📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌
@poimfitsae @poimfitsae
በየትኛውም ሁነት ላይ ግጥም ለማፃፍ
> ለፍቅረኛዎ
>ለወዳጅ ዘመድ
>ለሀዘን ወዘተ
የፈለጉትን መፅሀፍ ለማስላክ
የምግብ አሰራር
ፈረንሳይኛ ቋንቋ መማሪያ
ልብ ወለድ
ታሪክ...ወዘተ
@ft2194 👈 ይህንን ሊንክ ተጭነው ያናግሩኝ!!
@poimfitsae @poimfitsae
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌
@poimfitsae @poimfitsae
በየትኛውም ሁነት ላይ ግጥም ለማፃፍ
> ለፍቅረኛዎ
>ለወዳጅ ዘመድ
>ለሀዘን ወዘተ
የፈለጉትን መፅሀፍ ለማስላክ
የምግብ አሰራር
ፈረንሳይኛ ቋንቋ መማሪያ
ልብ ወለድ
ታሪክ...ወዘተ
@ft2194 👈 ይህንን ሊንክ ተጭነው ያናግሩኝ!!
@poimfitsae @poimfitsae
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌
ሀገር እንደ ሀገር ስታነባ አምርራ
የወገንን ስጋ ሲበላው አሞራ
መግደልና መሞት
የለት ተእለት ዜና ሆኖ እየተወራ
ሰላም ወዴት አለች
ወዴት ኮበለለች ወዴት ሄደች ሸሽታ
ሰብአዊነታችን
ከምን ተቀበረ ወርዶ ከከፍታ
ሀበሻነታችን
መለያ ስማችን
የዋህነታችን ስለምን ተፋቀ
ስለምን የሰው ልጅ
ከእንስሳነት ወርዶ ከክፋት ወደቀ
ሀገርን እንደ ሀገር
ሞገስ ያለበሰው የሀገር ጠባቂ
ለምን ተሰቃየ
ተፈተነ ክንዱ በወገን ሰባቂ
ለሀገር አንገቱን
ሰቶ ለሚሰዋ መስውአት ወታደር
ሞቱ ለህይወት ነው
ለሀገር ህልውና ለመለዮ ክብር
ዛሬም ወገን አለህ
የሞትክለት ህዝብህ ክብርህን አይረሳም
ስጋህ ቢቀበርም
አላማህ ትልቅ ነው ከግቡ አይገታም
ለሀገር የሞተ
ከኗሪ በላይ ነው የሰውነት ልኩ
ሞተ አይባልም
እሬሳ አይባልም የአንበሳ ነው መልኩ
አበሻነት ስሙእንታቀፍ
ከምግባሩ ራቀ ከፋ መሰይጠኑ
ስለምን ይወጋ
ስለምን ይታመስ ወገን በወገኑ
ይበቃል ይገታ
የመከራው ዝናብ ከጣራችን ይንጠፍ
ፅልመቱን ገርስሰን
በሀበሻነት እቅፍ ዛሬም እንታቀፍ
ከ ፍፁም ጥበበ
@poimfitsae @poimfitsae
የወገንን ስጋ ሲበላው አሞራ
መግደልና መሞት
የለት ተእለት ዜና ሆኖ እየተወራ
ሰላም ወዴት አለች
ወዴት ኮበለለች ወዴት ሄደች ሸሽታ
ሰብአዊነታችን
ከምን ተቀበረ ወርዶ ከከፍታ
ሀበሻነታችን
መለያ ስማችን
የዋህነታችን ስለምን ተፋቀ
ስለምን የሰው ልጅ
ከእንስሳነት ወርዶ ከክፋት ወደቀ
ሀገርን እንደ ሀገር
ሞገስ ያለበሰው የሀገር ጠባቂ
ለምን ተሰቃየ
ተፈተነ ክንዱ በወገን ሰባቂ
ለሀገር አንገቱን
ሰቶ ለሚሰዋ መስውአት ወታደር
ሞቱ ለህይወት ነው
ለሀገር ህልውና ለመለዮ ክብር
ዛሬም ወገን አለህ
የሞትክለት ህዝብህ ክብርህን አይረሳም
ስጋህ ቢቀበርም
አላማህ ትልቅ ነው ከግቡ አይገታም
ለሀገር የሞተ
ከኗሪ በላይ ነው የሰውነት ልኩ
ሞተ አይባልም
እሬሳ አይባልም የአንበሳ ነው መልኩ
አበሻነት ስሙእንታቀፍ
ከምግባሩ ራቀ ከፋ መሰይጠኑ
ስለምን ይወጋ
ስለምን ይታመስ ወገን በወገኑ
ይበቃል ይገታ
የመከራው ዝናብ ከጣራችን ይንጠፍ
ፅልመቱን ገርስሰን
በሀበሻነት እቅፍ ዛሬም እንታቀፍ
ከ ፍፁም ጥበበ
@poimfitsae @poimfitsae
🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧🎧
ልዩ ልዩ ግጥሞችን!!
🖊በ ፅሁፍ
🎙በ ድምፅ
🎥በ ቪዲዮ አሰርተው
ለወዳጅዎ
ለፍቅረኛዎ
ለልጅዎ
ለእህት/ወንድም
ለፈለጉት ሰው ልደት ፣ የፍቅር መግለጫ ፣ የይቅርታ መጠየቂያ ፣ የሀዘን መግለጫ የሆኑ፤
ሀሳብን የሚገልፁ አንጀትን የሚያርሱ ግጥሞችን ለማሰራት 👉 @ft2194 ላይ ያናግሩኝ!!
@poimfitsae @poimfitsae
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
ልዩ ልዩ ግጥሞችን!!
