🫧መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ
.....🤔እናንተዬ ጊዜው ይነጉዳል የዛሬ 55ዓመት ገደማ መኾኑ ነው...
#መልአከ_ብርሃናት_አድማሱ_ጀንበሬ የኢትዮጵያን ሊቃውንት ታሪካቸውንና ቅኔያቸውን አሰባስበው ለኅትመት እያዘጋጁ በነበሩበት ወቅት በስትሮክ ሕመም በወርኃ ሐምሌ 24 ቀን1962 ዓ.ም ኅልፈት የገታቸው .....
የ20ኛው ክፍለ ዘመን መብራት እንቁ ሊቅ ረቂቅ የሃይማኖት አርበኛ መኾናቸው ዛሬም መጻሕፍቶቻቸውን ያነበበ በሙሉ የዃሊት መለስ ብሎ በአድናቆት የሚመሰክረው እውነታ ነው።
💧 በእቅበተ እምነት ዙሪያም ይኽ ነው የማይባል አሻራ አኑረውልናል ።ከድንቅና ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው መካከል መድሎተ አሚን[ሰው ኾይ!!] እና ኰኲሐ ሃይማኖት የተሰኙት መጻሕፍት በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ናቸው ።
የሚደንቀው እያንዳንዱን መጽሐፍ በትህትና ለብጠው በእውቀት ጠርዘው እንዳዘጋጁት መጻሕፍቱ ምስክር ናቸው ለዚያም በየዘመኑ የሚነሱ ዛሬም ድረስ ያሉ አሉን የምንላቸው እውቅ ጸሐፍት በየክታቦቻቸው የእሳቸውን መጽሐፍ ሳያጣቅሱልን አያልፉም ።
ለእናት ቤተክርስትያንም ግጻዌ እና መሰል መገልገያዎች ያበረከቱ ፤ የቅኔ ማዕበል የኾኑ ታላቅ ሊቅ......!
[በረከታቸው ትድረሰን!]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
.....🤔እናንተዬ ጊዜው ይነጉዳል የዛሬ 55ዓመት ገደማ መኾኑ ነው...
#መልአከ_ብርሃናት_አድማሱ_ጀንበሬ የኢትዮጵያን ሊቃውንት ታሪካቸውንና ቅኔያቸውን አሰባስበው ለኅትመት እያዘጋጁ በነበሩበት ወቅት በስትሮክ ሕመም በወርኃ ሐምሌ 24 ቀን1962 ዓ.ም ኅልፈት የገታቸው .....
የ20ኛው ክፍለ ዘመን መብራት እንቁ ሊቅ ረቂቅ የሃይማኖት አርበኛ መኾናቸው ዛሬም መጻሕፍቶቻቸውን ያነበበ በሙሉ የዃሊት መለስ ብሎ በአድናቆት የሚመሰክረው እውነታ ነው።
💧 በእቅበተ እምነት ዙሪያም ይኽ ነው የማይባል አሻራ አኑረውልናል ።ከድንቅና ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው መካከል መድሎተ አሚን[ሰው ኾይ!!] እና ኰኲሐ ሃይማኖት የተሰኙት መጻሕፍት በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ናቸው ።
የሚደንቀው እያንዳንዱን መጽሐፍ በትህትና ለብጠው በእውቀት ጠርዘው እንዳዘጋጁት መጻሕፍቱ ምስክር ናቸው ለዚያም በየዘመኑ የሚነሱ ዛሬም ድረስ ያሉ አሉን የምንላቸው እውቅ ጸሐፍት በየክታቦቻቸው የእሳቸውን መጽሐፍ ሳያጣቅሱልን አያልፉም ።
ለእናት ቤተክርስትያንም ግጻዌ እና መሰል መገልገያዎች ያበረከቱ ፤ የቅኔ ማዕበል የኾኑ ታላቅ ሊቅ......!
[በረከታቸው ትድረሰን!]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤18🕊4🤔2
✨
📖መጽሐፈ ሳዊሮስ ዘእስሙናይን📖
#ይህ መጽሐፍ ጥንታዊው #ኦርቶዶክሳዊ_የቤተ_ክርስቲያ፣ አስተምህሮ ከዘመነኛው ተግዳሮት (በተለይ እስላማዊው የአስተምህሮ ትችት) አንጻር ቃኝቶ ያዘጋጀው ድርሰቱ ነው:: ምሥጢረ ሥላሴን በአብዛኛው በኩነታት አጓጻር ሲያብራራ እናገኘዋለ። ይህም ለእስላማዊው ትችት የተሻለ የሚሆነው በኩነታት ላይ የተመሠረተው ሐተታ በመሆኑ ነው::
👉ይህ መጽሐፍ በሳዊሮስ እና በሌሎች አረብ~ክርስቲያ፣ ሊቃውንት ድርሳናት በተለመደ መልኩ ጥልቅ እና ረቂቅ የሆኑ ተመስጦአዊ ሐተታዎች፣ የያዘ መጽሐፍ ነው። ልዩ የሚያደርገው ደግሞ ነገረ~ሃይማኖታዊ ሐተታዎች፣ ብቻ ሳይሆን ጥልቅ የሆኑ የመንፈሳዊ ሕይወት መመሪያዎች፣ እና ተሞክሮዎች የያዘ እጅግ ጠቃሚ መጽሐፍ መሆኑ ነው::
#መምህር_ኤፍሬም ክንዱ ይህን በቀላሉ የማይገኝ ውድ መጽሐፍትን ከግእዝ ወደ አማርኛ ተርጉመው ለአንባብያን ማብቃታቸው በእጅጉ የሚያስመሰግን ነው:: #ለመምህር _ኤፍሬም #እግዚአብሔር ብዙ የሚያገለግሉበት፣ ጸጋ ያድልልኝ!!
ዲ/ን በረከት አዝመራው
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📖መጽሐፈ ሳዊሮስ ዘእስሙናይን📖
#ይህ መጽሐፍ ጥንታዊው #ኦርቶዶክሳዊ_የቤተ_ክርስቲያ፣ አስተምህሮ ከዘመነኛው ተግዳሮት (በተለይ እስላማዊው የአስተምህሮ ትችት) አንጻር ቃኝቶ ያዘጋጀው ድርሰቱ ነው:: ምሥጢረ ሥላሴን በአብዛኛው በኩነታት አጓጻር ሲያብራራ እናገኘዋለ። ይህም ለእስላማዊው ትችት የተሻለ የሚሆነው በኩነታት ላይ የተመሠረተው ሐተታ በመሆኑ ነው::
👉ይህ መጽሐፍ በሳዊሮስ እና በሌሎች አረብ~ክርስቲያ፣ ሊቃውንት ድርሳናት በተለመደ መልኩ ጥልቅ እና ረቂቅ የሆኑ ተመስጦአዊ ሐተታዎች፣ የያዘ መጽሐፍ ነው። ልዩ የሚያደርገው ደግሞ ነገረ~ሃይማኖታዊ ሐተታዎች፣ ብቻ ሳይሆን ጥልቅ የሆኑ የመንፈሳዊ ሕይወት መመሪያዎች፣ እና ተሞክሮዎች የያዘ እጅግ ጠቃሚ መጽሐፍ መሆኑ ነው::
#መምህር_ኤፍሬም ክንዱ ይህን በቀላሉ የማይገኝ ውድ መጽሐፍትን ከግእዝ ወደ አማርኛ ተርጉመው ለአንባብያን ማብቃታቸው በእጅጉ የሚያስመሰግን ነው:: #ለመምህር _ኤፍሬም #እግዚአብሔር ብዙ የሚያገለግሉበት፣ ጸጋ ያድልልኝ!!
ዲ/ን በረከት አዝመራው
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤11🙏2🕊2👏1
#ውድ_የግዮን_ቤተሰቦቻችን
# እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ ለእግዝእትነ] አደረሰን..!
..ታዲያ ለተወጁ ጾም ማሳለጫ ይኾኑ ዘንድ እኒህን መረጥንላችኹ👇ተጋበዙልን...
📜ነገረ ማርያም በሶርያ አባቶች ፦በጣም ግሩም መጽሐፍ ነው!#በመምህር ሽመልስ መርጊያ ፦ በጥቅሉ ስለ ቅድስቷ ደስ በሚል አጻጻፍ የተዘጋጀ...እንደምትወዱት አልጠራጠርም !
