🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
❤36
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የቅዱስ ፓትርያርኩ የአዲስ ዓመት መልእክት
©️ EOTC_TV
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
©️ EOTC_TV
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#የአዲስ_ዓመት_ጸሎት
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
አቤቱ ጌታ ሆይ ዓመቱን የተባረከ አድርገው
አንተን ደስ የሚያሰኝ ንጹሕ ዓመት ይሁን።
መንፈስ የሚገለጥበት ዘመን ይሁን ከእኛ ጋራም ይሥራ።
እጆቻችንን ያዝና አሳቦቻችንን ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ማብቂያው ድረስ አንተ ምራቸው።
አንተ ደስ ያሰኝህ ዘንድ ይህ ዓመት የአንተ ይሁን፡፡
ይህ ዓመት አዲስ ዓመት ስለሆነ በኃጢአታችንና
በበደላችን አናርክሰው።
እግዚአብሔር ሆይ በዚህ ዓመት ልንሠራው ባቀድነው
በማንኛውም ሥራ ውስጥ አንተ ከእኛ ጋር ሁን
እኛ ዝም እንላለን አንተ ሁሉንም ነገር ታደርጋለህ፡፡
አቤቱ ጌታ ሆይ ይህ ዓመት መልካም ይሁን
በእያንዳንዳችን ላይ ፈገግታን ግለጥ የሁላችንንም ልብ አስደስት፤ በችግራችን ውስጥ ጸጋህ ይገለጥ
የተፈተኑትንም አንተ እርዳቸው፤ የአሳብ ሰላምንና ጸጥታን
አድለን፡፡
ለተቸገሩት ስጣቸው፤ የታመሙትን ፈውሳቸው፣ ያዘኑትን
አጽናናቸው፡፡
ጌታችን ሆይ ለራሳችን ብቻ አንጠይቅህም ያንተ ስለሆኑት
ስለሁሉም እንጠይቃለን።
የፈጠርካቸው ባንተ ደስ እንሲሰኙ ነው ይህ ከሆነ በአንተ
ደስ እንዲሰኙ አድርጋቸው
ቃልህ ለሁሉም ልብ ይደርስ ዘንድ ስለ ወንጌል አገልግሎትና ስለ ቤተ-ክርስቲያናችን እንጠይቅሃለን፤
ስለሃገራችንም እንጠይቅሃለን፡ መንግስትህ በሁሉ ስፍራ እንድትመጣም ስለ ዓለም ሰላም እንጠይቅሃለን፡፡
ዓመቱ ፍሬያማና በመልካም ነገሮች የተሞላ ይሁን፡፡
እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት የራሱ የሆነ ሥራ አለው
አንተ የሚባክን ጊዜ ይኖርህ ዘንድ አትፍቀድ፡፡
ሕይወታችንን በእንቅስቃሴ በሥራና በምርት የተሞላ
አድርግ፤ ለምርታማና ለተቀደሰ ልፋታችን በረከትህን
አድለን፡፡
በተግባሮቻችን ውስጥ ሁሉ የመንፈስ ቅዱስ ኅብረት ከእኛ
ጋር ይሁን።
አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ እስከዚች ሰዓት ድረስ
ጠብቀህ ስላቆየኸንና ይህንን ዓመት ስላደልከን
እናመሰግንሃለን፣ እንባርክህማለን፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#የአዲስ_ዓመት_ጸሎት
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
አቤቱ ጌታ ሆይ ዓመቱን የተባረከ አድርገው
አንተን ደስ የሚያሰኝ ንጹሕ ዓመት ይሁን።
መንፈስ የሚገለጥበት ዘመን ይሁን ከእኛ ጋራም ይሥራ።
እጆቻችንን ያዝና አሳቦቻችንን ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ማብቂያው ድረስ አንተ ምራቸው።
አንተ ደስ ያሰኝህ ዘንድ ይህ ዓመት የአንተ ይሁን፡፡
ይህ ዓመት አዲስ ዓመት ስለሆነ በኃጢአታችንና
በበደላችን አናርክሰው።
እግዚአብሔር ሆይ በዚህ ዓመት ልንሠራው ባቀድነው
በማንኛውም ሥራ ውስጥ አንተ ከእኛ ጋር ሁን
እኛ ዝም እንላለን አንተ ሁሉንም ነገር ታደርጋለህ፡፡
አቤቱ ጌታ ሆይ ይህ ዓመት መልካም ይሁን
በእያንዳንዳችን ላይ ፈገግታን ግለጥ የሁላችንንም ልብ አስደስት፤ በችግራችን ውስጥ ጸጋህ ይገለጥ
የተፈተኑትንም አንተ እርዳቸው፤ የአሳብ ሰላምንና ጸጥታን
አድለን፡፡
ለተቸገሩት ስጣቸው፤ የታመሙትን ፈውሳቸው፣ ያዘኑትን
አጽናናቸው፡፡
ጌታችን ሆይ ለራሳችን ብቻ አንጠይቅህም ያንተ ስለሆኑት
ስለሁሉም እንጠይቃለን።
የፈጠርካቸው ባንተ ደስ እንሲሰኙ ነው ይህ ከሆነ በአንተ
ደስ እንዲሰኙ አድርጋቸው
ቃልህ ለሁሉም ልብ ይደርስ ዘንድ ስለ ወንጌል አገልግሎትና ስለ ቤተ-ክርስቲያናችን እንጠይቅሃለን፤
ስለሃገራችንም እንጠይቅሃለን፡ መንግስትህ በሁሉ ስፍራ እንድትመጣም ስለ ዓለም ሰላም እንጠይቅሃለን፡፡
ዓመቱ ፍሬያማና በመልካም ነገሮች የተሞላ ይሁን፡፡
እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት የራሱ የሆነ ሥራ አለው
አንተ የሚባክን ጊዜ ይኖርህ ዘንድ አትፍቀድ፡፡
ሕይወታችንን በእንቅስቃሴ በሥራና በምርት የተሞላ
አድርግ፤ ለምርታማና ለተቀደሰ ልፋታችን በረከትህን
አድለን፡፡
በተግባሮቻችን ውስጥ ሁሉ የመንፈስ ቅዱስ ኅብረት ከእኛ
ጋር ይሁን።
አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ እስከዚች ሰዓት ድረስ
ጠብቀህ ስላቆየኸንና ይህንን ዓመት ስላደልከን
እናመሰግንሃለን፣ እንባርክህማለን፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
❤23🙏8
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
❤23
የፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምርቃት መርሐ ግብር ማስታወሻ፤
መስከረም 04/ 2018 ዓ.ም
መስከረም 04/ 2018 ዓ.ም
❤5