Future Academy
2.91K subscribers
718 photos
9 videos
760 files
115 links
ይህ ቻናል የተቋቋመው 2016 ዓ.ም 12 ክፍል በነበርን ተማሪዎች ሲሆን አላማው የኛን ታናናሽ ተማሪዎች በትምህርት ማገዝና ነጋቸውን ዛሬ ላይ ሆነው እንዲሰሩ ለማስቻል ነው።

ለማንኛውም አስተያየትና ጥያቄ ይህንን ይጠቀሙ @Future998bot
Download Telegram
መጠየቅ ወይም ማማከር የምትፈልጉትን ነገር ሳትፈሩ እና ሳትሳቀቁ ጠይቁ teamችን መልስ ለመስጠት ዝግጁ ነው።
Anything stressed or depressed እያረጋችሁ ያለ ነገር ካለ just group ላይ or comment section ላይ አስቀምጡልን። we will try to answer as much as possible and as much as we can.


Have a great study,👋

@Future_Ethiopians
Future Academy pinned «ሰላም የኔ ውድ ጀግኖች! 👋 አሁን ያለነው በወሳኝ የዝግጅት ምዕራፍ ላይ ነው! ይህ ጊዜ፣ ሙሉ ትኩረታችሁን ሰብስባችሁ፣ የምትችሉትን ሁሉ የምታደርጉበት ሰዓት ነው! 🚀 በዚህ ወሳኝ የዝግጅት ወቅት ላይ፣ ዋናው ነገር የምታደርጉት ጥረት እና የምታሳዩት ጽናት ነው! 🎯 ከእያንዳንዱ የጥናት ሰዓት በኋላ "በቃ! ለዛሬ የምችለውን አድርጌያለሁ!" ብሎ በኩራት ማሰብ መቻል ትልቅ ነገር ነው። ይህ ስሜት፣ ጸጸትን…»
ለጥያቄዎቻችሁ ነገ ጠቅለል አድርገን መልስ እንሰጣችኋለን እስከዛው የምትጨምሩት ካለ ጠይቁ፡፡


@Future_Ethiopians
የpilot exam ከላይ ያሉትን መልሶቻቸውን ትፈልጋላቹ እንዴ?🤔
በቅድሚያ ምን subject መልስ ይሰራ
Final Results
31%
Biology
35%
Maths
13%
Chemistry
9%
Geography
12%
History
Aptitude እየመራ ነው 12:00 ላይ vote ይቆማል እስከዛ ያልመረጣቹ ምረጡ
🎉SAT Pilot Exam Answer🔑
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Aptitude pilot exam answer key

1.A
2.C
3.D
4.D
5.C
6.C
7.D
8.B
9.C


15.A
16.B
17.C
18.B

21.D
22.B
23.A
24.C
25.C
26.B
27.A
28.D
29.B
30.D


36.C
37.D
38.D
39.A
40.C
41.B
42.C
43.B
44.B
45.C
46.C
47.D
48.B
49.D
50.C
51.D
52.C
53.A
54.A
55.D
56.C
57.C
58.A
59.B
60.D

የላክንላቹ ጥያቄ የተሟላ አይደለም ለዛነው መልሶቹም የሌሉት ግር እንዳይላቹ😊

ስንት እንዳገኛችሁ comment ላይ አስቀምጡልን እስኪ ከ46ቱ

@Future_Ethiopians
ጥያቄውን pinned አድርጌላችዋለው
Booklet Code 077
Social ተማሪዎች አላቹ🙌😊
Geography or History
Future Academy
Photo
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆Natural students this is aptitide pilot exam
ምን ይሰራ መልስ
Anonymous Poll
57%
Geography
43%
History
Forwarded from Tikvah-University
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።

መንግሥት ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ የ12ኛ ክፍል ሀገረ አቀፍ ፈተናን ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲገቡ በማድረግ ፈተናውን ሲሰጥ ቆይቷል።

ይህም የፈተና ስርቆትና ኩረጃ እንዲቀንስ ማድረጉን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢቢሲ ተናግረዋል።

ዘንድሮ ከ608 ሺህ በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል።

ሀገር አቀፍ ፈተናው በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ ሲሆን፤ ፈተናውን በተሳካ መልኩ ለመስጠት የትምህርት ተቋማት የቁሳቁስ እና ሌሎች ዝግጅቶችን አጠናቀው ተማሪዎችን በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።

ፈተናውን በብይነ መረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች በየትምህርት ቤታቸው ልምምድ በማድረግ ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል።

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

@tikvahuniversity