📖ፍና ቅዱሳን ፦ ቀሲስ ታምራት ውቤ ...እድሜዎትን ያርዝምልን ..! ይህ ከቅዱሳኑ መንገድ እንዴት እንደምንደርስ ቆንጠጥ እያረገ በግሩማን መካሪ ቃላት የተሰናዳ ብቻ ምን አለፋችኹ ጓደኛ የሚኾን መጽሐፍ !ይያዝ!
🗞ሕይወተ ማርያም ድንግል ፦ከሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ የተበረከተ...ስለዚህ መጽሐፍ ማውራት ይከብዳል ከጥፍጥናው የተነሳ ከእጃችን ባንለየውሳ ያሰኛል....! ለዚህ ጾም ደግሞ የግድድድድ መነበብ አለበት!
📝ከበረሐውያን ሕይወት እና አንደበት ፦መምህረ መምህራን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ እቅበተ እምነት ብቻ አይደለም እንዲህ ወደ ቅድስና የሚያንደረድር መሳጭ መጽሐፍም አበርክተዋል! አደራ ይነበብ!
👉#እኛም ጥቆማ ብቻ ሳይኾን ጾሙን በማስመልከት ታላቅ ቅናሽ አዘጋጅተናል!
"...እኛስ ወገኖች ጾምን እንጹም ባልንጀራችንን እንውደድ እርስ በእርሳችንም እንዋደድ...."
«ቅዱስ ያሬድ ማሕሌታይ»
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
# እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ ለእግዝእትነ] አደረሰን..!
..ታዲያ ለተወጁ ጾም ማሳለጫ ይኾኑ ዘንድ እኒህን መረጥንላችኹ👇ተጋበዙልን...
📜ነገረ ማርያም በሶርያ አባቶች ፦በጣም ግሩም መጽሐፍ ነው!#በመምህር ሽመልስ መርጊያ ፦ በጥቅሉ ስለ ቅድስቷ ደስ በሚል አጻጻፍ የተዘጋጀ...እንደምትወዱት አልጠራጠርም !
📖ፍና ቅዱሳን ፦ ቀሲስ ታምራት ውቤ ...እድሜዎትን ያርዝምልን ..! ይህ ከቅዱሳኑ መንገድ እንዴት እንደምንደርስ ቆንጠጥ እያረገ በግሩማን መካሪ ቃላት የተሰናዳ ብቻ ምን አለፋችኹ ጓደኛ የሚኾን መጽሐፍ !ይያዝ!
🗞ሕይወተ ማርያም ድንግል ፦ከሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ የተበረከተ...ስለዚህ መጽሐፍ ማውራት ይከብዳል ከጥፍጥናው የተነሳ ከእጃችን ባንለየውሳ ያሰኛል....! ለዚህ ጾም ደግሞ የግድድድድ መነበብ አለበት!
📝ከበረሐውያን ሕይወት እና አንደበት ፦መምህረ መምህራን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ እቅበተ እምነት ብቻ አይደለም እንዲህ ወደ ቅድስና የሚያንደረድር መሳጭ መጽሐፍም አበርክተዋል! አደራ ይነበብ!
👉#እኛም ጥቆማ ብቻ ሳይኾን ጾሙን በማስመልከት ታላቅ ቅናሽ አዘጋጅተናል!
"...እኛስ ወገኖች ጾምን እንጹም ባልንጀራችንን እንውደድ እርስ በእርሳችንም እንዋደድ...."
«ቅዱስ ያሬድ ማሕሌታይ»
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤12🥰3👍2
📖#አንቀጸ_ብርሃን_ትርጓሜ📖
#ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲህ ገልጿቸው ነበር ✍️"ቅዱሳት መጻሕፍት ተቀድቶ እንደማያልቅ ጥልቅ የውኃ ጉድጓድ ናቸው፡፡ ማንም : ሰው : የፈለገውንና የቻለውን ያህል ጠጥቶ መርካትና ቀድቶ መውሰድ ይችላል፣ የውኃ ጉድጓዱን ግን አይጨርሰውም። ከእርሱ በኋላ የሚመጡ ሌሎችም እንዲሁ መጠጣትና መቅዳት ይችላሉ፡፡ የቀደመው ለኋለኛው፤ ያም ከእርሱ በኋላ ለሚመጣው አይጨርስበትም፡፡"
.. ይህም ማለት ቅዱሳት መጻሕፍትን ሊቃውንት በየዘመናቱ ይመሰጡባቸዋል፤ ይመገቧቸዋል፤ ይተረጕሟቸዋል፣ ያም ሆኖ ግን እነርሱ የተገለጠላቸውንና የቻሉትን ያህል ተረድተውና አስረድተው ያልፋሉ እንጂ ምሥጢሩን ግን አይጨርሱትም።
#መምህራችን መምህር ኃይለ ማርያም ዘውዱ እስከ ዛሬ ሐሳቡ ሳይፍታታና ሳይተረጐም በገጸ ንባብ ብቻ የነበረውን አንቀጸ ብርሃን የተባለውን የቅዱስ ያሬድን ድርሰት በአንድምታ ትርጓሜ ተርጉመው አቅርበውልናል።
#የኔታ ኃይለ ማርያም ዘውዱ በዚህ የጀመረው አስተማሪ የሆኑ ሌሎች መጻሕፍትንም ብዕራቸው ወደፊትም እንደሚያስነብበን ተስፋ በማድረግ፤ እርሳቸውን እንዲጠብቅልን እኛንም #አንብበን እንድንጠቀም #እግዚአብሔር ይርዳን እላለሁ፡፡
#ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲህ ገልጿቸው ነበር ✍️"ቅዱሳት መጻሕፍት ተቀድቶ እንደማያልቅ ጥልቅ የውኃ ጉድጓድ ናቸው፡፡ ማንም : ሰው : የፈለገውንና የቻለውን ያህል ጠጥቶ መርካትና ቀድቶ መውሰድ ይችላል፣ የውኃ ጉድጓዱን ግን አይጨርሰውም። ከእርሱ በኋላ የሚመጡ ሌሎችም እንዲሁ መጠጣትና መቅዳት ይችላሉ፡፡ የቀደመው ለኋለኛው፤ ያም ከእርሱ በኋላ ለሚመጣው አይጨርስበትም፡፡"
.. ይህም ማለት ቅዱሳት መጻሕፍትን ሊቃውንት በየዘመናቱ ይመሰጡባቸዋል፤ ይመገቧቸዋል፤ ይተረጕሟቸዋል፣ ያም ሆኖ ግን እነርሱ የተገለጠላቸውንና የቻሉትን ያህል ተረድተውና አስረድተው ያልፋሉ እንጂ ምሥጢሩን ግን አይጨርሱትም።
#መምህራችን መምህር ኃይለ ማርያም ዘውዱ እስከ ዛሬ ሐሳቡ ሳይፍታታና ሳይተረጐም በገጸ ንባብ ብቻ የነበረውን አንቀጸ ብርሃን የተባለውን የቅዱስ ያሬድን ድርሰት በአንድምታ ትርጓሜ ተርጉመው አቅርበውልናል።
#የኔታ ኃይለ ማርያም ዘውዱ በዚህ የጀመረው አስተማሪ የሆኑ ሌሎች መጻሕፍትንም ብዕራቸው ወደፊትም እንደሚያስነብበን ተስፋ በማድረግ፤ እርሳቸውን እንዲጠብቅልን እኛንም #አንብበን እንድንጠቀም #እግዚአብሔር ይርዳን እላለሁ፡፡
#ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤6🙏2🕊2
📖ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም
ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት
አንድምታ ትርጓሜ
#ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምንና የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም በጸሎቱ ተጠቅመን ከሰይጣን ሥራ ከሥጋ ፈተና ተጠብቀንበት በአምላካችን ዘንድ ክብር እንድናገኝ ያድርገን፤ ለቅዱስ ኤፍሬምና ለቅዱስ ሕርያቆስ ምሥጢሩን ጥበቡን የገለጠች እመቤት ለእኛም ጥበቡን ማስተዋሉን ትግለጥልን፤ ከነዚህ ቅዱሳን በረከት ረድኤት ያሳትፈን፤ አሜን፡፡
#በታላቁ የበዓታው ሊቅ መጋቤ ሐዲስ ደምጸ አንበርብር የተዘጋጀው ይህ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ቅዳሴዋን ከአቡነ ዘበሰማያትናጸሎተ ሃይማኖት ጋር የያዘ አንድምታ ነው! ማብራሪያውና ታሪኩማ ልዩ ነው !!