🖊በ ፅሁፍ
🎙በ ድምፅ
🎥በ ቪዲዮ አሰርተው
ለወዳጅዎ
ለፍቅረኛዎ
ለልጅዎ
ለእህት/ወንድም
ለፈለጉት ሰው ልደት ፣ የፍቅር መግለጫ ፣ የይቅርታ መጠየቂያ ፣ የሀዘን መግለጫ የሆኑ፤
ሀሳብን የሚገልፁ አንጀትን የሚያርሱ ግጥሞችን ለማሰራት 👉 @ft2194 ላይ ያናግሩኝ!!
@poimfitsae @poimfitsae
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
Forwarded from ❤ የፍቅር ስሜት 💕((በግጥም)) (👻Makbale🐼)
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
...ፍቅር........
...
ያኔ አንቺን ሳገኝሽ
ልቤም አዝኖ ነበር.....
ተስፍዬ ተሟጦ
ባዶ ሆኔ ነበር....
ያኔ ስንገናኝ
የህይወቴ ምእራፍ
አእላፍ ገፆቹ....
ተሞልተው ነበረ
በዝብርቅርቅ ስሜት
ሙሉ መስመሮቹ.....
....
አዎን የኔ ሀዊ
ተስፋዬን አብርተሽ
አዲስ አርገሽኛል....
ክፍተቶቼን ሞልቶ
ፍቅርሽ ከልሎኛል
የረጠበው አይኔ
ያዘሉትን እንባ
በፍቅርሽ አብሰሽ...
ይኸውልሽ ልቤ
ዛሬ ላለሁበት
ለደስተኛው ፍቅርሽ
ማንነትን ሰጠሽ..
..
..ውዴ.....
እስኪ መልሽልኝ
በእኔና ባንቺ ቃል
ለፍቅራችን እምነት
ቃልኪዳን ስናስር
እስኪ ማን ነበሩ?.....
ከከዋክብት ውጪ
ያዩ ከነበሩ
አምጪ ይጠየቁ
የፍቅራችንን ጥግ
ያቁ ከነበሩ....
........
አዎ አስከፋሻለሁ
ይህንን አውቃለሁ
ብትቀየሚኝም
ጨክነሽ አይደለም
..ሚስቴ....
ፍቅርሽ ያፈቅርሻል....
በውስጡ አስፍሮ
ሁሌም ሳትወጪ
ንግስቱ አድርጎ
በልቡ ሾሞሻል.....
ፍቅርሽ እንዳይጠፋ
በትልቅ ሸራ ላይ
በደማቁ ብእር
ስምሽን አስፍሮታል...
...
እናም ይኸውልሽ
በፍቅሬ አትወላውይ
ጥርጥር አይግባሽ
አወድሻለሁኝ.....
ይህ ስለማይገባሽ
ቃሉም ደስ አይልም
አፈቅርሻለሁኝ
ለ ፍቅር
ከ አፍቃሪሽ
✍ተፃፈ በ @Mak_bale
21.3.2013
@joftdav
@joftdav
@joftdav
...ፍቅር........
...
ያኔ አንቺን ሳገኝሽ
ልቤም አዝኖ ነበር.....
ተስፍዬ ተሟጦ
ባዶ ሆኔ ነበር....
ያኔ ስንገናኝ
የህይወቴ ምእራፍ
አእላፍ ገፆቹ....
ተሞልተው ነበረ
በዝብርቅርቅ ስሜት
ሙሉ መስመሮቹ.....
....
አዎን የኔ ሀዊ
ተስፋዬን አብርተሽ
አዲስ አርገሽኛል....
ክፍተቶቼን ሞልቶ
ፍቅርሽ ከልሎኛል
የረጠበው አይኔ
ያዘሉትን እንባ
በፍቅርሽ አብሰሽ...
ይኸውልሽ ልቤ
ዛሬ ላለሁበት
ለደስተኛው ፍቅርሽ
ማንነትን ሰጠሽ..
..
..ውዴ.....
እስኪ መልሽልኝ
በእኔና ባንቺ ቃል
ለፍቅራችን እምነት
ቃልኪዳን ስናስር
እስኪ ማን ነበሩ?.....
ከከዋክብት ውጪ
ያዩ ከነበሩ
አምጪ ይጠየቁ
የፍቅራችንን ጥግ
ያቁ ከነበሩ....
........
አዎ አስከፋሻለሁ
ይህንን አውቃለሁ
ብትቀየሚኝም
ጨክነሽ አይደለም
..ሚስቴ....
ፍቅርሽ ያፈቅርሻል....
በውስጡ አስፍሮ
ሁሌም ሳትወጪ
ንግስቱ አድርጎ
በልቡ ሾሞሻል.....
ፍቅርሽ እንዳይጠፋ
በትልቅ ሸራ ላይ
በደማቁ ብእር
ስምሽን አስፍሮታል...
...
እናም ይኸውልሽ
በፍቅሬ አትወላውይ
ጥርጥር አይግባሽ
አወድሻለሁኝ.....
ይህ ስለማይገባሽ
ቃሉም ደስ አይልም
አፈቅርሻለሁኝ
ለ ፍቅር
ከ አፍቃሪሽ
✍ተፃፈ በ @Mak_bale
21.3.2013
@joftdav
@joftdav
@joftdav
Forwarded from ❤ የፍቅር ስሜት 💕((በግጥም)) (👻Makbale🐼)
▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▤▤▣▣▣▣▣▣▣▣▣
.....የጷጉሜ ገፃቼ.....
በፀጥታዬ ውስጥ ትልቅ ጩኸት ይሰማኛል። ባለመናገሬ መሀል ሀያል ቃላትን አምቄያለሁ። የምር ውዴ የምነግረው አጥቼ ሰሚ ሲጠፋብኝ ለአንዲት ጨረቃና ለአእላፍ ከዋክብቶች ሁላ ሳይቀር ለፍልፌያለሁ።
ህይወት ግን ምን አይነት ናት.........
