
Maserat lemfelgu(For graduation 👩🎓👨🎓)
Size
30*45
40*60
50*80
bemfelgut size masrat techlalachu
📞 0938424835
👍2