➮በያዝነው ጾም ደግሞ አስፈላጊነቱ የማያጠያይቅ ነው!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት
አንድምታ ትርጓሜ
#ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምንና የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም በጸሎቱ ተጠቅመን ከሰይጣን ሥራ ከሥጋ ፈተና ተጠብቀንበት በአምላካችን ዘንድ ክብር እንድናገኝ ያድርገን፤ ለቅዱስ ኤፍሬምና ለቅዱስ ሕርያቆስ ምሥጢሩን ጥበቡን የገለጠች እመቤት ለእኛም ጥበቡን ማስተዋሉን ትግለጥልን፤ ከነዚህ ቅዱሳን በረከት ረድኤት ያሳትፈን፤ አሜን፡፡
#በታላቁ የበዓታው ሊቅ መጋቤ ሐዲስ ደምጸ አንበርብር የተዘጋጀው ይህ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ቅዳሴዋን ከአቡነ ዘበሰማያትናጸሎተ ሃይማኖት ጋር የያዘ አንድምታ ነው! ማብራሪያውና ታሪኩማ ልዩ ነው !!
➮በያዝነው ጾም ደግሞ አስፈላጊነቱ የማያጠያይቅ ነው!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤6🥰3🕊3🙏2
📖“ድርሳን ዘሄርማን ነቢይ ንባብና ትርጓሜው”፡
✨ተወዳጆች ከዚህ ቀደም "መጽሐፈ ምሥጢር ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ" በተሰኘ የትርጉም ሥራቸው የምናውቃቸው ➮ አባ ኅሩይ ኤርምያስ (ዶ/ር) ከዚህ በፊት ያዘጋጇቸው መጻሕፍት እና የምርምር ሥራዎች መካከል መዝገበ ታሪክ ቁጥር 1፣መዝገበ ታሪክ ቁጥር 2፣መልካም ዜጋ ማነው?፣ገድለ ቂርቆስ ትርጉም ፣ገድለ ፋሲለደስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ ቀውስጦስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ ታዴዎስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ አፍጼ - ትርጉም፣ መጻሕፍትን መርምሩ፣መርኆ ምሥጢር፣ መጽሐፈ ምሥጢር ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ- ትርጉም፣ቅዳሴ ወቁርባን፣ እንዲኹም መዐዛ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው - አንድምታ........ ተጠቃሽ ናቸው።
👉አኹንም ይህን “ድርሳን ዘሄርማን ነቢይ ንባብና ትርጓሜው”፡ ከተዘጋጀ ቢቆይም ሀገር ውስጥ ማግኘት አለመቻላችንን ከግምት በማስገባት እዚኹ ተዘጋጅቶ ቀርቦልናል....
💧መጽሐፉንም እኛው ዘንድ ያገኙታል ....!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
✨ተወዳጆች ከዚህ ቀደም "መጽሐፈ ምሥጢር ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ" በተሰኘ የትርጉም ሥራቸው የምናውቃቸው ➮ አባ ኅሩይ ኤርምያስ (ዶ/ር) ከዚህ በፊት ያዘጋጇቸው መጻሕፍት እና የምርምር ሥራዎች መካከል መዝገበ ታሪክ ቁጥር 1፣መዝገበ ታሪክ ቁጥር 2፣መልካም ዜጋ ማነው?፣ገድለ ቂርቆስ ትርጉም ፣ገድለ ፋሲለደስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ ቀውስጦስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ ታዴዎስ - ትርጉም፣ ገድለ አቡነ አፍጼ - ትርጉም፣ መጻሕፍትን መርምሩ፣መርኆ ምሥጢር፣ መጽሐፈ ምሥጢር ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ- ትርጉም፣ቅዳሴ ወቁርባን፣ እንዲኹም መዐዛ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው - አንድምታ........ ተጠቃሽ ናቸው።
👉አኹንም ይህን “ድርሳን ዘሄርማን ነቢይ ንባብና ትርጓሜው”፡ ከተዘጋጀ ቢቆይም ሀገር ውስጥ ማግኘት አለመቻላችንን ከግምት በማስገባት እዚኹ ተዘጋጅቶ ቀርቦልናል....
💧መጽሐፉንም እኛው ዘንድ ያገኙታል ....!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5🙏2🕊2
Forwarded from ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ። (#ግብረ_አብ ዘ ቅዱስ ሚካኤል 🙏)
📖📖📖
#የቅዱስ_ጳውሎስ_14ቱ_መልእክታት
..፲፱ወይትዐወቅ ምግባሩ ለሥጋ
የሥጋም ሥራው ይህ ነው፤
ዝሙት፡ዝሙት፤፳ርኲስ፡ኃጢአት ወምርዓት፡መዳራት፤አጣዕዎ፡በጣኦት ማምለክ ፤ሥራይ፡ሥራይ ማድረግ ፤ ጸልእ፡ፀብዕ፤ትዝኅርት፡ትዕቢት፤ትውዝፍት፡የምንዝር ጌጥ፤ቅንአት፡ቅንአት፤መዓት፡በቁሙቁጣ፤ኑፋቄ፡ጥርጥር፤ተቃሕዎ፡ፉክክር፤ተሓምሞ፡ምቀኝነት፤ተቃትሎ፡ነፍስመ መግደል፤ ስክረት፡ያለመጠን ጠጥቶ መስከር】
፳፪/ ወፍሬሁሰ ለመንፈስ ቅዱስ
የነፍስ የሠራ ግን
【#ተፋቅሮ፤ ፍቅር፤#ፍሥሓ፤ተስፋ ደስታ ልጅነት#ሰላም፤አንድነት #ትዕግሥት ፡በነገር በመከራ መታገሥ፤
#ምጽዋት፣ መስጠት፣#ኂሩት፤ ቸርነት #ሃይማኖት ሃይማኖት፤ #የውሃት ኃዲገ በቀል፤ #ኢዘምዎት፡ንጽሕና 】ነው፡፡
፳፫/ #አልቦ ዘይኄይስ እምዝ ሕግ፡፡
ከዚህ ሥራ የሚበልጥ የለም፤
፳፬/ ወእለሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ስቀሉ ሥጋሆሙ ምስለ ፍትወት ወምስለ ኃጢአት፡፡
በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ከ፲፭ቱፈቃዳተ ሥጋ ጋር ከፍትወት ከኃጢአት ሰውነታቸውን የለዩ ሰዎች ይገብሩ ፱ኙን ፈቃዳተ ነፍስ ይሠራሉ፡፡
#አንድም በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ፱ኙን ፈቃደተ ነፍስ የሚሠሩ ሰዎች ከፍትወት ከኃጢአት ጋር ከ፲፭ቱ ፈቃዳተ ሥጋ ሰውነታቸውን ይለያሉ፡፡