እሷ ባለችው እንጂ እኛ ባሰብነው፤ አይናችን እንደሚመለከተው
እንጂ ልባችን
እንደሚያስበው አናስኬዳትም.... እኔም ለዚህ ነበር
የእኔ አንቺን
ማፍቀር ብቻ
ደስታዬን ሙሉ ያደርገዋል፤ የእኔ ፍቅር ለሁለታችንም ይበቃል ብዬ አስብ የነበረው....
ነገር ግን ውዴ ለካ ሁሉም ስህተት ነበር ያንዱ
ማፍቀር የሁለቱንም
ፍቅር
አይተካምና.....
..ህይወቴ.........
ዝም ብለሽ ትሄጃለሽ ብዬ አላሰብኩም ነበር, ደግሞም አንቺ ነበርሽ
ተናግሮ ከሄደ ይልቅ
ዝም ብሎ የሄደን ሰው
መጠበቅ እጅጉን
ይጎዳል ያልሽኝ...
ደግሞሞ በበፊቱ ፍቅርሽ የተሰራብሽን በደል ህመሙን እያወቅሽ
በስቃዩ ውስጥ እየኖርሽ
ለሌላው ታጋሪዋለሽ ብዬ
አላስብም ነበር....
ውዴ በመሄድሽ አላዘንኩም
ቂምም አልያዝኩም
ምክንያቱም
ምናልባት ከኔ ያጣሽውን ከሌላው ለማግኘት ልብሽ ከጅሎ ይሆናል የማዝነው
........................................................................................................................................................................................................ ይቀጥላል........
#እንዲቀጥል_vote_ሰጠት_ሰጠት
^ከ~ጷጉሜ ገፃቼ ውስጥ የተቀነጨበ
4ተኛው ገፅ የመጀመሪያው ክፍል^
✍ተፃፈ በ @Mak_bale
4,13,2012
@joftdav
@joftdav
@joftdav
.....የጷጉሜ ገፃቼ.....
በፀጥታዬ ውስጥ ትልቅ ጩኸት ይሰማኛል። ባለመናገሬ መሀል ሀያል ቃላትን አምቄያለሁ። የምር ውዴ የምነግረው አጥቼ ሰሚ ሲጠፋብኝ ለአንዲት ጨረቃና ለአእላፍ ከዋክብቶች ሁላ ሳይቀር ለፍልፌያለሁ።
ህይወት ግን ምን አይነት ናት.........
እሷ ባለችው እንጂ እኛ ባሰብነው፤ አይናችን እንደሚመለከተው
እንጂ ልባችን
እንደሚያስበው አናስኬዳትም.... እኔም ለዚህ ነበር
የእኔ አንቺን
ማፍቀር ብቻ
ደስታዬን ሙሉ ያደርገዋል፤ የእኔ ፍቅር ለሁለታችንም ይበቃል ብዬ አስብ የነበረው....
ነገር ግን ውዴ ለካ ሁሉም ስህተት ነበር ያንዱ
ማፍቀር የሁለቱንም
ፍቅር
አይተካምና.....
..ህይወቴ.........
ዝም ብለሽ ትሄጃለሽ ብዬ አላሰብኩም ነበር, ደግሞም አንቺ ነበርሽ
ተናግሮ ከሄደ ይልቅ
ዝም ብሎ የሄደን ሰው
መጠበቅ እጅጉን
ይጎዳል ያልሽኝ...
ደግሞሞ በበፊቱ ፍቅርሽ የተሰራብሽን በደል ህመሙን እያወቅሽ
በስቃዩ ውስጥ እየኖርሽ
ለሌላው ታጋሪዋለሽ ብዬ
አላስብም ነበር....
ውዴ በመሄድሽ አላዘንኩም
ቂምም አልያዝኩም
ምክንያቱም
ምናልባት ከኔ ያጣሽውን ከሌላው ለማግኘት ልብሽ ከጅሎ ይሆናል የማዝነው
........................................................................................................................................................................................................ ይቀጥላል........
#እንዲቀጥል_vote_ሰጠት_ሰጠት
^ከ~ጷጉሜ ገፃቼ ውስጥ የተቀነጨበ
4ተኛው ገፅ የመጀመሪያው ክፍል^
✍ተፃፈ በ @Mak_bale
4,13,2012
@joftdav
@joftdav
@joftdav
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"ሰውነት ስንት ነው" ገጣሚ ፍፁም ጥበበ በ "እሁድን በ ኢቢ ኤስ" @poimfitsae
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"ዛሬ ቢሆን ገና" ገጣሚ ፍፁም ጥበበ ከ "እሁድን በ ኢቢኤስ" ጋር በግጥም ስራ @ft2194 @poimfitsae
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
.
.
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
ናፍቆት በሹል መርፌው እየጠቀጠቀ
ለየዋሁ ልቤ ስቃይ እያረቀቀ
እማላገኝሽን
እማላገኝሽን
አንቺን አምጣት አለኝ
እሷን አምጣት አለኝ
ቆራርጦ አፈራርሶ ካፈር ሊያዳቅለኝ
እስትንፋሴን ነጥቆ ከጉድጓድ ሊጥለኝ
አንቺ ከሄድሽ ወዲህ
መሰለኝ መቃብር
ያለሁበት ሰፈር
ዘልዬ ቦርቄ
ያደኩበት መንደር
ደሞም ባከባቢው
የሚወጣው ድምፀት
የሚሰማው ጩኸት
መሰለኝ የሲኦል
ጫጫታ'ና ሁካታ፥
የአጋንንት ፉጨት
የሐጣን ዋይዋይታ፥
የሐጥአን እሪታ...
እንዲም አስባለሁ
ሰፈርተኛው ሁሉ
ሞልቶለት ሲዘክር
ይመስለኛል የኔ
የአርባዬ ተስካር
የሰማንያ ተስካር
ሙት አመቴን ማውሻ
እኔን ማስታወሻ
ደግሶ ማልቀሻ...
