ለወላጆች
በ2015 ዓ.ም ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ያለው ስርዓተ ትምህርት በአዲስ እንደተቀየረ ትምህርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ት/ቢሮ ማሳወቁ ይታወቃል። በመሆኑም አዲሶቹ መፅሀፍቶች በህትመት ላይ ስለሆኑ እና ህትመታቸው ተጠናቆ እስኪሰራጩ ድረስ የተወሰኑትን የመፅሀፍቶች ምዕራፎች በሶፍት ኮፒ ከዚህ በታች የተያያዘ መሆኑን እናሳውቃለን።
በ2015 ዓ.ም ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ያለው ስርዓተ ትምህርት በአዲስ እንደተቀየረ ትምህርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ት/ቢሮ ማሳወቁ ይታወቃል። በመሆኑም አዲሶቹ መፅሀፍቶች በህትመት ላይ ስለሆኑ እና ህትመታቸው ተጠናቆ እስኪሰራጩ ድረስ የተወሰኑትን የመፅሀፍቶች ምዕራፎች በሶፍት ኮፒ ከዚህ በታች የተያያዘ መሆኑን እናሳውቃለን።