፳፭/ ወይእዜሰ በመንፈስ ንሕየው
አሆንም በፈቃደ ነፍስ እንኑር፤
ወዘመንፈስ ንግበር፡፡
ፈቃደ ነፍሳችነን እንሥራ፡፡
፳፮/ ወኢንኩን ዝኁራነ፤
ትዕቢተኞች አንሁን፡፡
[ከገላትያ ምዕራፍ ፭ የተቀነጨበ ]
✨መሰል ብስል ተግሳጻትን ብሎም ህግጋትን ኸረ ምኑ......ያጨቀውን የምርጥ እቃው የጳውሎስን 14ቱን መልእክታት አንድምታ ብቻ ሳይኾን ማብራሪያም ጭምር የያዘው በሊቁ #መጋቤ ሐዲስ ቃለ ሕይወት በዛ የተዘጋጀልንን ይህን ግሩም ክታብ እነኾ።
📚ግዮን መጻሕፍት
📱ይደውሉልን ፦0913083816
#የቅዱስ_ጳውሎስ_14ቱ_መልእክታት
..፲፱ወይትዐወቅ ምግባሩ ለሥጋ
የሥጋም ሥራው ይህ ነው፤
ዝሙት፡ዝሙት፤፳ርኲስ፡ኃጢአት ወምርዓት፡መዳራት፤አጣዕዎ፡በጣኦት ማምለክ ፤ሥራይ፡ሥራይ ማድረግ ፤ ጸልእ፡ፀብዕ፤ትዝኅርት፡ትዕቢት፤ትውዝፍት፡የምንዝር ጌጥ፤ቅንአት፡ቅንአት፤መዓት፡በቁሙቁጣ፤ኑፋቄ፡ጥርጥር፤ተቃሕዎ፡ፉክክር፤ተሓምሞ፡ምቀኝነት፤ተቃትሎ፡ነፍስመ መግደል፤ ስክረት፡ያለመጠን ጠጥቶ መስከር】
፳፪/ ወፍሬሁሰ ለመንፈስ ቅዱስ
የነፍስ የሠራ ግን
【#ተፋቅሮ፤ ፍቅር፤#ፍሥሓ፤ተስፋ ደስታ ልጅነት#ሰላም፤አንድነት #ትዕግሥት ፡በነገር በመከራ መታገሥ፤
#ምጽዋት፣ መስጠት፣#ኂሩት፤ ቸርነት #ሃይማኖት ሃይማኖት፤ #የውሃት ኃዲገ በቀል፤ #ኢዘምዎት፡ንጽሕና 】ነው፡፡
፳፫/ #አልቦ ዘይኄይስ እምዝ ሕግ፡፡
ከዚህ ሥራ የሚበልጥ የለም፤
፳፬/ ወእለሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ስቀሉ ሥጋሆሙ ምስለ ፍትወት ወምስለ ኃጢአት፡፡
በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ከ፲፭ቱፈቃዳተ ሥጋ ጋር ከፍትወት ከኃጢአት ሰውነታቸውን የለዩ ሰዎች ይገብሩ ፱ኙን ፈቃዳተ ነፍስ ይሠራሉ፡፡
#አንድም በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ፱ኙን ፈቃደተ ነፍስ የሚሠሩ ሰዎች ከፍትወት ከኃጢአት ጋር ከ፲፭ቱ ፈቃዳተ ሥጋ ሰውነታቸውን ይለያሉ፡፡
፳፭/ ወይእዜሰ በመንፈስ ንሕየው
አሆንም በፈቃደ ነፍስ እንኑር፤
ወዘመንፈስ ንግበር፡፡
ፈቃደ ነፍሳችነን እንሥራ፡፡
፳፮/ ወኢንኩን ዝኁራነ፤
ትዕቢተኞች አንሁን፡፡
[ከገላትያ ምዕራፍ ፭ የተቀነጨበ ]
✨መሰል ብስል ተግሳጻትን ብሎም ህግጋትን ኸረ ምኑ......ያጨቀውን የምርጥ እቃው የጳውሎስን 14ቱን መልእክታት አንድምታ ብቻ ሳይኾን ማብራሪያም ጭምር የያዘው በሊቁ #መጋቤ ሐዲስ ቃለ ሕይወት በዛ የተዘጋጀልንን ይህን ግሩም ክታብ እነኾ።
📚ግዮን መጻሕፍት
📱ይደውሉልን ፦0913083816
❤5🕊4🙏3
📖"ነገረ ማርያም"
[በሶርያ አባቶች እና ሌሎች ]
☞ መነሻው #የመንፈስ_ቅዱስ_ዋሽንት በተሰኘው በተወዳጁ #ቅዱስ_ኤፍሬም ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጻፋቸው ድርሳናት ነው ፥ ከዚም መለስ ሲባል እያንዳንዱ ገጽ ሕይወት ያለው ነው!-መምህር ዲያቆን ሽመልስ መርጊያ በርካታ የትርጉም ሥራ አበርክተውልናል... ግን እመኑኝ ይኽኛው እጅግ ልዩ ነው ልዩ ስለኾነችዋ ስለ #ድንግሏ_እመቤት -ከጽንሰቷ እስከ እርገቷ ጥፍጥ ባለ መልኩ ስለጌታም አስተዳደግ በመጠኑ የሚያትት ስለሐዋርያቱና -እመቤታችን የጠበቀ ወዳጅነት በተለይ በሶርያ ቤተክርስቲያን እዴት እንደምትከበር ሲተነትን አንዳንድ የእመቤታችን ክብር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፈጠረችው እንጂ በሌሎች ኦርቶዶክስ አብያተ-ክርስያናት የማትከበር ለሚመስላቸው መናፍቃን የማያዳግም ምላሽ የሚሰጥ የሚሉትም ኹሉ የእነርሱ ተረት እና እሳቤ እንደኾነ የሚያስረዳ..ነው። በጥቅሉ እጅግ ተወዳጅ መጽሐፍ ነው! -ስታነቡት እንደምትጋሩኝ አልጠራጠርም ...!
💧ሱባኤውን በንባብ ለማሳለጥ ደግሞ አይነተኛ ምርጫም ነው!
➮ መጽሐፉን ለማግኘት ደግሞ ምንም መጨነቅ አይጠበቅም #በግዮን_መጻሕፍት በተለመዱት የሥራ ቀናት እና እኹድ ደግሞ ከቅዳሴ ሰዓት በኋላ ተሰናድቶ ይቆያችኋል!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
[በሶርያ አባቶች እና ሌሎች ]
☞ መነሻው #የመንፈስ_ቅዱስ_ዋሽንት በተሰኘው በተወዳጁ #ቅዱስ_ኤፍሬም ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጻፋቸው ድርሳናት ነው ፥ ከዚም መለስ ሲባል እያንዳንዱ ገጽ ሕይወት ያለው ነው!-መምህር ዲያቆን ሽመልስ መርጊያ በርካታ የትርጉም ሥራ አበርክተውልናል... ግን እመኑኝ ይኽኛው እጅግ ልዩ ነው ልዩ ስለኾነችዋ ስለ #ድንግሏ_እመቤት -ከጽንሰቷ እስከ እርገቷ ጥፍጥ ባለ መልኩ ስለጌታም አስተዳደግ በመጠኑ የሚያትት ስለሐዋርያቱና -እመቤታችን የጠበቀ ወዳጅነት በተለይ በሶርያ ቤተክርስቲያን እዴት እንደምትከበር ሲተነትን አንዳንድ የእመቤታችን ክብር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፈጠረችው እንጂ በሌሎች ኦርቶዶክስ አብያተ-ክርስያናት የማትከበር ለሚመስላቸው መናፍቃን የማያዳግም ምላሽ የሚሰጥ የሚሉትም ኹሉ የእነርሱ ተረት እና እሳቤ እንደኾነ የሚያስረዳ..ነው። በጥቅሉ እጅግ ተወዳጅ መጽሐፍ ነው! -ስታነቡት እንደምትጋሩኝ አልጠራጠርም ...!
💧ሱባኤውን በንባብ ለማሳለጥ ደግሞ አይነተኛ ምርጫም ነው!
➮ መጽሐፉን ለማግኘት ደግሞ ምንም መጨነቅ አይጠበቅም #በግዮን_መጻሕፍት በተለመዱት የሥራ ቀናት እና እኹድ ደግሞ ከቅዳሴ ሰዓት በኋላ ተሰናድቶ ይቆያችኋል!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5🙏3🥰2🕊2
💧እንኳን ደስ አለን ድጋሚ ታተመልን .....