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
አለሜ በሙሉ ተመሰቃቀለ
ሁሉ በኔ አየለ
ህሊናዬ ዛለ
ዋለለ ቆሰለ
መላው ሰውነቴም
ነደደ ከሰለ
ከሰለ
.
.
እንደው ባጠቃላይ
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
ምናለ ያልሆንኩት ምናል ያላረግሽኝ
አንድ ጊዜ ሄደሽ አስሬ ገደልሽኝ!!!
ማይክል ሰለሞን
(የቡዜ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
.
.
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
ናፍቆት በሹል መርፌው እየጠቀጠቀ
ለየዋሁ ልቤ ስቃይ እያረቀቀ
እማላገኝሽን
እማላገኝሽን
አንቺን አምጣት አለኝ
እሷን አምጣት አለኝ
ቆራርጦ አፈራርሶ ካፈር ሊያዳቅለኝ
እስትንፋሴን ነጥቆ ከጉድጓድ ሊጥለኝ
አንቺ ከሄድሽ ወዲህ
መሰለኝ መቃብር
ያለሁበት ሰፈር
ዘልዬ ቦርቄ
ያደኩበት መንደር
ደሞም ባከባቢው
የሚወጣው ድምፀት
የሚሰማው ጩኸት
መሰለኝ የሲኦል
ጫጫታ'ና ሁካታ፥
የአጋንንት ፉጨት
የሐጣን ዋይዋይታ፥
የሐጥአን እሪታ...
እንዲም አስባለሁ
ሰፈርተኛው ሁሉ
ሞልቶለት ሲዘክር
ይመስለኛል የኔ
የአርባዬ ተስካር
የሰማንያ ተስካር
ሙት አመቴን ማውሻ
እኔን ማስታወሻ
ደግሶ ማልቀሻ...
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
አለሜ በሙሉ ተመሰቃቀለ
ሁሉ በኔ አየለ
ህሊናዬ ዛለ
ዋለለ ቆሰለ
መላው ሰውነቴም
ነደደ ከሰለ
ከሰለ
.
.
እንደው ባጠቃላይ
አንቺ ከሄድሽ ወዲ
ምናለ ያልሆንኩት ምናል ያላረግሽኝ
አንድ ጊዜ ሄደሽ አስሬ ገደልሽኝ!!!
ማይክል ሰለሞን
(የቡዜ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
የጨለመ ጊዜ
""""""""""""""""
ለምን?
ጊዜ ዘመን ሰዓት እያዋጀን፤
ለብርሃን ስንሮጥ
እንደ እሳት እራት ብርሃኑ ፈጀን?
ለምን?
እያደር ሰቆቃ እያደር ጭካኔ፤
ለአዘቅዝቆ ኗሪው
መትረየስ ነበረ የሚገባው ለኔ?
ለምን?
በሚስቴ አስክሬን ሀዘን 'ምቆራመድ
በልጆቼ እሬሳ በቁጭት የምነድ
ከሀገሬ ቆሜ በሀገሬ የምሰደድ
ለምን?
ብለን ስንጠይቅ
እሳት ሲለቁብህ
አንተ ምጣድ ሆነህ ዝምብለህ ተጋገር፤
በነገር ቢጠብሱህ
አንተ ምድር ሆነህ በሆድ ችለህ እደር፤
እንረድህ ሲሉህ
ትንፋሽህን ውጠህ ከአንገትህ በል ሰበር፤
በጨለመ ጊዜ
ጠይም ፀሀይ አስብ ደም ያለበት ጀንበር፤
እውትና ንጋት ይፈካል እያደር!
የሚል መልስ አለ እንዴ?
ልክ ያጣ ቀን ሲኖር
ለካም ቤተ መቅደስ ይኖራል ወንበዴ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
""""""""""""""""
ለምን?
ጊዜ ዘመን ሰዓት እያዋጀን፤
ለብርሃን ስንሮጥ
እንደ እሳት እራት ብርሃኑ ፈጀን?
ለምን?
እያደር ሰቆቃ እያደር ጭካኔ፤
ለአዘቅዝቆ ኗሪው
መትረየስ ነበረ የሚገባው ለኔ?
ለምን?
በሚስቴ አስክሬን ሀዘን 'ምቆራመድ
በልጆቼ እሬሳ በቁጭት የምነድ
ከሀገሬ ቆሜ በሀገሬ የምሰደድ
ለምን?
ብለን ስንጠይቅ
እሳት ሲለቁብህ
አንተ ምጣድ ሆነህ ዝምብለህ ተጋገር፤
በነገር ቢጠብሱህ
አንተ ምድር ሆነህ በሆድ ችለህ እደር፤
እንረድህ ሲሉህ
ትንፋሽህን ውጠህ ከአንገትህ በል ሰበር፤
በጨለመ ጊዜ
ጠይም ፀሀይ አስብ ደም ያለበት ጀንበር፤
እውትና ንጋት ይፈካል እያደር!
የሚል መልስ አለ እንዴ?
ልክ ያጣ ቀን ሲኖር
ለካም ቤተ መቅደስ ይኖራል ወንበዴ!
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
ናፈቀኝ ሀገሬ
"""""""""""""""
ብዕሬን ሸክፌ
ሀሳብ አጠንፍፌ
ቃላት አጣልፌ
ሄድኩኝ ከወረቀት፤
ቅኔ ልደረድር
ግጥሜን ልሰድር
ከመድብሌ ልከት!
ሀገር ብዬ ጀመርኩ
ሀገሬን ላልጨርስ
ጦማሬን ከትቤ፤
ዋ ብሎ አስፈራራኝ
ከራሴ እያጣላ
አመንትቶ ቀልቤ!
.
.
ለምን አልሽ አለሜ?
.
.
እንደምን ይፃፋል
ስለሀገር ግጥም
ጦቢያ ይሉት ቅኔ፤
ሁሉም አስሮ ይዞት
ዘር የሚሉት ብሂል
የአስተሳሰብ ጠኔ፤
የአባ ጃርሶ ቁጣ
የአቶ መርዕድ ዱላ
የት አለና? ዛሬ፤
የፅዮን ስፍስፍ ልብ
የከድጃ ገር ነፍስ
ርቆ ሄዶ ከኔ፤
የትርንጎ ውበት
የአለሚቱ ምክር
ጠፍቶ ከዘመኔ፤
እንደምን ይፃፋል
ሀገር ይሉት ግጥም
ሀገር ይሉት ቅኔ!
.
.
ጉድ አለ በሀገሬ
.
.
አዬ ጉድ ነው መርዶ
ሰው ከራስ ተሰዶ
ከእምነቱ እረክሶ፤
እሩቅ እሩቅ ሲሄድ
እሳትን ሲላመድ
እያደር ተናንሶ፤
ስክነት ይሉት ጠፍቶ
ሰው እብሪትን ሽቶ
እሳትን ተላብሶ፤
አባት አንገት ደፍቶ
እናትን ሆድ ብሷት
አይኖቿ አልቅሶ፤
እህት በእህቷ
ወንድም በወንድሙ
ጦር ሰይፍ ተማዞ፤
መከባበር ጠፍቶ
ልጂት እናት ንቃ
ልጅ አባቱን አ'ዞ!
ሰው በቁም ታርዞ
ሲሄድ ሲፈረጥጥ
ቁልቁሉን እሩጫ
የእውር ድንብር፤
እንዴት ከግጥሜ ላይ
ጎላ ብላ ትፃፍ
ቅኔ ያላት ሀገር?
.
.
እንዴት? .....እንዴት?
.
.
ወገን ተከፋፍሎ
እገደል ተምሎ
በዘርና በጎጥ፤
በነጮች ሰበካ
ከሀገር ተሰዶ
በድኑን ሲቀመጥ፤
በዳንኪራ ፈዞ
ቁሙን ተገንዞ
ከሀገር ሲፈረጥጥ፤
እና እንዴት ተብሎ
ስለ ሀገር ይፃፍ
ሀገር ትቆላመጥ?
.
.
ተመልከች ዓለሜ
.
.
ሀገር ማለት ሰው ነው
ሰው ነው
ሰው ነው ሀገር፤
ሰው ከሌለ የለም
ሀገር ይሉት ወሬ
ሀገር ይሉት ነገር!
ሰብዕና ጎድሎ
በሌላ ተደልሎ
በቁም ተቀምጦ እሩቅ ከከነፈ፤
ምን ተብሎ ቅኔ
ምን ተብሎ ግጥም
ስለ ሀገር ተፃፈ?
.
.
(እናማ)
.
.
ስለሀገር ያሰብኩት
ብዙ የተለምኩት
ባሸተው ሰንፍጦ
ብቀምስ ጎመዘዘኝ፤
ከእውነቱ ተውኩና
ከተስፋ አጠቀስኩኝ
ብዕሬን አነሳሁ ከወረቀት ልቀኝ፤
ሀሳቤን ሳሰፍር
የሚል ግጥም ፃፍኩኝ
ሀገሬ ላይ ቆሜ ሀገሬ ናፈቀኝ!
(ሀገሬ ናፈቀኝ)
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
"""""""""""""""
ብዕሬን ሸክፌ
ሀሳብ አጠንፍፌ
ቃላት አጣልፌ
ሄድኩኝ ከወረቀት፤
ቅኔ ልደረድር
ግጥሜን ልሰድር
ከመድብሌ ልከት!
ሀገር ብዬ ጀመርኩ
ሀገሬን ላልጨርስ
ጦማሬን ከትቤ፤
ዋ ብሎ አስፈራራኝ
ከራሴ እያጣላ
አመንትቶ ቀልቤ!
.
.
ለምን አልሽ አለሜ?
.
.
እንደምን ይፃፋል
ስለሀገር ግጥም
ጦቢያ ይሉት ቅኔ፤
ሁሉም አስሮ ይዞት
ዘር የሚሉት ብሂል
የአስተሳሰብ ጠኔ፤
የአባ ጃርሶ ቁጣ
የአቶ መርዕድ ዱላ
የት አለና? ዛሬ፤
የፅዮን ስፍስፍ ልብ
የከድጃ ገር ነፍስ
ርቆ ሄዶ ከኔ፤
የትርንጎ ውበት
የአለሚቱ ምክር
ጠፍቶ ከዘመኔ፤
እንደምን ይፃፋል
ሀገር ይሉት ግጥም
ሀገር ይሉት ቅኔ!
.
.
ጉድ አለ በሀገሬ
.
.
አዬ ጉድ ነው መርዶ
ሰው ከራስ ተሰዶ
ከእምነቱ እረክሶ፤
እሩቅ እሩቅ ሲሄድ
እሳትን ሲላመድ
እያደር ተናንሶ፤
ስክነት ይሉት ጠፍቶ
ሰው እብሪትን ሽቶ
እሳትን ተላብሶ፤
አባት አንገት ደፍቶ
እናትን ሆድ ብሷት
አይኖቿ አልቅሶ፤
እህት በእህቷ
ወንድም በወንድሙ
ጦር ሰይፍ ተማዞ፤
መከባበር ጠፍቶ
ልጂት እናት ንቃ
ልጅ አባቱን አ'ዞ!
ሰው በቁም ታርዞ
ሲሄድ ሲፈረጥጥ
ቁልቁሉን እሩጫ
የእውር ድንብር፤
እንዴት ከግጥሜ ላይ
ጎላ ብላ ትፃፍ
ቅኔ ያላት ሀገር?
.
.