📖ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት
...✍️#በእውነት ከመጻሕፍት ተዋውቆ፡ መምህራንን ጠይቆ ምሥጢርን ከምሥጢር አራቆ፣ በብዕር አግዝፎ፡ በትዕግሥት ጽፎ ለትውልድ ማቅረብ ልዩ ዕድል /ስጦታ/ ነው:: ይህ መጽሐፍ ለአእምሮ ረቆ፣ ለአንደበት ርቆ ዕፁብ ለተነግሮ የሆነውን ነገረ ድንግል ማርያምን ከነገረ ድኅነት ጋር በማገናዘብ ከብሉያት፣ ከሐዲሳት፣ ከሊቃውንትና ከሌሎችም መጻሕፍት ለቅሞ በምሥጢር አጣጥሞ፣ በጥሩ አቀራረብ ቀምሞ እንደ ቅብዐ ዘይት ጨምቆ ይዞ ቀርባል፡፡ ስለሆነም በጥርጥር የጠወለገ ባለማወቅ የደረቀና ከጠለ ምሥጢር የራቀ ልብን ያለሰልሳል፤
መጋቤ ሐዲስ ደጉ ዓለም ካሣ
[በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ የመጻሕፍተ ሐዲሳት ትርጓሜ መምህር]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📖ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት
...✍️#በእውነት ከመጻሕፍት ተዋውቆ፡ መምህራንን ጠይቆ ምሥጢርን ከምሥጢር አራቆ፣ በብዕር አግዝፎ፡ በትዕግሥት ጽፎ ለትውልድ ማቅረብ ልዩ ዕድል /ስጦታ/ ነው:: ይህ መጽሐፍ ለአእምሮ ረቆ፣ ለአንደበት ርቆ ዕፁብ ለተነግሮ የሆነውን ነገረ ድንግል ማርያምን ከነገረ ድኅነት ጋር በማገናዘብ ከብሉያት፣ ከሐዲሳት፣ ከሊቃውንትና ከሌሎችም መጻሕፍት ለቅሞ በምሥጢር አጣጥሞ፣ በጥሩ አቀራረብ ቀምሞ እንደ ቅብዐ ዘይት ጨምቆ ይዞ ቀርባል፡፡ ስለሆነም በጥርጥር የጠወለገ ባለማወቅ የደረቀና ከጠለ ምሥጢር የራቀ ልብን ያለሰልሳል፤
መጋቤ ሐዲስ ደጉ ዓለም ካሣ
[በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ የመጻሕፍተ ሐዲሳት ትርጓሜ መምህር]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5🙏4🕊2👏1
#የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
#የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ቋንቋ የምትመሰክረው ከራሷ ማንነት (Identity) ጋር የሚመሳሰል እምነት እያላት እንደ ሌላት በመቊጠር የገዛ ልጆቿን ከጉያዋ እየነጠቁ እየወሰዱ በእርሷ እንዲነሡባት የጥላቻን ትምህርት የሚያስተምሩ አያሌ ናቸው:: ታዲያ ይህ ተንኮል ያልገባው የእኔ አገር ልጅ እውነት የሚናገሩ እየመሰለው እንደ ጠፍ ከብት ወደ ነዱት ይሔዳል፡፡ እነርሱ ግን ዓላማቸው የእግዚአብሔር መንግሥት አይደለም፤ የላካቸውም እግዚአብሔር አይደለም፡፡
አምጣ የወለደቻቸው ልጆቿ በመጤ ሃይማኖትና ባህል ሲበከሉ ቤተ ክርስቲያናችን ዝም ብላ መመልከት አይገባትም፡፡ እነርሱ ዛሬ ብዙ የመስበኪያና የመሳቢያ ስልት እንዳላቸው የታወቀ ነው። የእኛም ቤተ ክርስቲያን “እሾህ በእሾህ ይነቀሳል” እንደሚባለው በተመሳሳይ ዘዴ ልጆቿን ከያሉበት መሰብሰብ ይገባታል፤ እነርሱም ቃሏን ሰምተው ነገ ዛሬ ሳይሉ ይመለሱ፤ የሰው ቤት የራስ አይሆንምና፡፡
[ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ]
ስለመጽሐፉ አንድ ነገር ብቻ ምለው
'አንብቡት ታተርፉበታላችኹ' !
#ውድ_አፍቃያነ_ንባብ በሥራ ምክንያት #ከሰኞ -ቅዳሜ አንችልም እኹድ ቢመቻችልን ብላችኹ በጠየቃችኹን መሰረት #እኹድ ከቅዳሴ ስዓት 【ከ3-ሰዓት 】በኋላ የምንከፍት መኾኑን ልናሳውቃችኹ እንወዳለን !
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ቋንቋ የምትመሰክረው ከራሷ ማንነት (Identity) ጋር የሚመሳሰል እምነት እያላት እንደ ሌላት በመቊጠር የገዛ ልጆቿን ከጉያዋ እየነጠቁ እየወሰዱ በእርሷ እንዲነሡባት የጥላቻን ትምህርት የሚያስተምሩ አያሌ ናቸው:: ታዲያ ይህ ተንኮል ያልገባው የእኔ አገር ልጅ እውነት የሚናገሩ እየመሰለው እንደ ጠፍ ከብት ወደ ነዱት ይሔዳል፡፡ እነርሱ ግን ዓላማቸው የእግዚአብሔር መንግሥት አይደለም፤ የላካቸውም እግዚአብሔር አይደለም፡፡
አምጣ የወለደቻቸው ልጆቿ በመጤ ሃይማኖትና ባህል ሲበከሉ ቤተ ክርስቲያናችን ዝም ብላ መመልከት አይገባትም፡፡ እነርሱ ዛሬ ብዙ የመስበኪያና የመሳቢያ ስልት እንዳላቸው የታወቀ ነው። የእኛም ቤተ ክርስቲያን “እሾህ በእሾህ ይነቀሳል” እንደሚባለው በተመሳሳይ ዘዴ ልጆቿን ከያሉበት መሰብሰብ ይገባታል፤ እነርሱም ቃሏን ሰምተው ነገ ዛሬ ሳይሉ ይመለሱ፤ የሰው ቤት የራስ አይሆንምና፡፡
[ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ]
ስለመጽሐፉ አንድ ነገር ብቻ ምለው
'አንብቡት ታተርፉበታላችኹ' !
#ውድ_አፍቃያነ_ንባብ በሥራ ምክንያት #ከሰኞ -ቅዳሜ አንችልም እኹድ ቢመቻችልን ብላችኹ በጠየቃችኹን መሰረት #እኹድ ከቅዳሴ ስዓት 【ከ3-ሰዓት 】በኋላ የምንከፍት መኾኑን ልናሳውቃችኹ እንወዳለን !
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7🥰2🕊2🙏1
#ተወዳጆች....
➮የዕቅበተ እምነቷ ቅመም...
#መድሎተ ጽድቅ ቅጽ-፩
#እነኾ_ለ19ኛ_ጊዜ_ታተመች
''ለሰው ልጆች መዳኛ ትሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር የተሰጠችው አንዲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ክርስትና በሰዎች ግለሰባዊ አስተሳሰብና 'መሰለኝ' በሚል ግምትና መላ ምት የተገኘች ሳትሆን ከራሱ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት፡፡''
[ከውስጥ ገጽ....]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
➮የዕቅበተ እምነቷ ቅመም...