እንዴት? .....እንዴት?
.
.
ወገን ተከፋፍሎ
እገደል ተምሎ
በዘርና በጎጥ፤
በነጮች ሰበካ
ከሀገር ተሰዶ
በድኑን ሲቀመጥ፤
በዳንኪራ ፈዞ
ቁሙን ተገንዞ
ከሀገር ሲፈረጥጥ፤
እና እንዴት ተብሎ
ስለ ሀገር ይፃፍ
ሀገር ትቆላመጥ?
.
.
ተመልከች ዓለሜ
.
.
ሀገር ማለት ሰው ነው
ሰው ነው
ሰው ነው ሀገር፤
ሰው ከሌለ የለም
ሀገር ይሉት ወሬ
ሀገር ይሉት ነገር!
ሰብዕና ጎድሎ
በሌላ ተደልሎ
በቁም ተቀምጦ እሩቅ ከከነፈ፤
ምን ተብሎ ቅኔ
ምን ተብሎ ግጥም
ስለ ሀገር ተፃፈ?
.
.
(እናማ)
.
.
ስለሀገር ያሰብኩት
ብዙ የተለምኩት
ባሸተው ሰንፍጦ
ብቀምስ ጎመዘዘኝ፤
ከእውነቱ ተውኩና
ከተስፋ አጠቀስኩኝ
ብዕሬን አነሳሁ ከወረቀት ልቀኝ፤
ሀሳቤን ሳሰፍር
የሚል ግጥም ፃፍኩኝ
ሀገሬ ላይ ቆሜ ሀገሬ ናፈቀኝ!
(ሀገሬ ናፈቀኝ)
አብርሃም ፍቅሬ
(የቅዳስ ልጅ)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
🍃 የጎረቤትፍቅር ●🍃
,,,,,,,,
ተሳስሮ አንደበቴ ድፍረቱን አጥቼ
አልነግርሽም እጂ የልቤን አውጥቼ
ደጅሽ እመጣለው በፀሀይ አሳብቤ
አይኔ እንዲያጣምርሽ ከምስኪኑ ልቤ
እርቀት አይባል የገደበን ድንበር
አንድ ላይ ያለነው ያውም አንድ ሰፈር
ከቤቴ ስወጣ ይታየኛል ቤትሽ
መዋያቸው እዚ እናትና አባትሽ
ሀይሉ ሲበረታ የጎሮቤት ፍቅር
ሰርቄ አይሻለው በቤታቹ አጥር
እናትሽ ተጫዋች ፍቅር አዋቂ ናቸው
ደግ ደጉን እንጂ ክፋም አይወጣቸው
አባትሽ ወገኛ ወግ አጥባቂ ናቸው
አያውቁት ዘመኑን ፍቅር አይገባቸው
ታዲያ እንዴት አድርጌ ፍቅሬን ልንገራቸው
እናልሽ ሀሳቤ፤
ምስኪኗ ሰበቤ፤
በሾህ ታጥረሽብኝ እንደ ፅጌሬዳ
መአዛሽ ይመጣል አልፎ ካንቺ ጓዳ
አያገኝሽ ነገር ልቤ አንቺን ሽቶ
አወደኝ መአዛሽ እንደ ናርዶስ ሽቶ
አንቺስ ባወቅሽኝልኝ ቀርቶብኝ የነሱ
ልቤ ከሚጣላ ከገዛ እራሱ
ነገር በአይን ይገባል አይደለ ተረቱ
ምነው የኔ ጊዜ አልገባሽም እቱ
እራብ ጥማት ሲሆን ግድ እንኳ አይሰጠኝ
ማወቅ ይሳነዋል ቀርቦ ሚጠይቀኝ
ናፍቆትሽ ሲመጣ ወቶ ላይደበቅ
ማንም አይቸግረው ስሜቴን ለማወቅ
ስናፍቅሽ ውዬ ስባዝን በቁሜ
ትመጪያለሽ ደግሞ ለሊቱን በህልሜ
እስኪነጋ ሌቱ አቅፌሽ በክንዴ
ቻው እንኳ ሳትይኝ ትሄጂያለሽ ባንዴ
ውለታ የረሱ የዛሬን ለማደር
ወርቅ ላበደረ ተመልሰ ጠጠር
ሲፈለጉ ታተው ቀን ቀን እየሸሹ
ለሊት እየመጡ ሰው ለሚረብሹ
ህልም ላበደሩስ ምንድነው ምላሹ?
አባ ይፍቱኝ ተብሎ አይኬድ ከቄሱ
እኔስ ቸግሮኛል ለጥያቄው መልሱ
እንከን ባይኖራቸው ውበት ቢላበሱ
ፍቅር አይገነቡም ሰው እያፈረሱ።
✍ቶፊቅ መሀመድ
(@Tufawmuhe)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
,,,,,,,,
ተሳስሮ አንደበቴ ድፍረቱን አጥቼ
አልነግርሽም እጂ የልቤን አውጥቼ
ደጅሽ እመጣለው በፀሀይ አሳብቤ
አይኔ እንዲያጣምርሽ ከምስኪኑ ልቤ
እርቀት አይባል የገደበን ድንበር
አንድ ላይ ያለነው ያውም አንድ ሰፈር
ከቤቴ ስወጣ ይታየኛል ቤትሽ
መዋያቸው እዚ እናትና አባትሽ
ሀይሉ ሲበረታ የጎሮቤት ፍቅር
ሰርቄ አይሻለው በቤታቹ አጥር
እናትሽ ተጫዋች ፍቅር አዋቂ ናቸው
ደግ ደጉን እንጂ ክፋም አይወጣቸው
አባትሽ ወገኛ ወግ አጥባቂ ናቸው
አያውቁት ዘመኑን ፍቅር አይገባቸው
ታዲያ እንዴት አድርጌ ፍቅሬን ልንገራቸው
እናልሽ ሀሳቤ፤
ምስኪኗ ሰበቤ፤
በሾህ ታጥረሽብኝ እንደ ፅጌሬዳ
መአዛሽ ይመጣል አልፎ ካንቺ ጓዳ
አያገኝሽ ነገር ልቤ አንቺን ሽቶ
አወደኝ መአዛሽ እንደ ናርዶስ ሽቶ
አንቺስ ባወቅሽኝልኝ ቀርቶብኝ የነሱ
ልቤ ከሚጣላ ከገዛ እራሱ
ነገር በአይን ይገባል አይደለ ተረቱ
ምነው የኔ ጊዜ አልገባሽም እቱ
እራብ ጥማት ሲሆን ግድ እንኳ አይሰጠኝ
ማወቅ ይሳነዋል ቀርቦ ሚጠይቀኝ
ናፍቆትሽ ሲመጣ ወቶ ላይደበቅ
ማንም አይቸግረው ስሜቴን ለማወቅ
ስናፍቅሽ ውዬ ስባዝን በቁሜ
ትመጪያለሽ ደግሞ ለሊቱን በህልሜ
እስኪነጋ ሌቱ አቅፌሽ በክንዴ
ቻው እንኳ ሳትይኝ ትሄጂያለሽ ባንዴ
ውለታ የረሱ የዛሬን ለማደር
ወርቅ ላበደረ ተመልሰ ጠጠር
ሲፈለጉ ታተው ቀን ቀን እየሸሹ
ለሊት እየመጡ ሰው ለሚረብሹ
ህልም ላበደሩስ ምንድነው ምላሹ?
አባ ይፍቱኝ ተብሎ አይኬድ ከቄሱ
እኔስ ቸግሮኛል ለጥያቄው መልሱ
እንከን ባይኖራቸው ውበት ቢላበሱ
ፍቅር አይገነቡም ሰው እያፈረሱ።
✍ቶፊቅ መሀመድ
(@Tufawmuhe)
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
#እዬዬ
.
.
ከሩቅ ይታየኛል
'ካድማስ ወዲያ ማዶ
አይመሽ ወይ አይነጋ፤
ጭጋግ የወረሰው ያልታደለ ቀንሽ፣
ገብቶሽ እንደው እንጃ፤
በለቅሶ ሲታጀብ የታፈነው ሳቅሽ፡፡
በትላንት ጀምበር
እንባሽ ላይታበስ ፀዳሉ ላይፈካ፣
ጥምሽን ላይቆረጠው ረሃብሽ ላይረካ፣
የፊትሽ ወጋገን በሀዘን ሲታረስ፣
"እዬዬ"ሽን ሳቂው፤
ወትሮም ቤተኛሽ ነው እየሳቁ ማልቀስ፡፡
እየሳቁ ማልቀስ እየሞቱ መኖር፣
ላንቃ እያኘከ እያከኩ ማደር፣
የኋሊት መዘመን ሲተልቁ ማነስ፣
ሰብስቦ መበተን ደምሮ መቀነስ፡፡
ነው እና ያንቺ እጣ፤
በሆነብሽ ሁሉ ብዙ አትከፊ፣
በእንባ ጎርፍ አለም እየሳቅሽ እለፊ፡፡
✍ abiye12
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
.
.
ከሩቅ ይታየኛል
'ካድማስ ወዲያ ማዶ
አይመሽ ወይ አይነጋ፤
ጭጋግ የወረሰው ያልታደለ ቀንሽ፣
ገብቶሽ እንደው እንጃ፤
በለቅሶ ሲታጀብ የታፈነው ሳቅሽ፡፡
በትላንት ጀምበር
እንባሽ ላይታበስ ፀዳሉ ላይፈካ፣
ጥምሽን ላይቆረጠው ረሃብሽ ላይረካ፣
የፊትሽ ወጋገን በሀዘን ሲታረስ፣
"እዬዬ"ሽን ሳቂው፤
ወትሮም ቤተኛሽ ነው እየሳቁ ማልቀስ፡፡
እየሳቁ ማልቀስ እየሞቱ መኖር፣
ላንቃ እያኘከ እያከኩ ማደር፣
የኋሊት መዘመን ሲተልቁ ማነስ፣
ሰብስቦ መበተን ደምሮ መቀነስ፡፡
ነው እና ያንቺ እጣ፤
በሆነብሽ ሁሉ ብዙ አትከፊ፣
በእንባ ጎርፍ አለም እየሳቅሽ እለፊ፡፡
✍ abiye12
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
_መቃብሬ ጫፍ ላይ...!_
የመኖሬን ቅኔ፣
የመፈጠሬን፣ ውል፣
ከችሮት መድቤ ፣
ለድሎት ፈገግታ፣ ጥርሴን ባልገልጠውም ፤
ካፈቀርኩሽ ወዲያ፣
የሽቅብ እግዜሩን፣ አላንጓጥጠውም።
ሳልፈልግ ተፈጠርኩ፣
የፍጥረትን አምላክ ፣
ለምን ? እንዴት ? ብዬ፣ በእንባ ተዋቀስኩት፣
ዘመናቶች አልፈው፣
አንቺን ያቀፍኩ 'ለት፣
ደጁ ተንበርክኬ ምስጋናዬን ቸርኩት።
ምስጋናዬን ሰምቶ፣
ፍቅር ነው 'ምትይው፣
ያለው የነበረው፣ ሳልፈልግ የላከኝ፣
የሞት ስለት ላከ፣
መኖር ሳፈቅር አይቶ ከመኖር ሊቆርጠኝ።
ተመልከች እንግዲህ፣
ጥያቄ'ና መልሱ ፣
አለቅጥ ተዛንፎ፣ አለቅጥ ሲጓደል፣
መጣመር ለራበው፣
በፎሌ ተሞልቶ፣ መለየት ሲታደል።
አሁን ምን ይሉታል፣
ሳይፈልግ መጥቶ፣
በኑሮ አተካራ፣የተገፋን ፍጥረት፣
ባንቺ መኖር ሲያምረው፣
ከእቅፍሽ አሽሽቶ፣ ወደሞት መጎተት፣ ?