#መድሎተ ጽድቅ ቅጽ-፩
#እነኾ_ለ19ኛ_ጊዜ_ታተመች
''ለሰው ልጆች መዳኛ ትሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር የተሰጠችው አንዲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ክርስትና በሰዎች ግለሰባዊ አስተሳሰብና 'መሰለኝ' በሚል ግምትና መላ ምት የተገኘች ሳትሆን ከራሱ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት፡፡''
[ከውስጥ ገጽ....]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7🙏5
#ወደ_ላይ_አያዳልጣችሁ#
/ከዲያቆን ያረጋል አበጋዝ በጣም በጥቂቱ የተቀነጨበ../
...ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስን አንድ ጨዋነት የራቀው ሰው ሰደባቸው አሉ። በኋላ ግን ጸጽቶት እግራቸው ላይ ወድቆ “ይማሩኝ፣ አጥፍቻለሁ፣ አድጦኝ ነው” ሲላቸው፣ እርሳቸውም “ታዲያ ወደ ታች ያድጣል እንጂ ወደ ላይ ያድጣል እንዴ?” አሉት ይባላል።
ወደ ላይ የሚያድጣቸውን ብዙ ሰዎች እያየን ነው። ሰሞኑን 👉ዘነበ ወላ የተባለ ግለሰብ፣ ሊነቅፈው ቀርቶ ሊረዳውና ሊያደንቀው እንኳ እጅግ የሚበዛበትን የምናኔ ሕይወት ለመንቀፍ ሲሞክር ሰምተናል (የተነገረው በሕንድኛ ወይም በታይ ቋንቋ አይደለም!)። ይህን የመሰሉ እናውቃለን ከሚሉ አላዋቂዎች ወይም ጭፍን ጥላቻ ካሳወራቸው ሰዎች በኦርቶዶክሳዊነት ላይ በተለያየ መንገድ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እየበዙ መምጣታቸው ጉዳዩን እንደ ቀላል ለማለፍ የማይቻል ያደርገዋል። ዛሬ ካለው የተከማቸ ኦርቶዶክስ-ጠልነት ያደረሱን ከ20ኛው መ/ዓ መጀመሪያ ጀምሮ ኦርቶዶክስ ጠል በነበሩ ግለሰቦችና ቡድኖች ይሰነዘሩ የነበሩ የጥላቻ ንግግሮችና ጽሑፎች መሆናቸውን ልብ ይሏል።
ምናኔያዊ ሕይወት፣ ከትንሣኤ በኋላ የምናገኘውን እንደ መላእክት የመሆንን ሕይወት፣ በዚህ ዐለም ገንዘብ የማድረግ ሕይወት ነው። “በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ? እንጂ አያገቡም አይጋቡምም” እንዳለ ጌታችን። ማቴ. 22፡30
ምናኔያዊ ሕይወት በክርስትና ውስጥ ያለውን እጅግ የገዘፈና ዘርፈ-ብዙ የሆነ ነገረ-ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ፋይዳ ለጊዜው ብናቆየው እንኳ፣ ክርስቲያናዊ ገዳማት ለሰው ልጆች ያበረከቷቸው ኢኮኖሚያዊ፣ እውቀታዊና ታሪካዊ ጠቀሜታዎች እጅግ በጣም ብዙ ናቸው። ጥቂቶቹን እንኳ ብናስታውስ፤ ዩኒቨርሲቲዎችና አዳሪ ት/ቤቶች በዋናነት የተቀዱት ከገዳማት ነው። የከፍተኛ ተቋማት ተማሪዎች ሲመረቁ የሚለብሱት ጋዋንና የሚደፉት ቆብ የገዳማትን ቀሚስና ሞጣህት እንዲሁም ቆብ የሚመስለው በአጋጣሚ አይደለም።
*ገዳማት ለድሆች፣ ለስደተኞች፣ ለወላጅ አልባ ልጆች፣ ለሕሙማንና ለችግረኞች መጠጊያዎች በመሆን አገለግልዋል። ለምሳሌ ያህል፣ በ4ኛው መ/ዓ የነበረው ቅዱስ ባስልዮስ የመሠረታቸው ገዳማት ሐኪም ቤቶች፣ የድሆች መመገቢያዎችና የችግረኞች መርጃ ማዕከሎችም ነበሩ። የዘመናዊ ሆስፒታል ጽንሰ-ሐሳብ መሠረቱ ክርስቲያናዊ ገዳማት ናቸው።
መናንያን በሥራ የሻከሩ እጆች ያሏቸው ብቻ ሳይሆኑ ከርኩሰትና ከነውር ንጹሕ የሆነች ነፍስ ትኖራቸው ዘንድ የሚጋደሉ እውነተኛ ጀግናዎችና ትክክለኛ ፈላስፋዎች ናቸው። ከመብላትና መጠጣት፣ ከማግባትና ከመጋባት ባሻገር ወዳለው ሰማያዊ ሕይወት የሚያመለክቱ አቅጣጫ ጠቋሚዎችና ዐዋጅ ነጋሪዎች ናቸው።
ስለሆነም ሰው ያልደረሰበትን ነገር በመሰላል ወጥቼ ልንቀፍ ማለት ተገቢ አይደለም! ሊታገሡት የሚገባም አይደለም! በዕድሜያቸውም ሆነ በእውቀታቸው ታዳጊ የነበሩት የ1950ዎቹና 60ዎቹ ትውልዶች በኦርቶዶክስ-ጠል መምህራን የተሞሉት ጥላቻ ዛሬ ያፈራውን መራራ ፍሬ እያየን፣ የእነዚያ የመንፈስ ልጆች የሆኑ በዕድሜ እንኳ ባይሆን በአእምሮ ሕፃናት የሆኑ ኦርቶዶክስ-ጠሎች ተገቢ ያልሆኑ ነገሮችን ሲናገሩና ሲጽፉ እያዩ ኦርቶዶክሳውያን ዝም ማለት አይችሉም።
ኦርቶዶክሳውያን፣ ገና ለገና ያሻንን ብንላቸው ለክፉ አይሰጡንም የሚሉ የፈሪዎችና የአጎብዳጆች የብዕር መፈተኛና የአፍ ማሟሻ መሆንን መቀበል ከማይችሉበት የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሰዋል። #ስለዚህ ወደ ላይ አያዳልጣችሁ! የሚታየውን ብቻ ሳይሆን የማይታየውን መፍራትም ብልህነት ነው!
/ከዲያቆን ያረጋል አበጋዝ በጣም በጥቂቱ የተቀነጨበ../
...ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስን አንድ ጨዋነት የራቀው ሰው ሰደባቸው አሉ። በኋላ ግን ጸጽቶት እግራቸው ላይ ወድቆ “ይማሩኝ፣ አጥፍቻለሁ፣ አድጦኝ ነው” ሲላቸው፣ እርሳቸውም “ታዲያ ወደ ታች ያድጣል እንጂ ወደ ላይ ያድጣል እንዴ?” አሉት ይባላል።
ወደ ላይ የሚያድጣቸውን ብዙ ሰዎች እያየን ነው። ሰሞኑን 👉ዘነበ ወላ የተባለ ግለሰብ፣ ሊነቅፈው ቀርቶ ሊረዳውና ሊያደንቀው እንኳ እጅግ የሚበዛበትን የምናኔ ሕይወት ለመንቀፍ ሲሞክር ሰምተናል (የተነገረው በሕንድኛ ወይም በታይ ቋንቋ አይደለም!)። ይህን የመሰሉ እናውቃለን ከሚሉ አላዋቂዎች ወይም ጭፍን ጥላቻ ካሳወራቸው ሰዎች በኦርቶዶክሳዊነት ላይ በተለያየ መንገድ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እየበዙ መምጣታቸው ጉዳዩን እንደ ቀላል ለማለፍ የማይቻል ያደርገዋል። ዛሬ ካለው የተከማቸ ኦርቶዶክስ-ጠልነት ያደረሱን ከ20ኛው መ/ዓ መጀመሪያ ጀምሮ ኦርቶዶክስ ጠል በነበሩ ግለሰቦችና ቡድኖች ይሰነዘሩ የነበሩ የጥላቻ ንግግሮችና ጽሑፎች መሆናቸውን ልብ ይሏል።
ምናኔያዊ ሕይወት፣ ከትንሣኤ በኋላ የምናገኘውን እንደ መላእክት የመሆንን ሕይወት፣ በዚህ ዐለም ገንዘብ የማድረግ ሕይወት ነው። “በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ? እንጂ አያገቡም አይጋቡምም” እንዳለ ጌታችን። ማቴ. 22፡30
ምናኔያዊ ሕይወት በክርስትና ውስጥ ያለውን እጅግ የገዘፈና ዘርፈ-ብዙ የሆነ ነገረ-ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ፋይዳ ለጊዜው ብናቆየው እንኳ፣ ክርስቲያናዊ ገዳማት ለሰው ልጆች ያበረከቷቸው ኢኮኖሚያዊ፣ እውቀታዊና ታሪካዊ ጠቀሜታዎች እጅግ በጣም ብዙ ናቸው። ጥቂቶቹን እንኳ ብናስታውስ፤ ዩኒቨርሲቲዎችና አዳሪ ት/ቤቶች በዋናነት የተቀዱት ከገዳማት ነው። የከፍተኛ ተቋማት ተማሪዎች ሲመረቁ የሚለብሱት ጋዋንና የሚደፉት ቆብ የገዳማትን ቀሚስና ሞጣህት እንዲሁም ቆብ የሚመስለው በአጋጣሚ አይደለም።
*ገዳማት ለድሆች፣ ለስደተኞች፣ ለወላጅ አልባ ልጆች፣ ለሕሙማንና ለችግረኞች መጠጊያዎች በመሆን አገለግልዋል። ለምሳሌ ያህል፣ በ4ኛው መ/ዓ የነበረው ቅዱስ ባስልዮስ የመሠረታቸው ገዳማት ሐኪም ቤቶች፣ የድሆች መመገቢያዎችና የችግረኞች መርጃ ማዕከሎችም ነበሩ። የዘመናዊ ሆስፒታል ጽንሰ-ሐሳብ መሠረቱ ክርስቲያናዊ ገዳማት ናቸው።
መናንያን በሥራ የሻከሩ እጆች ያሏቸው ብቻ ሳይሆኑ ከርኩሰትና ከነውር ንጹሕ የሆነች ነፍስ ትኖራቸው ዘንድ የሚጋደሉ እውነተኛ ጀግናዎችና ትክክለኛ ፈላስፋዎች ናቸው። ከመብላትና መጠጣት፣ ከማግባትና ከመጋባት ባሻገር ወዳለው ሰማያዊ ሕይወት የሚያመለክቱ አቅጣጫ ጠቋሚዎችና ዐዋጅ ነጋሪዎች ናቸው።
ስለሆነም ሰው ያልደረሰበትን ነገር በመሰላል ወጥቼ ልንቀፍ ማለት ተገቢ አይደለም! ሊታገሡት የሚገባም አይደለም! በዕድሜያቸውም ሆነ በእውቀታቸው ታዳጊ የነበሩት የ1950ዎቹና 60ዎቹ ትውልዶች በኦርቶዶክስ-ጠል መምህራን የተሞሉት ጥላቻ ዛሬ ያፈራውን መራራ ፍሬ እያየን፣ የእነዚያ የመንፈስ ልጆች የሆኑ በዕድሜ እንኳ ባይሆን በአእምሮ ሕፃናት የሆኑ ኦርቶዶክስ-ጠሎች ተገቢ ያልሆኑ ነገሮችን ሲናገሩና ሲጽፉ እያዩ ኦርቶዶክሳውያን ዝም ማለት አይችሉም።
ኦርቶዶክሳውያን፣ ገና ለገና ያሻንን ብንላቸው ለክፉ አይሰጡንም የሚሉ የፈሪዎችና የአጎብዳጆች የብዕር መፈተኛና የአፍ ማሟሻ መሆንን መቀበል ከማይችሉበት የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሰዋል። #ስለዚህ ወደ ላይ አያዳልጣችሁ! የሚታየውን ብቻ ሳይሆን የማይታየውን መፍራትም ብልህነት ነው!
❤12🥰3🙏2
📖#ሰፌልያ📖
.....#ቅዱስ ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን ብርሃን ፣ የክርስቶስ ምርጥ ዕቃ ፣ የመናንያን አርኣያ ፣ የሰባኪያን መምህር ፣ የአገልጋዮች ሁሉ አርማ ነው:: ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ መጻሕፍትን የጻፈውን ይህንን ሐዋርያ ማወቅ ሐዲስ ኪዳንን ለማወቅ እጅግ ወሳኝ የሆነ ቅድመ ሁኔታ ነው::
#መልአከ ሰላም ቀሲስ ያሬድ ገብረ መድኅን ኆኅተ ሰማይና በመሳሰሉ መጻሕፍቶቻቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ዘመነኛ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ላይ አሻራቸውን ከተዉ ቀደምት ጸሐፍት መካከል አንዱ ናቸው:: በትንታግ አንደበታቸው በሰበኳቸው ድንቅ ትምህርቶቻቸውና "ስምሽን ጠርቼ መቼ አፍራለሁ?"ን በመሳሰሉ ውብ የዝማሬ ግጥሞቻቸው ብዙ የተጠቀምንባቸው መልአከ ሰላም ያሬድ አሁን ደግሞ የቅዱስ ጳውሎስን ሕይወት የሚዳስስ እና ከመጠራቱ እስከ ዕረፍቱ ድረስ ያለውን ሐዋርያዊ ጉዞ የሚያስቃኝ በደንብ የተደከመበት ሥራ ይዘውልን ብቅ ብለዋል:: ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ክርስቶስ ይናገር ዘንድ ምርጥ ዕቃ እንደነበረ ይህ ሰፌልያ የተሰኘ መጽሐፍም መጽሐፍ ቅዱስ ጥናታዊ ይዘት ያለው ስለ ጳውሎስ ይናገር ዘንድ የተዘጋጀ ምርጥ ዕቃ ነው::
#ዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ
©መጽሐፏም እኛ ዘንድ ውስን ቅጂ ብቻ ያለ ሲኾን እንዳታልቅባችኹ ከወዲኹ ትያዝ......!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
.....#ቅዱስ ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን ብርሃን ፣ የክርስቶስ ምርጥ ዕቃ ፣ የመናንያን አርኣያ ፣ የሰባኪያን መምህር ፣ የአገልጋዮች ሁሉ አርማ ነው:: ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ መጻሕፍትን የጻፈውን ይህንን ሐዋርያ ማወቅ ሐዲስ ኪዳንን ለማወቅ እጅግ ወሳኝ የሆነ ቅድመ ሁኔታ ነው::
#መልአከ ሰላም ቀሲስ ያሬድ ገብረ መድኅን ኆኅተ ሰማይና በመሳሰሉ መጻሕፍቶቻቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ዘመነኛ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ላይ አሻራቸውን ከተዉ ቀደምት ጸሐፍት መካከል አንዱ ናቸው:: በትንታግ አንደበታቸው በሰበኳቸው ድንቅ ትምህርቶቻቸውና "ስምሽን ጠርቼ መቼ አፍራለሁ?"ን በመሳሰሉ ውብ የዝማሬ ግጥሞቻቸው ብዙ የተጠቀምንባቸው መልአከ ሰላም ያሬድ አሁን ደግሞ የቅዱስ ጳውሎስን ሕይወት የሚዳስስ እና ከመጠራቱ እስከ ዕረፍቱ ድረስ ያለውን ሐዋርያዊ ጉዞ የሚያስቃኝ በደንብ የተደከመበት ሥራ ይዘውልን ብቅ ብለዋል:: ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ክርስቶስ ይናገር ዘንድ ምርጥ ዕቃ እንደነበረ ይህ ሰፌልያ የተሰኘ መጽሐፍም መጽሐፍ ቅዱስ ጥናታዊ ይዘት ያለው ስለ ጳውሎስ ይናገር ዘንድ የተዘጋጀ ምርጥ ዕቃ ነው::
#ዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ
©መጽሐፏም እኛ ዘንድ ውስን ቅጂ ብቻ ያለ ሲኾን እንዳታልቅባችኹ ከወዲኹ ትያዝ......!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤12🙏4
📖#መጽሐፈ_ምስጢር📖
✨ተወዳጆች.....
#ኢትዮጽያዊው ቄርሎስ መፍቀሬ ድንግል '#ቅዱስ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ'ያበረከቱልን
'#መጽሐፈ_ምስጢር' መደብራችን ይገኛል!ብቅ በሉ..!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
✨ተወዳጆች.....
#ኢትዮጽያዊው ቄርሎስ መፍቀሬ ድንግል '#ቅዱስ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ'ያበረከቱልን
'#መጽሐፈ_ምስጢር' መደብራችን ይገኛል!ብቅ በሉ..!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5🥰2🕊2
Forwarded from ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ። (ቅዱስ ሚካኤል አባቴ 🙏)
# ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ መጻሕፍት
©አነዚኽን ጣፋጭ ምግቦች ተመግበዋቸው ይኾን...?
📚#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ እና
# ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ
#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....አባ እለእስክንድሮስም አትናቴዎስን በመንበረ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርትና ሥርዓት እያስተማረ አሳደገው፤ እርሱም ተወዳጅ ልጅ ሆነው፡፡ ከዚሁም ጋር ሰዋስው፣ ፍልስፍና፣ ክሂሎተ ነቢብና ሌሎች በዘመኑ የነበሩ ትምህርቶችንም በሚገባ ተማረ፡፡ ቆይቶም ለመዓርገ ምንኵስና በቃ᎓᎓ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ....]
#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ በመቀጠልም ....]
【#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ】
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
👉መጻሕፍቱን በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል !
ይደውሉልን !📞፦0913083816 https://t.me/GhionBookStore1623
©አነዚኽን ጣፋጭ ምግቦች ተመግበዋቸው ይኾን...?
📚#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ እና
# ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ
#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....አባ እለእስክንድሮስም አትናቴዎስን በመንበረ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርትና ሥርዓት እያስተማረ አሳደገው፤ እርሱም ተወዳጅ ልጅ ሆነው፡፡ ከዚሁም ጋር ሰዋስው፣ ፍልስፍና፣ ክሂሎተ ነቢብና ሌሎች በዘመኑ የነበሩ ትምህርቶችንም በሚገባ ተማረ፡፡ ቆይቶም ለመዓርገ ምንኵስና በቃ᎓᎓ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ....]
#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ በመቀጠልም ....]
【#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ】
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
👉መጻሕፍቱን በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል !
ይደውሉልን !📞፦0913083816 https://t.me/GhionBookStore1623
❤10👍3🙏2
📖#ጾመ ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ📖
#የቅዱስ ያሬድ ዋና ሥራ አባቶቻችን በልዩ ትጋትና ጥንቃቄ ባደራጁበት ስልት ተተርጉሞ መቅረቡ ለብዙኃን ግልጋሎት እንዲሰጥ ስለሚያስችል የትርጉም ሥራው አስፈላጊነት አጠያያቂ አይደለም። ድንቅ ሥራ ነው። የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሥርዐተ ማኅሌት ምን ያኽል ድንቅና ውስብስብ እንደኾነ ያሳያል። እያንዳንዱ የድጓ ዘር ከየትኛው የቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚጣቀስ፣ ምን እንደሚጨምር፣ ለዝማሬ ስልት ሲባል ምን ቃላት መደበኛ ሥፍራቸውን እንደሚለውጡ፣ ኹነኛ ቃላትን በመደጋገም የዕለቱን ዋና ጭብጥ እንዴት እንደሚያጎሉ፣ በጥቅሉም ቅዱስ ወንጌል በጾም ሳምንታት እንደምን ባለ ክብርና ሞገስ እንደሚሰበክ ለመማር ለሚፈልጉ መጽሓፉ ራሱን ችሎ መማሪያ ይኾናል። የጥንታዊት ኢትዮጵያዊት ርትዕት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ነገረ መለኮትም ኾነ ያሬዳዊ ሥርዐተ አምልኮ የተቀረው ክርስቲያናዊ ዓለም ገና ወደፊት እየተሳበ የሚቀርብበት እንጂ የገቡት ሳይቀሩ የሚወጡበት እንዳይኾን በደገኛ ትውፊቶቻችን ላይ በትጋት የሚሠሩ የትርጉም ሥራዎች እጅግ አስፈላጊ ናቸው። ይኸው ሥራ አንዱ ነው።
መልካም ንባብ!
#ይኩኖ አምላክ መዝገቡ የኢትዮጵያ [ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ዋና ዳይሬክተር]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#የቅዱስ ያሬድ ዋና ሥራ አባቶቻችን በልዩ ትጋትና ጥንቃቄ ባደራጁበት ስልት ተተርጉሞ መቅረቡ ለብዙኃን ግልጋሎት እንዲሰጥ ስለሚያስችል የትርጉም ሥራው አስፈላጊነት አጠያያቂ አይደለም። ድንቅ ሥራ ነው። የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሥርዐተ ማኅሌት ምን ያኽል ድንቅና ውስብስብ እንደኾነ ያሳያል። እያንዳንዱ የድጓ ዘር ከየትኛው የቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚጣቀስ፣ ምን እንደሚጨምር፣ ለዝማሬ ስልት ሲባል ምን ቃላት መደበኛ ሥፍራቸውን እንደሚለውጡ፣ ኹነኛ ቃላትን በመደጋገም የዕለቱን ዋና ጭብጥ እንዴት እንደሚያጎሉ፣ በጥቅሉም ቅዱስ ወንጌል በጾም ሳምንታት እንደምን ባለ ክብርና ሞገስ እንደሚሰበክ ለመማር ለሚፈልጉ መጽሓፉ ራሱን ችሎ መማሪያ ይኾናል። የጥንታዊት ኢትዮጵያዊት ርትዕት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ነገረ መለኮትም ኾነ ያሬዳዊ ሥርዐተ አምልኮ የተቀረው ክርስቲያናዊ ዓለም ገና ወደፊት እየተሳበ የሚቀርብበት እንጂ የገቡት ሳይቀሩ የሚወጡበት እንዳይኾን በደገኛ ትውፊቶቻችን ላይ በትጋት የሚሠሩ የትርጉም ሥራዎች እጅግ አስፈላጊ ናቸው። ይኸው ሥራ አንዱ ነው።
መልካም ንባብ!
#ይኩኖ አምላክ መዝገቡ የኢትዮጵያ [ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ዋና ዳይሬክተር]
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7👍3🔥1
📖❖ ሀብታም እና ድሀ📖
...ባለጸጋው ድሀውን በየዕለቱ ደጃፉ ላይ ዓይኑ ስር ወድቆ እያየው ምንም ዓይነት ምጽዋት አልሰጠውም፡፡ ይህ ምስኪን ድሀ በጎዳና ወይም በተሰወረ በጠባብ መተላለፊያ ስላልወደቀ ባለጸጋው አንዴ ወይም ሁለቴ ወይም ብዙ ጊዜ ሲገባና ሲወጣ አይቶታል፡፡ ነገር ግን ሲገባም ሆነ ሲወጣ በውድም ሆነ በግድ ሊያየው በሚችልበት .......
...ስለ መተላለፋችን ምንም ዓይነት ቅጣት የማንቀበል ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር ሕሊናን የሚያህል ፈራጅ ዳኛ በውስጣችን አይፈጥርም ነበር፡፡ በዚህም እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለውን ፍቅር አሳይቷል፡፡ እግዚአብሔር ስለ መተላለፋችን ከዚህ በኋላ በሚኖረው ሕይወት የሚጠይቀን ቢሆንም የማያዳላውን ዳኛ ሕሊናን ግን በውስጣችን ፈጠረ፡፡ ይህ ዳኛ በዚህ ዓለም ሳለ ይረዳናል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም ያለው .....
[ከመጽሐፉ የተወሰደ]
➮ወገን ራስን ለመፈተሽ አይነተኛ መፍትሔ ነው ...! እመነኝ የት ጋር እንዳለህ ይነግርሀል!..ይያዝዝ‼
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
...ባለጸጋው ድሀውን በየዕለቱ ደጃፉ ላይ ዓይኑ ስር ወድቆ እያየው ምንም ዓይነት ምጽዋት አልሰጠውም፡፡ ይህ ምስኪን ድሀ በጎዳና ወይም በተሰወረ በጠባብ መተላለፊያ ስላልወደቀ ባለጸጋው አንዴ ወይም ሁለቴ ወይም ብዙ ጊዜ ሲገባና ሲወጣ አይቶታል፡፡ ነገር ግን ሲገባም ሆነ ሲወጣ በውድም ሆነ በግድ ሊያየው በሚችልበት .......
...ስለ መተላለፋችን ምንም ዓይነት ቅጣት የማንቀበል ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር ሕሊናን የሚያህል ፈራጅ ዳኛ በውስጣችን አይፈጥርም ነበር፡፡ በዚህም እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለውን ፍቅር አሳይቷል፡፡ እግዚአብሔር ስለ መተላለፋችን ከዚህ በኋላ በሚኖረው ሕይወት የሚጠይቀን ቢሆንም የማያዳላውን ዳኛ ሕሊናን ግን በውስጣችን ፈጠረ፡፡ ይህ ዳኛ በዚህ ዓለም ሳለ ይረዳናል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም ያለው .....
[ከመጽሐፉ የተወሰደ]
➮ወገን ራስን ለመፈተሽ አይነተኛ መፍትሔ ነው ...! እመነኝ የት ጋር እንዳለህ ይነግርሀል!..ይያዝዝ‼
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤8👍2🙏2
📖📚📚📖#አውግስጢኖስ_እና_ኦርቶዶክሳዊ_መንፈሳዊነት
#እነዚህ_የዲያቆን_ሕሊና_በለጠ_ኹለቱ_ሥራዎ_በመደብራችን_ይገኛሉ_..!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#እነዚህ_የዲያቆን_ሕሊና_በለጠ_ኹለቱ_ሥራዎ_በመደብራችን_ይገኛሉ_..!
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
👍3❤2🙏2