ደግሞስ፣
ፍቅርን እያረዱ፣
የመዋደድን ሀቅ፣
በመስቀል የፃፍኩኝ፣ ፍቅር ነኝ ከማለት፣
ምናለበት ነበር፣
ዘመናት ቢያዘልቀው፣ የኔና አንቺን ቅፅበት፣?
ተይው አንቺሆዬ ...!!!
ነገሩን አልኩ እንጂ......continue on t.me/poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
የመኖሬን ቅኔ፣
የመፈጠሬን፣ ውል፣
ከችሮት መድቤ ፣
ለድሎት ፈገግታ፣ ጥርሴን ባልገልጠውም ፤
ካፈቀርኩሽ ወዲያ፣
የሽቅብ እግዜሩን፣ አላንጓጥጠውም።
ሳልፈልግ ተፈጠርኩ፣
የፍጥረትን አምላክ ፣
ለምን ? እንዴት ? ብዬ፣ በእንባ ተዋቀስኩት፣
ዘመናቶች አልፈው፣
አንቺን ያቀፍኩ 'ለት፣
ደጁ ተንበርክኬ ምስጋናዬን ቸርኩት።
ምስጋናዬን ሰምቶ፣
ፍቅር ነው 'ምትይው፣
ያለው የነበረው፣ ሳልፈልግ የላከኝ፣
የሞት ስለት ላከ፣
መኖር ሳፈቅር አይቶ ከመኖር ሊቆርጠኝ።
ተመልከች እንግዲህ፣
ጥያቄ'ና መልሱ ፣
አለቅጥ ተዛንፎ፣ አለቅጥ ሲጓደል፣
መጣመር ለራበው፣
በፎሌ ተሞልቶ፣ መለየት ሲታደል።
አሁን ምን ይሉታል፣
ሳይፈልግ መጥቶ፣
በኑሮ አተካራ፣የተገፋን ፍጥረት፣
ባንቺ መኖር ሲያምረው፣
ከእቅፍሽ አሽሽቶ፣ ወደሞት መጎተት፣ ?
ደግሞስ፣
ፍቅርን እያረዱ፣
የመዋደድን ሀቅ፣
በመስቀል የፃፍኩኝ፣ ፍቅር ነኝ ከማለት፣
ምናለበት ነበር፣
ዘመናት ቢያዘልቀው፣ የኔና አንቺን ቅፅበት፣?
ተይው አንቺሆዬ ...!!!
ነገሩን አልኩ እንጂ......continue on t.me/poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
Telegram
የፍፄ ግጥሞች
#አጫጭር ግጥሞች
#ወጎች
#መጣጥፍ እና ሌሎችም የጥበብ ስራዎች።
ለአስተያየት ፥ ጥያቄ ፥ እንዲሁም ፅሁፍ ለመላክ @ft2194
Follow
*youtube
https://youtube.com/channel/UC6lhxeXubv3KTAqrOmI7rhQ
*tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMRfTvYWA/
#ወጎች
#መጣጥፍ እና ሌሎችም የጥበብ ስራዎች።
ለአስተያየት ፥ ጥያቄ ፥ እንዲሁም ፅሁፍ ለመላክ @ft2194
Follow
*youtube
https://youtube.com/channel/UC6lhxeXubv3KTAqrOmI7rhQ
*tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMRfTvYWA/
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋
እየውልሽ ውዴ
ሎሚ ገዛሁና
ጥምቀትን ጠብቄ ከደረትሽ ልጥል
ፈራሁና ተውኩት
ለስላሳ ጡቶችሽ ሚፈርጡ ይመስል
እውነት ለመናገር
ለሱ ብቻ አይደለም አለኝ ድብቅ ቅናት
ሎሚ ማን ሆኖ ነው
አዳምሽን ቀድሞ ሚገኝ ካንቺ ደረት
እንደውም እንደውም
ሰውነት አስጠላኝ ሎሚነት ተመኘው
ድንገት ተወርውሬ
ከደረትሽ ብገኝ ልብሽን ባገኘው
ከይሉኝታ ርቄ ደስታዬን ብኖረው
ምነው!!!
ሺ አመት አይኖር!!
ደግሞ ለስታዬ
ከሰውነት በታች ሎሚ ሆኜ ብኖር።
ከደረትሽ ውዬ
በውብ ከንፈሮችሽ ተመጥጬ ብቀር።
© ከፍፁም ጥበበ @ft2194
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋
እየውልሽ ውዴ
ሎሚ ገዛሁና
ጥምቀትን ጠብቄ ከደረትሽ ልጥል
ፈራሁና ተውኩት
ለስላሳ ጡቶችሽ ሚፈርጡ ይመስል
እውነት ለመናገር
ለሱ ብቻ አይደለም አለኝ ድብቅ ቅናት
ሎሚ ማን ሆኖ ነው
አዳምሽን ቀድሞ ሚገኝ ካንቺ ደረት
እንደውም እንደውም
ሰውነት አስጠላኝ ሎሚነት ተመኘው
ድንገት ተወርውሬ
ከደረትሽ ብገኝ ልብሽን ባገኘው
ከይሉኝታ ርቄ ደስታዬን ብኖረው
ምነው!!!
ሺ አመት አይኖር!!
ደግሞ ለስታዬ
ከሰውነት በታች ሎሚ ሆኜ ብኖር።
ከደረትሽ ውዬ
በውብ ከንፈሮችሽ ተመጥጬ ብቀር።
© ከፍፁም ጥበበ @ft2194
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋🍋