💥ሰፌልያ🩸
"ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው።
በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
"ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው።
በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
👍5❤4🕊2
#ንስሓና_ምጽዋት_ታተመ!
በዚህ መጽሐፍ የተካተቱት ዓሥር ድርሳናት፥ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ በ386 እና በ387 ዓ.ም. በአንጾኪያ ያስተማራቸው ሲኾኑ፥
👉 ኃጥአንም ጻድቃንም ንስሓ እንደሚያሻቸው እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ካለው ወደር የለሽ ፍቅሩ የተነሣ አንድ ዓይነት የንስሓ መንገድ እንዳልሰጠ፣
👉 በዚህ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓምድ ትምህርት በኾነው በንስሓ አማካኝነት ኃጥአን ያሳደፉትን ልጅነታቸውን የሚያድሱበትና ሕይወት ወደ ኾነው ወደ ቅዱስ ቁርባን የሚመልሳቸው መንገድ መኾኑን፣
👉 ወደ ቅዱስ ቁርባን መድረሻ መንገድ ብቻ ሳይኾን ከላይ እንደ ተገለጠው በተለያየ መንገድ ማለትም በጸጸት፥ በምጽዋት፣ በጸሎት፣ በፆም፥ በትሕትና፥ ቅዳሴውንና አጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮን በመሳተፍ፥ በአጠቃላይ ምግባር ትሩፋትን በመሥራት ያሸበረቀ ቤተ ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመኖር የሚገለጥ ምሥጢር መኾኑን፣
👉 የአምላክን መጠን አለፍ ቸርነት ስጦታ መኾኑን ከብዙ ማሳያዎች ጋር ያስተማረባቸው ናቸው፡፡
መጽሐፉ በ200 ገጾች፣ በሚማርክ ኅትመትና በ300 ብር የሽፋን ዋጋ ለሦስተኛ ጊዜ ታትሞ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
በዚህ መጽሐፍ የተካተቱት ዓሥር ድርሳናት፥ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ በ386 እና በ387 ዓ.ም. በአንጾኪያ ያስተማራቸው ሲኾኑ፥
👉 ኃጥአንም ጻድቃንም ንስሓ እንደሚያሻቸው እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ካለው ወደር የለሽ ፍቅሩ የተነሣ አንድ ዓይነት የንስሓ መንገድ እንዳልሰጠ፣
👉 በዚህ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓምድ ትምህርት በኾነው በንስሓ አማካኝነት ኃጥአን ያሳደፉትን ልጅነታቸውን የሚያድሱበትና ሕይወት ወደ ኾነው ወደ ቅዱስ ቁርባን የሚመልሳቸው መንገድ መኾኑን፣
👉 ወደ ቅዱስ ቁርባን መድረሻ መንገድ ብቻ ሳይኾን ከላይ እንደ ተገለጠው በተለያየ መንገድ ማለትም በጸጸት፥ በምጽዋት፣ በጸሎት፣ በፆም፥ በትሕትና፥ ቅዳሴውንና አጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮን በመሳተፍ፥ በአጠቃላይ ምግባር ትሩፋትን በመሥራት ያሸበረቀ ቤተ ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመኖር የሚገለጥ ምሥጢር መኾኑን፣
👉 የአምላክን መጠን አለፍ ቸርነት ስጦታ መኾኑን ከብዙ ማሳያዎች ጋር ያስተማረባቸው ናቸው፡፡
መጽሐፉ በ200 ገጾች፣ በሚማርክ ኅትመትና በ300 ብር የሽፋን ዋጋ ለሦስተኛ ጊዜ ታትሞ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5👍3🥰3🕊2
ዜና ድጋሚ ኅትመት !
ሳይንስ እና ሃይማኖት
..✍ሳይንስ የሰው ልጅ ከእግዚአብሔር የተሰጠውን አዕምሮ ተጠቅሞ ያስገኘውና በዚህ ዓለም ያለውን የኑሮ ድካም ማቅለያው የዕውቀት ዘርፍ ሲሆን ሃይማኖት ደግሞ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያገናኘው መንገድ ነው። ነገር ግን የሳይንስን ውሱንነት ያልተረዱ ሰዎች ሃይማኖትን በሳይንሳዊ ዕውቀት ለመተንተን ሲሞክሩና ወደ ተሳሳተ ግንዛቤ ሲያመሩ ይስተዋላል። በሌላ መልኩ ደግሞ ሳይንስ ለመንፈሳዊ ሰዎች እርባና የሌለው ነው ብለው የሚያምኑም አሉ።
ይህንን በተመለከተ ለሚነሱ ጥያቄዎችና ፍልስፍናዊ አስተያየቶች፣ ጸሐፊው መምህር ያረጋል አበጋዝ፣ በዚህ መጽሐፉ ከሳይንስና ከሃይማኖት ጋር በተገናኙ ፍልስፍናዊ አስተሳሰቦች ዙሪያ ሰፊ ጥናት በማድረግ ከጥልቅ ትንታኔ ጋር አቅርቦልናል። ስለሆነም መጽሐፉን አንብበን የተሻለ ግንዛቤ እንድናገኝና እንድንጠቀምበት እየጠየቅኩ፣ ለመምህር ያረጋል ዕድሜና ጤናን ለእናንተ ለአንባብያን ደግሞ መልካም ንባብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
ቀሲስ ሰሙ ምትኩ (ፕሮፌሰር)
ቦትስዋና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንተርናሽናል ዩኒቨርሲቲ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ሳይንስ እና ሃይማኖት
..✍ሳይንስ የሰው ልጅ ከእግዚአብሔር የተሰጠውን አዕምሮ ተጠቅሞ ያስገኘውና በዚህ ዓለም ያለውን የኑሮ ድካም ማቅለያው የዕውቀት ዘርፍ ሲሆን ሃይማኖት ደግሞ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያገናኘው መንገድ ነው። ነገር ግን የሳይንስን ውሱንነት ያልተረዱ ሰዎች ሃይማኖትን በሳይንሳዊ ዕውቀት ለመተንተን ሲሞክሩና ወደ ተሳሳተ ግንዛቤ ሲያመሩ ይስተዋላል። በሌላ መልኩ ደግሞ ሳይንስ ለመንፈሳዊ ሰዎች እርባና የሌለው ነው ብለው የሚያምኑም አሉ።
ይህንን በተመለከተ ለሚነሱ ጥያቄዎችና ፍልስፍናዊ አስተያየቶች፣ ጸሐፊው መምህር ያረጋል አበጋዝ፣ በዚህ መጽሐፉ ከሳይንስና ከሃይማኖት ጋር በተገናኙ ፍልስፍናዊ አስተሳሰቦች ዙሪያ ሰፊ ጥናት በማድረግ ከጥልቅ ትንታኔ ጋር አቅርቦልናል። ስለሆነም መጽሐፉን አንብበን የተሻለ ግንዛቤ እንድናገኝና እንድንጠቀምበት እየጠየቅኩ፣ ለመምህር ያረጋል ዕድሜና ጤናን ለእናንተ ለአንባብያን ደግሞ መልካም ንባብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
ቀሲስ ሰሙ ምትኩ (ፕሮፌሰር)
ቦትስዋና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንተርናሽናል ዩኒቨርሲቲ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤8👍4🕊3
ጥቂት የመጽሐፍ ቅዱስ ሰዎች
ሁ?ከተሰኘው
✍አባታችን አብርሃም ኑሮውን ከእግዚአብሔር ጋር ማድረግ የጀመረው አገሩንና ቤተ ሰዎቹን በተወ ጊዜ ነበር፡፡ አባቶቻችን ሐዋርያት ተመሳሳይ ነገር ነው ያደረጉት፡፡ እነርሱ ሲጠሩ ዓሣ አጥማጆች ሆነው ሳሉ የተዉት መረቦቻቸውንና ታንኳዎቻቸውን ብቻ ሳይሆን ተከትለውትም ሄደዋል፤ማቴ 4፡20እና22፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ እንደ ተናገረው ከሆነማ ያላቸውን ነገር ሁሉ ትተው ነው የከተሉት፤ ማቴ 19፡27፡፡ እናንተስ? ስለ እግዚአብሔር ስትሉ የተዋችሁት ነገር ምንድር ነው? እናንተ ኃጢአተኛ ሕይወታችሁን በመተው ንስሐ ገብታችኋል?...
***
ያዕቆብመልእክት
ከተሰኘው
‹ብዙ ሰዎች እኔን በሀብታም ሰዎች ላይ ያለህ አቋም በጣም ጥብቅ ነው እያሉ ይናገሩኛል፡፡ በእርግጥም እንዲህ በማለታችሁ እውነት ብላችኋል፤ይሁን እንጂ እኔ በሀብታም ሰዎች ላይ ጥብቅ የሆንኩት ገንዘባቸውን ለመሳደቢያ አድርገው ለተጠቀሙበት ሀብታሞች ነው፡፡ እኔ እነርሱን የማጠቃቸው በግል አይደለም፤ነገር ግን የማጠቃው ስስታቸውን ነው፡፡ ........
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
...በተለይ በተለይ በትርጉም ስራ ረገድ ለኛ [ለኢትዮጵያውያን ] አባት ልጁን ለመመገብ እንደሚጨነቅ እና እንደሚፋጠን ኹሉ በልዩ እና በተረዳ እንዲሁም በማይጠገብ መልኩ የሚያዘጋጁልን ፦
#አያሌው ዘኢየሱስን ያቆይልን እያልን ፦
💥አሁንም እነዚህን ሁለት ግሩማን፤ ሐሳቦችን የተሞሉ ፤መጻሕፍት እነኾ ያሉን ሲሆን በፍኖተ መጻሕፍት ያገኟቸዋል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
ሁ?ከተሰኘው
✍አባታችን አብርሃም ኑሮውን ከእግዚአብሔር ጋር ማድረግ የጀመረው አገሩንና ቤተ ሰዎቹን በተወ ጊዜ ነበር፡፡ አባቶቻችን ሐዋርያት ተመሳሳይ ነገር ነው ያደረጉት፡፡ እነርሱ ሲጠሩ ዓሣ አጥማጆች ሆነው ሳሉ የተዉት መረቦቻቸውንና ታንኳዎቻቸውን ብቻ ሳይሆን ተከትለውትም ሄደዋል፤ማቴ 4፡20እና22፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ እንደ ተናገረው ከሆነማ ያላቸውን ነገር ሁሉ ትተው ነው የከተሉት፤ ማቴ 19፡27፡፡ እናንተስ? ስለ እግዚአብሔር ስትሉ የተዋችሁት ነገር ምንድር ነው? እናንተ ኃጢአተኛ ሕይወታችሁን በመተው ንስሐ ገብታችኋል?...
***
ያዕቆብመልእክት
ከተሰኘው
‹ብዙ ሰዎች እኔን በሀብታም ሰዎች ላይ ያለህ አቋም በጣም ጥብቅ ነው እያሉ ይናገሩኛል፡፡ በእርግጥም እንዲህ በማለታችሁ እውነት ብላችኋል፤ይሁን እንጂ እኔ በሀብታም ሰዎች ላይ ጥብቅ የሆንኩት ገንዘባቸውን ለመሳደቢያ አድርገው ለተጠቀሙበት ሀብታሞች ነው፡፡ እኔ እነርሱን የማጠቃቸው በግል አይደለም፤ነገር ግን የማጠቃው ስስታቸውን ነው፡፡ ........
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
...በተለይ በተለይ በትርጉም ስራ ረገድ ለኛ [ለኢትዮጵያውያን ] አባት ልጁን ለመመገብ እንደሚጨነቅ እና እንደሚፋጠን ኹሉ በልዩ እና በተረዳ እንዲሁም በማይጠገብ መልኩ የሚያዘጋጁልን ፦
#አያሌው ዘኢየሱስን ያቆይልን እያልን ፦
💥አሁንም እነዚህን ሁለት ግሩማን፤ ሐሳቦችን የተሞሉ ፤መጻሕፍት እነኾ ያሉን ሲሆን በፍኖተ መጻሕፍት ያገኟቸዋል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
👍7❤6🕊3🥰2
ቅዱስ ጳውሎስ ዕቅበተ እምነትን በአጭር ቃል ሲገልጸው "ወንጌልንም መመከቻና መጽኛ ማድረግ " ይለዋል:: (ፊልጵ. 1:7) አንዲቱ ወንጌል ለተቃዋሚዎች "መመከቻ" ስትሆን በውስጥ ላሉ ምእመናን ደግሞ "መጽኛ" ትሆናለች:: "ለምእመናን ተስፋ ለመ^#ቃን ዘለፋ" እንዲል ትርጓሜው::
የጳውሎስ አቻው ቅዱስ ጴጥሮስ ደግሞ :- "ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመሥጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ" ብሎአል:: ልብ አድርጉ "ለሚሰድቧችሁ" አላለምና እምነታችንን ለሚሳደቡ መልስ አንሠጥም:: ለጥያቄ ግን እንመልሳለን::
ይህንን እውነት ከተረዱ ወንድሞች አንዱ የሆነው የዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው ዳጎስ ያለ ዕቅበተ እምነታዊ መጽሐፍ አቅርቦልናል:: ለራሳችን መጽኛ ለሌላው መመከቻ የሚሆነው መጽሐፉ እጅግ ብዙ ጥያቄዎች በጥንቃቄ የተመለሱበት የተደከመበት ስራ እንደሆነ በወፍ በረር ቅኝቴና መጽሐፉን አይተው አስተያየታቸውን ካሠፈሩ ምስክሮች ተረድቼያለሁ:: በብዙ ድካም የሠራውን መጽሐፍ ከአንድ ኪሎ ሥጋ መሸጫ ባነሰ ዋጋ አበርክቶልናል:: አይለፈን!
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
የጳውሎስ አቻው ቅዱስ ጴጥሮስ ደግሞ :- "ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመሥጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ" ብሎአል:: ልብ አድርጉ "ለሚሰድቧችሁ" አላለምና እምነታችንን ለሚሳደቡ መልስ አንሠጥም:: ለጥያቄ ግን እንመልሳለን::
ይህንን እውነት ከተረዱ ወንድሞች አንዱ የሆነው የዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው ዳጎስ ያለ ዕቅበተ እምነታዊ መጽሐፍ አቅርቦልናል:: ለራሳችን መጽኛ ለሌላው መመከቻ የሚሆነው መጽሐፉ እጅግ ብዙ ጥያቄዎች በጥንቃቄ የተመለሱበት የተደከመበት ስራ እንደሆነ በወፍ በረር ቅኝቴና መጽሐፉን አይተው አስተያየታቸውን ካሠፈሩ ምስክሮች ተረድቼያለሁ:: በብዙ ድካም የሠራውን መጽሐፍ ከአንድ ኪሎ ሥጋ መሸጫ ባነሰ ዋጋ አበርክቶልናል:: አይለፈን!
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7👍2👏1🙏1
የብርሃን እናት ለ10 ግዜ ታትማለች
"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረዳም፡፡
እንደዚያ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር በድንግል ማርያም ተፀንሶ ተወልዶ ሠላሳ ዓመታትን መቆየት ሳያስፈልገው ልክ የመጀመሪያውን አዳም እንደፈጠረው የሠላሳ ዓመት የሆነ ሥጋንና ነፍስን ለራሱ ፈጥሮ መለኮቱን አዋሕዶ ሰው መሆን ይችል ነበር፡፡ ይህንን ቢያደርግም ሦስት ዓመታት በምድር ላይ አስተምሮ በጊዜው ተሰቅሎ የማዳን ሥራውን መፈጸም ይችል ነበር፡፡
እርሱ ግን ማዳኑን የጀመረው በማሕፀን ከመፀነስ ነበር፡፡
አረጋዊው ስምዖን ‘ዓይኖቼ ማዳንህን አይተዋል’ እንዳለ ማዳኑንም የጀመረው ሕፃን ሆኖ በመታቀፉ ነው፡፡ ሉቃ. ፪፥፴
አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ ላለው ክርስቶስ በምድር ላይ በቆየበት መዋዕለ ሥጋዌው አልፋው ድንግል ማርያም ስትሆን ኦሜጋው መስቀል ነበር፡፡ የተሰቀለ ቀን ብቻ አይተህ ልታውቀው አትችልም፡፡ ሁለተኛ አዳምነቱ ዘልቆ የሚሰማህ ወደ ልደቱ ስትመለስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ቁስልም የሻረው ጌታ ሊወለድ ካለበት ቅፅበት ጀምሮ ነው"
የብርሃን እናት ገጽ 97
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረዳም፡፡
እንደዚያ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር በድንግል ማርያም ተፀንሶ ተወልዶ ሠላሳ ዓመታትን መቆየት ሳያስፈልገው ልክ የመጀመሪያውን አዳም እንደፈጠረው የሠላሳ ዓመት የሆነ ሥጋንና ነፍስን ለራሱ ፈጥሮ መለኮቱን አዋሕዶ ሰው መሆን ይችል ነበር፡፡ ይህንን ቢያደርግም ሦስት ዓመታት በምድር ላይ አስተምሮ በጊዜው ተሰቅሎ የማዳን ሥራውን መፈጸም ይችል ነበር፡፡
እርሱ ግን ማዳኑን የጀመረው በማሕፀን ከመፀነስ ነበር፡፡
አረጋዊው ስምዖን ‘ዓይኖቼ ማዳንህን አይተዋል’ እንዳለ ማዳኑንም የጀመረው ሕፃን ሆኖ በመታቀፉ ነው፡፡ ሉቃ. ፪፥፴
አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ ላለው ክርስቶስ በምድር ላይ በቆየበት መዋዕለ ሥጋዌው አልፋው ድንግል ማርያም ስትሆን ኦሜጋው መስቀል ነበር፡፡ የተሰቀለ ቀን ብቻ አይተህ ልታውቀው አትችልም፡፡ ሁለተኛ አዳምነቱ ዘልቆ የሚሰማህ ወደ ልደቱ ስትመለስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ቁስልም የሻረው ጌታ ሊወለድ ካለበት ቅፅበት ጀምሮ ነው"
የብርሃን እናት ገጽ 97
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤10👍6🕊4🎉1
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Photo
#ገድለ ሐዋርያት
...." ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ለተሰጠች ሃይማኖት ተጋደሉ” ተብለናልና፡፡ ይሁ ፩፡፡ የተጠራነውም ልናምን ብቻ ሳይሆን መስቀሉን ልንሸከም መከራ ልንቀበል ጭምር ነው። ስለ እርሱ መከራ ልትቀበሉ እንጂ ልታምነ ብቻ አይደለም” እንዲል። ፊል ፪፡፳፬
❞የቅዱሳን ሐዋርያትን ታሪካዊ ሕይወት ማወቅ #ቅዱስ እግዚአብሔርን ለሚያመልኩ ምእመናን ጥቅሙ የጎላ ነው፡፡ ለሃይማኖታዊ ጉዟቸው መንገድ መሪዎች ናቸውና፡፡
"የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፤ የእምነታቸውንም
ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው” በማለት ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን ምእመናን
የመከረውም ለዚህ ነው፡፡ ዕብ ፲፫፥፯
ስለሆነም ምእመናን በሃይማኖት ዋኖቻቸው የሚሆኑ የሐዋርያትን ታሪክ በተገቢው መንገድ ማወቅና መረዳት ይኖርባቸዋል፡፡ ቅዱሳኑ ለሃይማኖታቸው የከፈሉትን ዋጋ ካወቁና ከተረዱ ‹‹እኔስ ለሃይማኖቴ ምን ማድረግ አለብኝ? ፈጣሪዬንስ እንዴት ላስደስተው?›› የሚለውንና የመሳሰሉ ጉዳዮችን ለመወሰን ይችላሉ፡፡
❝ቤተ-ክርስቲያን ምእመናኖቿ የዚህ አማናዊና አምላካዊ ቃል ኪዳን ተሳታፊዎች ይሆን ዘንድም ‹‹ዛሬ ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ዛሬ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ነው፡፡›› ወዘተ እያለች ገድላቸውን ጽፋ፣ ያልተተረጎመውን ተርጉማ ስለእግዚአብሔር ወዳጆች ቅዱሳን ለምእመናን ታስተምራለች፡፡ በዚህም ምእመናን የበረከት ሰዎች ይሆናሉ፡፡ ”በረከት በጻድቅ ራስ ነውና” ምሳ ፲፮፡፡ መታሰቢያቸው ዘመን የማይሽረው በመሆኑም ምእመናን ለዘለዓለሙ ተጠብቀውበት ይኖራሉ፡፡
#እነዚህና የመሳሰሉት ጉዳዮች ተግባራዊ ይሆኑ ዘንድም ገድለ ሐዋርያት መተርጎም አስፈላጊነቱ ለዚህ ነው፡፡
#በመሆኑም በሐዋርያት መሠረትነት ላይ የተመሠረተ ምእመን እንደ ቅዱሳን ሐዋርያት በሃይማኖቱ ለመጽናትና ታሪካቸውን ተገንዝቦ የቃል ኪዳናቸው ተሳታፊ ለመሆን መጽሐፉን ማንበብ ተገቢ ነው፡፡ በማለት
#መምህር ተስፋሚካኤል ታከለ
የተዘጋጀውን ይህን የቅዱሳኑን ዜና ሕይወት [ገድል ]#በፍኖተ መጽፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
"በሐዋርያት ና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል"ኤፌ፪÷፴
...." ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ለተሰጠች ሃይማኖት ተጋደሉ” ተብለናልና፡፡ ይሁ ፩፡፡ የተጠራነውም ልናምን ብቻ ሳይሆን መስቀሉን ልንሸከም መከራ ልንቀበል ጭምር ነው። ስለ እርሱ መከራ ልትቀበሉ እንጂ ልታምነ ብቻ አይደለም” እንዲል። ፊል ፪፡፳፬
❞የቅዱሳን ሐዋርያትን ታሪካዊ ሕይወት ማወቅ #ቅዱስ እግዚአብሔርን ለሚያመልኩ ምእመናን ጥቅሙ የጎላ ነው፡፡ ለሃይማኖታዊ ጉዟቸው መንገድ መሪዎች ናቸውና፡፡
"የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፤ የእምነታቸውንም
ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው” በማለት ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን ምእመናን
የመከረውም ለዚህ ነው፡፡ ዕብ ፲፫፥፯
ስለሆነም ምእመናን በሃይማኖት ዋኖቻቸው የሚሆኑ የሐዋርያትን ታሪክ በተገቢው መንገድ ማወቅና መረዳት ይኖርባቸዋል፡፡ ቅዱሳኑ ለሃይማኖታቸው የከፈሉትን ዋጋ ካወቁና ከተረዱ ‹‹እኔስ ለሃይማኖቴ ምን ማድረግ አለብኝ? ፈጣሪዬንስ እንዴት ላስደስተው?›› የሚለውንና የመሳሰሉ ጉዳዮችን ለመወሰን ይችላሉ፡፡
❝ቤተ-ክርስቲያን ምእመናኖቿ የዚህ አማናዊና አምላካዊ ቃል ኪዳን ተሳታፊዎች ይሆን ዘንድም ‹‹ዛሬ ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ዛሬ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ነው፡፡›› ወዘተ እያለች ገድላቸውን ጽፋ፣ ያልተተረጎመውን ተርጉማ ስለእግዚአብሔር ወዳጆች ቅዱሳን ለምእመናን ታስተምራለች፡፡ በዚህም ምእመናን የበረከት ሰዎች ይሆናሉ፡፡ ”በረከት በጻድቅ ራስ ነውና” ምሳ ፲፮፡፡ መታሰቢያቸው ዘመን የማይሽረው በመሆኑም ምእመናን ለዘለዓለሙ ተጠብቀውበት ይኖራሉ፡፡
#እነዚህና የመሳሰሉት ጉዳዮች ተግባራዊ ይሆኑ ዘንድም ገድለ ሐዋርያት መተርጎም አስፈላጊነቱ ለዚህ ነው፡፡
#በመሆኑም በሐዋርያት መሠረትነት ላይ የተመሠረተ ምእመን እንደ ቅዱሳን ሐዋርያት በሃይማኖቱ ለመጽናትና ታሪካቸውን ተገንዝቦ የቃል ኪዳናቸው ተሳታፊ ለመሆን መጽሐፉን ማንበብ ተገቢ ነው፡፡ በማለት
#መምህር ተስፋሚካኤል ታከለ
የተዘጋጀውን ይህን የቅዱሳኑን ዜና ሕይወት [ገድል ]#በፍኖተ መጽፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7🕊4👍3
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Photo
#ኹለቱ ኪዳናት
"ሌላ መሠረት እንዳትሹ ዕወቁ፤"ዕብ፮÷፩
አንዳንድ ሰዎች ግን የንስሓን /የመናዘዝንና ቀኖና የመቀበልን ምሥጢር ረብህ የሌለው አድርገው ከማስተማራቸው የተነሣ ከእግዚአብሔር መንግሥት ይለያሉ። ትምህርታቸው ቀድሞ ምግባርን በኋላም የምግባርን እናት ሃይማኖትን ያስተዋቸዋልና።
❞ስለዚኽ ንስሓ ኃጢአትን ኹሉ የምታስተሠርይ የእግዚአብሔር በር ናት።
❝ቅዱስ ጳውሎስ ንስሓን የሚቃወም ትምህርት ከሞት የማያድን ነውና መሠረትን ደግመን እንመሥርት አለን። “... ይኽን እወቁት
" ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ።" ኤፌ.53 13
በማለት አንዳንዶች “ከንቱ ንግግር” በተባለ የውሸት ትምህርታቸው ብዙዎችን የኃጢአት አበጋዝ : አድርገው : ነበርና : ከዚኽ መጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
❞በአኹኑም ጊዜ “እግዚአብሔር ፍጹም መሐሪ ነው" በሚል ፈሊጥ የሰውን ኹሉ ኃጢአት ዝም ብሎ ይቅር እንደሚል የሚያስተምሩና ሰውን ወደ ኃጢአት የሚጋብዙ መኖራቸውን አውቆ ራስን መጠበቅ ያስፈልጋል። የእግዚአብሔር ምሕረት ለተነሣሕያን እንጂ ክሳደ ልቡናቸውን አደንድነው በኃጢአት ለሚተጉት ኹሉ _ አይደለም፤
“እግዚአብሔር የሚያጠፋ እሳት ነው።" ዕብ.12፥29፡፡
.................
❞ደግሞስ ስለ ቅብዐትና ጸጋ
አመጣጥና ታሪካቸውን በወፍ በረር ቃኘት አድርጎ እግረ መንገዱን አጠር ብላ የማታዳግም ምላሽ ሲሰጡ ወቸው ጉድ ሳያስብለን አይቀርም !
🤔የቀረውንማ ምን ከቃሉ አገባብ በብዙ መንገድ ካለው ፍቺ እኛ ካለንበት አኹናዊ ኹናቴ ኸረ .....በብዙ መንገድ #ዕብራውያን14ቱ መልእክታት ትርጓሜ ላይ ተመስርቶ በደንብ እየተነተነ ልብን በላይኛው ሀገር ይዞ የሚከንፍ #በመሪጌታ ኃይሎም በርሄ ተዘጋጅቶ #ዲያቆን ብርሃኑ አድማስን ደግሞ አርታዒ በማድረግ የቀረበ ይኽ ግሩም መጽሐፍ #በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
"ሌላ መሠረት እንዳትሹ ዕወቁ፤"ዕብ፮÷፩
አንዳንድ ሰዎች ግን የንስሓን /የመናዘዝንና ቀኖና የመቀበልን ምሥጢር ረብህ የሌለው አድርገው ከማስተማራቸው የተነሣ ከእግዚአብሔር መንግሥት ይለያሉ። ትምህርታቸው ቀድሞ ምግባርን በኋላም የምግባርን እናት ሃይማኖትን ያስተዋቸዋልና።
#ኃጢአታችን ይቅር ሊለንና ከዓመፃም ኹሉ ሊያነፃን የታመነና ጻድቅ ነው። 1ኛዮሐ:19
❞ስለዚኽ ንስሓ ኃጢአትን ኹሉ የምታስተሠርይ የእግዚአብሔር በር ናት።
❝ቅዱስ ጳውሎስ ንስሓን የሚቃወም ትምህርት ከሞት የማያድን ነውና መሠረትን ደግመን እንመሥርት አለን። “... ይኽን እወቁት
" ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ።" ኤፌ.53 13
በማለት አንዳንዶች “ከንቱ ንግግር” በተባለ የውሸት ትምህርታቸው ብዙዎችን የኃጢአት አበጋዝ : አድርገው : ነበርና : ከዚኽ መጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
❞በአኹኑም ጊዜ “እግዚአብሔር ፍጹም መሐሪ ነው" በሚል ፈሊጥ የሰውን ኹሉ ኃጢአት ዝም ብሎ ይቅር እንደሚል የሚያስተምሩና ሰውን ወደ ኃጢአት የሚጋብዙ መኖራቸውን አውቆ ራስን መጠበቅ ያስፈልጋል። የእግዚአብሔር ምሕረት ለተነሣሕያን እንጂ ክሳደ ልቡናቸውን አደንድነው በኃጢአት ለሚተጉት ኹሉ _ አይደለም፤
“እግዚአብሔር የሚያጠፋ እሳት ነው።" ዕብ.12፥29፡፡
.................
❞ደግሞስ ስለ ቅብዐትና ጸጋ
አመጣጥና ታሪካቸውን በወፍ በረር ቃኘት አድርጎ እግረ መንገዱን አጠር ብላ የማታዳግም ምላሽ ሲሰጡ ወቸው ጉድ ሳያስብለን አይቀርም !
🤔የቀረውንማ ምን ከቃሉ አገባብ በብዙ መንገድ ካለው ፍቺ እኛ ካለንበት አኹናዊ ኹናቴ ኸረ .....በብዙ መንገድ #ዕብራውያን14ቱ መልእክታት ትርጓሜ ላይ ተመስርቶ በደንብ እየተነተነ ልብን በላይኛው ሀገር ይዞ የሚከንፍ #በመሪጌታ ኃይሎም በርሄ ተዘጋጅቶ #ዲያቆን ብርሃኑ አድማስን ደግሞ አርታዒ በማድረግ የቀረበ ይኽ ግሩም መጽሐፍ #በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5🕊5👍3🙏1
📖“ወልታ ጽድቅ”
❝... የዚህ መጽሐፍ “ወልታ ጽድቅ” አዘጋጅ (በብዕር ስሙ በአማን ነጸረ) ደግሞ ከይዘት አንጻር የሚራራቁ የሚመስሉ ነገር ግን ከላይ ከጠቀስኩት እሳቤና ሁለቱም እመቤታችን ማዕከል ከማድረጋቸውም አንጻር የሚገናኙትን እነዚህን ሁለት ጉዳዮች እንደ ብልህ ገበሬ አንድ ላይ ጠምዶ አቅርቦልናል፡፡ ምንም እንኳ ሁለቱም[ታሪክና ሃይማኖት ]ጉዳዮች በየራሳቸው ገና ብዙ ሊጠኑ፤ ሊጻፍባቸውና ሊብራሩ የሚችሉ ቢሆኑም በእነ ንባብ መሠረት ከሆነ ለዘመኑ ትውልድ በጥሩና በተሻለ መንገድ ሲቀርቡ “ወልታ ጽድቅ” የመጀመሪያ መጽሐፍ ይመስለኛል፡፡ በእኔ እምነት በአማን በእነዚህ ሁለት እጅግ አስፈላጊ ጉዳዮች ላይ ካቀራረቡ ጀምሮ አዲስ ነገሮችን ይዞ ብቅ ብሏል። ስለዚህም በጉዳዩ ላይ ማወቅ፣ ማጥናት፣ መመራመር፣ መሞገት መረዳትና መጻፍ ብቻ ሳይሆን መታዘብ የሚፈልግ እንኳ ቢሆን ወልታ ጽድቅን እንዲያነብብ በልበ ሙሉነት እጠቁመዋለሁ፡፡ ታሪካዊ ግንዛቤን እንደ እምነት ፤ እምነትን እንደ ዐለማዊ ዕውቀት ይዞ ነገር ለተገላበጠበትም ወደ ፍጹሙ መድኃኒትና ድኅነት የምታደርሰው የስቃይ ማስታገሻ (ant pain) ልትሆንለት የምትችል ምርጥ ቅመማ ናት፤ ወልታ ጽድቅ፡፡❞
#ብርሃኑ አድማስ (ዲን፣ በሥነ ድርሣን ሁለተኛ ዲግሪ)
#ይህን ጥዑም መጽሐፍ በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❝... የዚህ መጽሐፍ “ወልታ ጽድቅ” አዘጋጅ (በብዕር ስሙ በአማን ነጸረ) ደግሞ ከይዘት አንጻር የሚራራቁ የሚመስሉ ነገር ግን ከላይ ከጠቀስኩት እሳቤና ሁለቱም እመቤታችን ማዕከል ከማድረጋቸውም አንጻር የሚገናኙትን እነዚህን ሁለት ጉዳዮች እንደ ብልህ ገበሬ አንድ ላይ ጠምዶ አቅርቦልናል፡፡ ምንም እንኳ ሁለቱም[ታሪክና ሃይማኖት ]ጉዳዮች በየራሳቸው ገና ብዙ ሊጠኑ፤ ሊጻፍባቸውና ሊብራሩ የሚችሉ ቢሆኑም በእነ ንባብ መሠረት ከሆነ ለዘመኑ ትውልድ በጥሩና በተሻለ መንገድ ሲቀርቡ “ወልታ ጽድቅ” የመጀመሪያ መጽሐፍ ይመስለኛል፡፡ በእኔ እምነት በአማን በእነዚህ ሁለት እጅግ አስፈላጊ ጉዳዮች ላይ ካቀራረቡ ጀምሮ አዲስ ነገሮችን ይዞ ብቅ ብሏል። ስለዚህም በጉዳዩ ላይ ማወቅ፣ ማጥናት፣ መመራመር፣ መሞገት መረዳትና መጻፍ ብቻ ሳይሆን መታዘብ የሚፈልግ እንኳ ቢሆን ወልታ ጽድቅን እንዲያነብብ በልበ ሙሉነት እጠቁመዋለሁ፡፡ ታሪካዊ ግንዛቤን እንደ እምነት ፤ እምነትን እንደ ዐለማዊ ዕውቀት ይዞ ነገር ለተገላበጠበትም ወደ ፍጹሙ መድኃኒትና ድኅነት የምታደርሰው የስቃይ ማስታገሻ (ant pain) ልትሆንለት የምትችል ምርጥ ቅመማ ናት፤ ወልታ ጽድቅ፡፡❞
#ብርሃኑ አድማስ (ዲን፣ በሥነ ድርሣን ሁለተኛ ዲግሪ)
#ይህን ጥዑም መጽሐፍ በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7👍5🕊2
📖#ታኦዶኮስ
©በመምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
❝.....በጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የዐራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የትርጓሜ መምህር የሆኑት የሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ደቀ መዝሙርና የጉባኤ ቤቱ ምክትል መምህር በሆኑት በመምህር በጽሐ ዐለሙ ታኦዶኮስ በሚል ርእስ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ አማኞችን ሳይቀር ለሚያነታርከው እመቤታችን ጥንተ አብሶ አለባት የለባትም ለሚለው ጥያቄ ከቤተ ክርስቲያናችን ነባር ኣስተምህሮ አንጻር መልስ የሚሰጥ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡
.... ወደፊት በጽሑፍ ልትጠቅሙን የምትመኙ ሁሉ ወደፊት ለምትሠሩት ሥራ ቢያንስ እንደ አንድ መክፈቻ የሆነውንና ሌሎቹንም ጥያቄዎች በአስተማማኝነት ለመመለስ ብልሃትንና መንገድን የሚያሳየውን ይህን ድንቅ መጽሐፍ አንብባችሁ እንድትጠቀሙ በታላቅ ትሕትና ስጋብዛችሁ ከአነበባችሁ በኋላ በምታገኙት ትንሽ የማይባል ጥቅም የምትደሰቱት ደስታ እንደሚኖር በመተማመን ጭምር ነው፡፡
#ብርሃኑ አድማስ (ዲያቆን፣ በሥነ ድርሳን ሁለተኛ ዲግሪ)
⩩እንደ እውነቱ የእናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነገር የማይሸነቁጠው አማኝ [ኦርቶዶክሳዊ ] አለ ለማለት ያስቸግራል ለዚህም የልብን የሚያደርስ መጽሐፍ እነሆ ያሉንን የኔታ በጽሐ አለሙን ያኑርልንንን እያልን መጽሐፏን ሁላችንም አንብበን እናተርፍበት ዘንድ መጽሐፉን #በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
©በመምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
❝.....በጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የዐራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የትርጓሜ መምህር የሆኑት የሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ደቀ መዝሙርና የጉባኤ ቤቱ ምክትል መምህር በሆኑት በመምህር በጽሐ ዐለሙ ታኦዶኮስ በሚል ርእስ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ አማኞችን ሳይቀር ለሚያነታርከው እመቤታችን ጥንተ አብሶ አለባት የለባትም ለሚለው ጥያቄ ከቤተ ክርስቲያናችን ነባር ኣስተምህሮ አንጻር መልስ የሚሰጥ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡
.... ወደፊት በጽሑፍ ልትጠቅሙን የምትመኙ ሁሉ ወደፊት ለምትሠሩት ሥራ ቢያንስ እንደ አንድ መክፈቻ የሆነውንና ሌሎቹንም ጥያቄዎች በአስተማማኝነት ለመመለስ ብልሃትንና መንገድን የሚያሳየውን ይህን ድንቅ መጽሐፍ አንብባችሁ እንድትጠቀሙ በታላቅ ትሕትና ስጋብዛችሁ ከአነበባችሁ በኋላ በምታገኙት ትንሽ የማይባል ጥቅም የምትደሰቱት ደስታ እንደሚኖር በመተማመን ጭምር ነው፡፡
#ብርሃኑ አድማስ (ዲያቆን፣ በሥነ ድርሳን ሁለተኛ ዲግሪ)
⩩እንደ እውነቱ የእናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነገር የማይሸነቁጠው አማኝ [ኦርቶዶክሳዊ ] አለ ለማለት ያስቸግራል ለዚህም የልብን የሚያደርስ መጽሐፍ እነሆ ያሉንን የኔታ በጽሐ አለሙን ያኑርልንንን እያልን መጽሐፏን ሁላችንም አንብበን እናተርፍበት ዘንድ መጽሐፉን #በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
👍6🕊5❤3
📖 " ማስያስ "
❝...ማስያስ የመጻሕፍት ሁሉ ማዕከላዊ የመጽሐፍ ራስ ሆኖ ቀርቦልናል። ስለዚህም በዲያቆን ሚክያስ አስረስ የተዘጋጀልንንና ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዘመናት ሁሉ ለነበሩ አማኞቿ ስትመግበው የነበረውን ይህንን ምሥጢራዊ ትምህርት በዚህ መጽሐፍ ውስጥ በጥሩ መንገድ ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን። ዲያቆን ሚክያስ ከቤተ ክርስቲያን መምህራን ፍጻሜ፣ የሐዋርያት ስብከት ራስ፣ የሰማዕታት የሰማዕትነት አክሊል፣ ከተማረውና ሰፊ ሽፋን ካለው ንባቡ አዋሕዶ የነቢያት ትንቢት የጻድቃንም የምናኔያቸው ምሥጢርና የምድረ በዳ ተጋድሏቸው የምእመናንም እረኛቸው የካህናትም አለቃቸው፣ የአምልኮታቸው መዳረሻ፣ የቅዳሴያቸው ሊቀ ካህናት የመሥዋዕታቸውም ቊርባን የሆነውን ጌታ “ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይን ኪርያላይሶን” እያልን በሰሙነ ሕማማት ስግደታችንን በምናቀርብለት ስሙ ይዞልን መምጣቱ እጅግ ደስ ያሰኛል።
መጽሐፉ ለኦርቶዶክሳዊ የዶክትሪን አስተምህሮ እንደ መነሻ ወይም መግቢያ በሚመስል አቀራረብ ለሁሉም አንባብያን እንዲሆኑ በተዘጋጁ መጻሕፍት ላይ እስካሁን ያላነበብኳቸውን አዳዲስ ምሥጢራት አካትቶ ቀርቦልናል። ስለዚህም ይህን ግሩም መጽሐፍ በማንበብ ጌታችን እንደመለሳቸው ደቀ መዛሙርት ልቡናችንን በሚያቃጥሉ የትርጓሜ ምሥጢራት መግበን ምዕራብ ወደተባለ ዐለምና ኃጢአት ከምናደርገው ጉዞ እንድንመለስና እንደ እንድርያስም ማስያስን/መሲሑን አግኝተናል ብለን ሌሎችን ወደ እውነተኛው መሲሕ ልንጠራበት ይገባናል።❞
✍#ብርሃኑ አድማስ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
❝...ማስያስ የመጻሕፍት ሁሉ ማዕከላዊ የመጽሐፍ ራስ ሆኖ ቀርቦልናል። ስለዚህም በዲያቆን ሚክያስ አስረስ የተዘጋጀልንንና ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዘመናት ሁሉ ለነበሩ አማኞቿ ስትመግበው የነበረውን ይህንን ምሥጢራዊ ትምህርት በዚህ መጽሐፍ ውስጥ በጥሩ መንገድ ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን። ዲያቆን ሚክያስ ከቤተ ክርስቲያን መምህራን ፍጻሜ፣ የሐዋርያት ስብከት ራስ፣ የሰማዕታት የሰማዕትነት አክሊል፣ ከተማረውና ሰፊ ሽፋን ካለው ንባቡ አዋሕዶ የነቢያት ትንቢት የጻድቃንም የምናኔያቸው ምሥጢርና የምድረ በዳ ተጋድሏቸው የምእመናንም እረኛቸው የካህናትም አለቃቸው፣ የአምልኮታቸው መዳረሻ፣ የቅዳሴያቸው ሊቀ ካህናት የመሥዋዕታቸውም ቊርባን የሆነውን ጌታ “ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይን ኪርያላይሶን” እያልን በሰሙነ ሕማማት ስግደታችንን በምናቀርብለት ስሙ ይዞልን መምጣቱ እጅግ ደስ ያሰኛል።
መጽሐፉ ለኦርቶዶክሳዊ የዶክትሪን አስተምህሮ እንደ መነሻ ወይም መግቢያ በሚመስል አቀራረብ ለሁሉም አንባብያን እንዲሆኑ በተዘጋጁ መጻሕፍት ላይ እስካሁን ያላነበብኳቸውን አዳዲስ ምሥጢራት አካትቶ ቀርቦልናል። ስለዚህም ይህን ግሩም መጽሐፍ በማንበብ ጌታችን እንደመለሳቸው ደቀ መዛሙርት ልቡናችንን በሚያቃጥሉ የትርጓሜ ምሥጢራት መግበን ምዕራብ ወደተባለ ዐለምና ኃጢአት ከምናደርገው ጉዞ እንድንመለስና እንደ እንድርያስም ማስያስን/መሲሑን አግኝተናል ብለን ሌሎችን ወደ እውነተኛው መሲሕ ልንጠራበት ይገባናል።❞
✍#ብርሃኑ አድማስ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
❤7👍5🕊5🤔1
# ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ መጻሕፍት
©አነዚኽን ጣፋጭ ምግቦች ተመግበዋቸው ይኾን...?
📚#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ እና
# ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ
#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....አባ እለእስክንድሮስም አትናቴዎስን በመንበረ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርትና ሥርዓት እያስተማረ አሳደገው፤ እርሱም ተወዳጅ ልጅ ሆነው፡፡ ከዚሁም ጋር ሰዋስው፣ ፍልስፍና፣ ክሂሎተ ነቢብና ሌሎች በዘመኑ የነበሩ ትምህርቶችንም በሚገባ ተማረ፡፡ ቆይቶም ለመዓርገ ምንኵስና በቃ᎓᎓ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ....]
#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ በመቀጠልም ....]
【#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ】
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083815
t.me/FinoteBooks1623
©አነዚኽን ጣፋጭ ምግቦች ተመግበዋቸው ይኾን...?
📚#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ እና
# ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ
#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....አባ እለእስክንድሮስም አትናቴዎስን በመንበረ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርትና ሥርዓት እያስተማረ አሳደገው፤ እርሱም ተወዳጅ ልጅ ሆነው፡፡ ከዚሁም ጋር ሰዋስው፣ ፍልስፍና፣ ክሂሎተ ነቢብና ሌሎች በዘመኑ የነበሩ ትምህርቶችንም በሚገባ ተማረ፡፡ ቆይቶም ለመዓርገ ምንኵስና በቃ᎓᎓ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ....]
#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ በመቀጠልም ....]
【#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ】
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083815
t.me/FinoteBooks1623
👍9❤8🥰2🕊2🤔1
📖ዐይነ ልቡና
✍️...❝እኔ በዘመኔ ትውልድ እንድኮራ ከሚያደርጉኝ ወጣት አገልጋዮች አንዱ መምህር ዮሐንስ ነው። በትምህርተ ጽድቅ መጽሐፉ ብዙ ነፍሳትን ወደ እውነተኛው ትምህርት እጃቸውን ይዞ መር ቷል ዛሬ ደግሞ ዓይነ ልቡናችንን የሚያበራ በኦርቶዶክሳዊ የአበው አስተምህሮ የተቃኘ ትምህርት ያለበት መጽሐፍ ይዞልን በመምጣቱ ለገበሬ ዘርን ለእነስሳ ሳርን የሚሰጥ አምላክ ለመምህራንም በየጊዜው የሚጽፉትን የሚያስተምሩትን አይከለክልምና ሞገስ እንዲሆኑን በንጥረ መባርቅት አምሳል በቤተ ክርስቲያን ሰማይ ላይ ሲገልጣቸው ሳይ ደስ ይለኛል።
ከሰማይ በታች ያሉ ምዕመናንን የሚያስደነግጥ ሳይሆን የሚያንፅ ሆኖ ስላገኘሁት እሳት መስሎ ቢታያችሁ እነደ ኢሳይያስ ከንፈራችሁን የሚ ያነጻ እንጅ የሚያቃጥል እሳት ስላልሆነ ከናፍረ ምዕመናንን ያነጻ ዘንድ የተገለጠ መጽሐፍ መሆኑን ባነበብሁት ወቅት ተረድቻለሁና እነሆ በሃይማኖቱ ኦርቶዶክሳዊ፣ በትውልዳ መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ በነገዱ ቄርሎሳዊ፣ በግብሩ ዐቃቤ ልቡና መሆኑን ለማስረዳት ምስክር ሆኜ መጥቻለሁ ምስክርነቴን ከተቀበላችሁኝ ከአበው ትምህርት የተወለደ ለመሆኑ እናንተም ሩቅ ሳትሄዱ የአነጋገሩን ለዛ ስታዩት ብሔረ ሙላዱ መጻሕፍት፣ አባቶቹ ሊቃውንት መሆናቸውን እንደምታረጋግጡ ያለኝን እምነት እየገለጽሁ የቤተ ክርስቲያን ልጆች ብቻ ሳይሆኑ በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ ላይ ያልጠራ አመለካከት ያለው ሁሉ ቢያነበው ምኞቴ መሆኑንእገልጻለኹ❞።በማለት#ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ፤የጋበዙንን እንዲኹም የትምሕርተ ጽድቅ ቅጽ ኹለት በመኾኑ በትምሕርተ ጽድቅ የተደመምን አኹንም ይኽን መጽሐፍ በማንበብ እንታነፅ ዘንድ በጥልቀት የተዘጋጀ ሲኾን 📚መጽሐፉን በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
✍️...❝እኔ በዘመኔ ትውልድ እንድኮራ ከሚያደርጉኝ ወጣት አገልጋዮች አንዱ መምህር ዮሐንስ ነው። በትምህርተ ጽድቅ መጽሐፉ ብዙ ነፍሳትን ወደ እውነተኛው ትምህርት እጃቸውን ይዞ መር ቷል ዛሬ ደግሞ ዓይነ ልቡናችንን የሚያበራ በኦርቶዶክሳዊ የአበው አስተምህሮ የተቃኘ ትምህርት ያለበት መጽሐፍ ይዞልን በመምጣቱ ለገበሬ ዘርን ለእነስሳ ሳርን የሚሰጥ አምላክ ለመምህራንም በየጊዜው የሚጽፉትን የሚያስተምሩትን አይከለክልምና ሞገስ እንዲሆኑን በንጥረ መባርቅት አምሳል በቤተ ክርስቲያን ሰማይ ላይ ሲገልጣቸው ሳይ ደስ ይለኛል።
ከሰማይ በታች ያሉ ምዕመናንን የሚያስደነግጥ ሳይሆን የሚያንፅ ሆኖ ስላገኘሁት እሳት መስሎ ቢታያችሁ እነደ ኢሳይያስ ከንፈራችሁን የሚ ያነጻ እንጅ የሚያቃጥል እሳት ስላልሆነ ከናፍረ ምዕመናንን ያነጻ ዘንድ የተገለጠ መጽሐፍ መሆኑን ባነበብሁት ወቅት ተረድቻለሁና እነሆ በሃይማኖቱ ኦርቶዶክሳዊ፣ በትውልዳ መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ በነገዱ ቄርሎሳዊ፣ በግብሩ ዐቃቤ ልቡና መሆኑን ለማስረዳት ምስክር ሆኜ መጥቻለሁ ምስክርነቴን ከተቀበላችሁኝ ከአበው ትምህርት የተወለደ ለመሆኑ እናንተም ሩቅ ሳትሄዱ የአነጋገሩን ለዛ ስታዩት ብሔረ ሙላዱ መጻሕፍት፣ አባቶቹ ሊቃውንት መሆናቸውን እንደምታረጋግጡ ያለኝን እምነት እየገለጽሁ የቤተ ክርስቲያን ልጆች ብቻ ሳይሆኑ በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ ላይ ያልጠራ አመለካከት ያለው ሁሉ ቢያነበው ምኞቴ መሆኑንእገልጻለኹ❞።በማለት#ሊቀ ሊቃውንት ስምዓ ኮነ መልአክ፤የጋበዙንን እንዲኹም የትምሕርተ ጽድቅ ቅጽ ኹለት በመኾኑ በትምሕርተ ጽድቅ የተደመምን አኹንም ይኽን መጽሐፍ በማንበብ እንታነፅ ዘንድ በጥልቀት የተዘጋጀ ሲኾን 📚መጽሐፉን በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
❤9👍3🥰3
📖ኦሪት ዘፍጥረት
✍..ኦሪት ዘፍጥረት የኦርቶዶክሳዊ ክርስትና ዋና ትምህርቶች ማለትም የነገረ ድኅነት፣ የነገረ ሰብእ፣ የነገረ ሥነ ፍጥረት፣ ...መሠረት ነው፡፡
ኦሪት ዘፍጥረት ብዙ መተርጉማን ትኩረት ሰጥተው በስፋትና በጥልቀት ካብራሯቸውና ከተረጎሟቸው ቅዱሳት መጻሕፍት አንዱ ነው፡፡ እኔ ያደረግሁት ከእነዚህ የተለያዩ አባቶች፣ ሊቃውንት እና መተርጉማን ሐሳቦች መካከል የተወሰኑትን አሰባስቦ ማቅረብ ነው፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን መርሐ ግብር በተከታታይ ከቀረበው የኦሪት ዘፍጥረት ማብራሪያ ትምህርት የመጀመሪያዎቹ ዐሥር ምዕራፎች ትምህርት (ከምዕራፍ 1 -10) በዚህ መጽሐፍ ቀርቧል፡፡
#መምህረ ቤተ ክርስቲያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
...በእርግጥ የግሩምነቱን ያኽል ብዙዎቻችን እጅ እንዳልገባ ግልጽ ነው።እንግዲያስ ምን እንጠብቃለን ይኽን የኦርቶዶክሳዊ ክርስትና ዋና ትምህርቶች ማለትም የነገረ ድኅነት፣ የነገረ ሰብእ፣ የነገረ ሥነ ፍጥረት፣ ...መሠረት ላይ ትንተና በማድረግ በጥልቅ መረዳት የተጻፈውን ይኽን ግሩም መጽሐፍ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ...
#"በመምህረ ቤተ ክርስቲያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ "ተዘጋጅቶ የቀረበ መጽሐፍ ....
👉 የተወሰነ ቅጂዎች ብቻ
የቀሩን ሲኾን
መጽሐፉን በፍኖተ መጻሕፍ ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
✍..ኦሪት ዘፍጥረት የኦርቶዶክሳዊ ክርስትና ዋና ትምህርቶች ማለትም የነገረ ድኅነት፣ የነገረ ሰብእ፣ የነገረ ሥነ ፍጥረት፣ ...መሠረት ነው፡፡
ኦሪት ዘፍጥረት ብዙ መተርጉማን ትኩረት ሰጥተው በስፋትና በጥልቀት ካብራሯቸውና ከተረጎሟቸው ቅዱሳት መጻሕፍት አንዱ ነው፡፡ እኔ ያደረግሁት ከእነዚህ የተለያዩ አባቶች፣ ሊቃውንት እና መተርጉማን ሐሳቦች መካከል የተወሰኑትን አሰባስቦ ማቅረብ ነው፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን መርሐ ግብር በተከታታይ ከቀረበው የኦሪት ዘፍጥረት ማብራሪያ ትምህርት የመጀመሪያዎቹ ዐሥር ምዕራፎች ትምህርት (ከምዕራፍ 1 -10) በዚህ መጽሐፍ ቀርቧል፡፡
#መምህረ ቤተ ክርስቲያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
...በእርግጥ የግሩምነቱን ያኽል ብዙዎቻችን እጅ እንዳልገባ ግልጽ ነው።እንግዲያስ ምን እንጠብቃለን ይኽን የኦርቶዶክሳዊ ክርስትና ዋና ትምህርቶች ማለትም የነገረ ድኅነት፣ የነገረ ሰብእ፣ የነገረ ሥነ ፍጥረት፣ ...መሠረት ላይ ትንተና በማድረግ በጥልቅ መረዳት የተጻፈውን ይኽን ግሩም መጽሐፍ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ...
#"በመምህረ ቤተ ክርስቲያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ "ተዘጋጅቶ የቀረበ መጽሐፍ ....
👉 የተወሰነ ቅጂዎች ብቻ
የቀሩን ሲኾን
መጽሐፉን በፍኖተ መጻሕፍ ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤6🕊5👍4
💧ዜና መጽሐፍ
【አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ】
📖ነገረ መላዕክት
ቅዱሳን መላእክት በነገረ ድኅነት (በክርስትና) ከፍተኛ ሱታፌ ያላቸው የእግዚአብሔር ናቸው፡፡ ሰማያውያን ፍጥረቱ ስለተፈጥሮአቸው፧ አገልግሎታቸው፧ _ ኃይላቸው፧ _ ቅድስናቸው፧ ምስጋናቸው፧ አማላጅነታቸው፥ ረዳትነታቸው፥ ወዘተ. . . በብሉይ ኪዳን፥ በሐዲስ ኪዳንም ሆነ በአዋልድ መጻሕፍት በብዙ ተጽፎ ይገኛል። ነገር ግን በዘመናችን ብዙ ትኩረት ካልተሰጣቸው ርዕሶች አንዱ "ነገረ መላእክት" ነው እላለሁ፡፡ ይህም ክፍተት ቁጥሩ ጥቂት የማይባል ሰው ስለጉዳዩ የመሰለውን እንዲያስተምር በር ሳይከፍት አልቀረም። ፈቃደ እግዚአብሔር ሁኖ እነሆ ይህንን ክፍተት ይሞላል ብዬ የማምንበት መጽሐፍ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ ስለ ንጹሐን መላእክት እና ተያያዥ ጉዳዮች በከፍተኛ ጥንቃቄና ማስተዋል ከመዘጋጀቱ ባሻገር፥ በየዘመናቱ እየተነሱ ለአማኞች ፈተና ለሆኑ ርዕሶች ኦርቶዶክሳዊ መልስን ይዟል። ከዚህ በፊት ባዘጋጇቸው መጻሕፍት ያልተዳሰሱ ይዘቶች ላይ ትኩረት እንደሚያደርጉ የተመለከትናቸው መምህር ዲበ ኵሉ ሰንደቄ፤ ንባብ ከሐተታ፡ ትርጓሜ ከምስጢር፧ ትምህርትንም ከእዝናት (ሞክር) አሰናስለው ይህንን የመሰለ መጽሐፍ ስለጻፉልን እያመሰገንኹ፧ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ።
መልካም ንባብ!
[ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ]
ታላቁን ጾም በንባብ ለማሳለፍ አይነተኛ ምርጫ እነኾ ፦በጣም በሚገርም ይዘት በልዩ አጻጻፍ በጥልቅ መረዳት እንዲኹም ለማንበብ በሚያጓጓ ኹኔታ
#መምህር ዲበኩሉ ሰንደቄ ያዘጋጁልንን #ይኽን መጽሐፍ በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
【አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ】
📖ነገረ መላዕክት
ቅዱሳን መላእክት በነገረ ድኅነት (በክርስትና) ከፍተኛ ሱታፌ ያላቸው የእግዚአብሔር ናቸው፡፡ ሰማያውያን ፍጥረቱ ስለተፈጥሮአቸው፧ አገልግሎታቸው፧ _ ኃይላቸው፧ _ ቅድስናቸው፧ ምስጋናቸው፧ አማላጅነታቸው፥ ረዳትነታቸው፥ ወዘተ. . . በብሉይ ኪዳን፥ በሐዲስ ኪዳንም ሆነ በአዋልድ መጻሕፍት በብዙ ተጽፎ ይገኛል። ነገር ግን በዘመናችን ብዙ ትኩረት ካልተሰጣቸው ርዕሶች አንዱ "ነገረ መላእክት" ነው እላለሁ፡፡ ይህም ክፍተት ቁጥሩ ጥቂት የማይባል ሰው ስለጉዳዩ የመሰለውን እንዲያስተምር በር ሳይከፍት አልቀረም። ፈቃደ እግዚአብሔር ሁኖ እነሆ ይህንን ክፍተት ይሞላል ብዬ የማምንበት መጽሐፍ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ ስለ ንጹሐን መላእክት እና ተያያዥ ጉዳዮች በከፍተኛ ጥንቃቄና ማስተዋል ከመዘጋጀቱ ባሻገር፥ በየዘመናቱ እየተነሱ ለአማኞች ፈተና ለሆኑ ርዕሶች ኦርቶዶክሳዊ መልስን ይዟል። ከዚህ በፊት ባዘጋጇቸው መጻሕፍት ያልተዳሰሱ ይዘቶች ላይ ትኩረት እንደሚያደርጉ የተመለከትናቸው መምህር ዲበ ኵሉ ሰንደቄ፤ ንባብ ከሐተታ፡ ትርጓሜ ከምስጢር፧ ትምህርትንም ከእዝናት (ሞክር) አሰናስለው ይህንን የመሰለ መጽሐፍ ስለጻፉልን እያመሰገንኹ፧ አንብበን እንጠቀምበት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ።
መልካም ንባብ!
[ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ]
ታላቁን ጾም በንባብ ለማሳለፍ አይነተኛ ምርጫ እነኾ ፦በጣም በሚገርም ይዘት በልዩ አጻጻፍ በጥልቅ መረዳት እንዲኹም ለማንበብ በሚያጓጓ ኹኔታ
#መምህር ዲበኩሉ ሰንደቄ ያዘጋጁልንን #ይኽን መጽሐፍ በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል ።
ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
👍10❤5🕊2👏1
📖ኰኲሐ ሃይማኖት
【ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት】
✍️...በል ደኅና ኹን! አንተ፤ ዕውሩን ዐይናማ ነህ ቢሉት ዐይናማ ላይሆን፣ የተሰበረውንም ደኅና ነህ ቢሉት ደኅና ላይሆን፣ የንብላውን ሕግ እውነተኛ ለማስመሰል በጻፍከው ስሕተት የምእመናንን ልቡና ይሆንን? አይሆንን? ከሚል ጥርጥር ላይ ስለጣልከው እኔም “ይነግረው ያጣ ያሙኝ አይመስለውም” እንደሚባለው ተረት ዝም ብንልህ ጥፋትህ እየቀጠልክ ስለሔድክ ለምእመናን ነገርህ እውነት ይመስላቸዋል በማለት “ገሥጽ ወተዛለፍ” ያለው ቃል እያጽናናኝ (፪ጢሞ. ፬÷፪) መልሱን ስጽፍልህ ያመላለሱ ዘዴ እያስገደደኝ በማደርገው ንግግር አንዳንድ ላይ “ባርክዎሙ ለእለ ይረግሙክሙ” የተባለው ትእዛዝ ሳይፈርስብኝ የቀረ አይመስለኝምና የሰውን መዳኑን እንጂ መጎዳቱን የማይወድ ቸሩ አምላክ ኹላችንንም ይቅር ብሎ በኢየሩሳሌም ሰማያዊት ያገናኝን፡፡ አሜን፡፡
[ከመጽሐፉ የውስጥ ገጾች የተወሰደ]
🫧መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ሊቅ ረቂቅ የሃይማኖት አርበኛ መኾናቸው ዛሬም በመጻሕፍቶቻቸው፤ ሲወሳ፤ ሲመሰከር ፤ትውልድ ሲሻገር ይኖራል። በእቅበተ እምነት ዙሪያም ይኽ ነው የማይባል አሻራ አኑረውልናል ።ከድንቅና ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው መካከል ለኘሮቴስታንቱ ዘመንፈስ ቅዱስ አብርሃ ምላሽ የሰጡበት ኰኲሐ ሃይማኖት የተሰኘው መጽሐፋቸው በትህትና የተለበጠ በእውቀት የተጠረዘ መጽሐፍ መኾኑ መስካሪ የማያሻው እንዲኹም በዚኽ ዘመን ላለው የኑፋቄ ትምህርት እና ግርታ ውስጥ እየወደቀ ላለው ወጣት አይነተኛ መፍትሔ ይኽ መጽሐፍ እንደኾነ መገንዘብ አይከብድም።
ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
【ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት】
✍️...በል ደኅና ኹን! አንተ፤ ዕውሩን ዐይናማ ነህ ቢሉት ዐይናማ ላይሆን፣ የተሰበረውንም ደኅና ነህ ቢሉት ደኅና ላይሆን፣ የንብላውን ሕግ እውነተኛ ለማስመሰል በጻፍከው ስሕተት የምእመናንን ልቡና ይሆንን? አይሆንን? ከሚል ጥርጥር ላይ ስለጣልከው እኔም “ይነግረው ያጣ ያሙኝ አይመስለውም” እንደሚባለው ተረት ዝም ብንልህ ጥፋትህ እየቀጠልክ ስለሔድክ ለምእመናን ነገርህ እውነት ይመስላቸዋል በማለት “ገሥጽ ወተዛለፍ” ያለው ቃል እያጽናናኝ (፪ጢሞ. ፬÷፪) መልሱን ስጽፍልህ ያመላለሱ ዘዴ እያስገደደኝ በማደርገው ንግግር አንዳንድ ላይ “ባርክዎሙ ለእለ ይረግሙክሙ” የተባለው ትእዛዝ ሳይፈርስብኝ የቀረ አይመስለኝምና የሰውን መዳኑን እንጂ መጎዳቱን የማይወድ ቸሩ አምላክ ኹላችንንም ይቅር ብሎ በኢየሩሳሌም ሰማያዊት ያገናኝን፡፡ አሜን፡፡
[ከመጽሐፉ የውስጥ ገጾች የተወሰደ]
🫧መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ሊቅ ረቂቅ የሃይማኖት አርበኛ መኾናቸው ዛሬም በመጻሕፍቶቻቸው፤ ሲወሳ፤ ሲመሰከር ፤ትውልድ ሲሻገር ይኖራል። በእቅበተ እምነት ዙሪያም ይኽ ነው የማይባል አሻራ አኑረውልናል ።ከድንቅና ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው መካከል ለኘሮቴስታንቱ ዘመንፈስ ቅዱስ አብርሃ ምላሽ የሰጡበት ኰኲሐ ሃይማኖት የተሰኘው መጽሐፋቸው በትህትና የተለበጠ በእውቀት የተጠረዘ መጽሐፍ መኾኑ መስካሪ የማያሻው እንዲኹም በዚኽ ዘመን ላለው የኑፋቄ ትምህርት እና ግርታ ውስጥ እየወደቀ ላለው ወጣት አይነተኛ መፍትሔ ይኽ መጽሐፍ እንደኾነ መገንዘብ አይከብድም።
ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
👍11❤3🕊3🥰1
📖ፍትሐ ነገሥት ምን አለ?
ፍትሐ ነገሥት በኢትዮጵያ በሕገ መንግሥትነት ጭምር ለዘመናት ያገለገለ ትልቅ ዋጋ ያለው መጽሐፍ ነው:: ፍትሕ መንፈሳዊና ፍትሕ ሥጋዊ በሚል የተከፈለው ይህ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጥንታዊ ሀብት በሀገራችን ለሕግ ሙያ ፈር ቀዳጅ ሲሆን ዘመናዊው የሕግ ሙያ የሚፈለገውን የሕግ ትንታኔም ጭምር ቀድሞ በመረዳት የራሱ ትርጓሜ ቤት ያለው ጥልቅ የትምህርት ዘርፍ ነው:: በታሪክም የፍትሐ ነገሥት ሊቃውንት ነገሥታቱን በማማከርና በፍርድ ሒደትም ላይ በንቃት በመሳተፍ ሀገር ሲያስተዳድሩ ኑረዋል:: በዚህ የትርጓሜ ትምህርት ቤት ያለፉ ሊቃውንት ወደ ዘመናዊው የሕግ ትምህርት ዘርፍ ሲገቡም መምህራኖቻቸውን የሚቀድሙና የሕጉን አቅጣጫ ቀድመው የሚያስቡ እንደ እሳት የማይጨበጡ ተማሪዎች የሚሆኑት በትርጓሜ ቤቱ ሞረድነት የተሳለ ብሩሕ ሕሊና ስላላቸው ነው::
◍ የፍትሐ ነገሥትን መንፈሳውያት አናቅጽ የተረጎሙበት ይህ መጽሐፋቸው ለማንኛውም አንባቢ በሚገባ አገላለጽ ከትርጓሜ ቤቱ ጥልቅ ትምህርት በተጨማሪ የራሳቸውን ብሩሕ አተያይና ማስተዋል የሚያሳዩ አስደናቂ ምሥጢራትንና ዘመንን የሚዋጁ መፍትሔዎችን በውብ ብርዕ አስቀምጠውልናል::
ረቂቁን በተመለከትሁ ጊዜ እንዲህ ዘመኑን የዋጀ ሥራ ከሊቃውንት ጎራ መፍለቁን አይቼ "ዘልብየ በጽሐ" (የልቤ ደረሰ) ብዬ ፈጣሪን እያመሰገንሁቀጣዩን ሥራቸውን በናፍቆት እየጠበቅን ፍትሐ ነገሥትን ከጥሩ ምንጭ እንጠጣ እላለኹ።
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
ፍትሐ ነገሥት በኢትዮጵያ በሕገ መንግሥትነት ጭምር ለዘመናት ያገለገለ ትልቅ ዋጋ ያለው መጽሐፍ ነው:: ፍትሕ መንፈሳዊና ፍትሕ ሥጋዊ በሚል የተከፈለው ይህ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጥንታዊ ሀብት በሀገራችን ለሕግ ሙያ ፈር ቀዳጅ ሲሆን ዘመናዊው የሕግ ሙያ የሚፈለገውን የሕግ ትንታኔም ጭምር ቀድሞ በመረዳት የራሱ ትርጓሜ ቤት ያለው ጥልቅ የትምህርት ዘርፍ ነው:: በታሪክም የፍትሐ ነገሥት ሊቃውንት ነገሥታቱን በማማከርና በፍርድ ሒደትም ላይ በንቃት በመሳተፍ ሀገር ሲያስተዳድሩ ኑረዋል:: በዚህ የትርጓሜ ትምህርት ቤት ያለፉ ሊቃውንት ወደ ዘመናዊው የሕግ ትምህርት ዘርፍ ሲገቡም መምህራኖቻቸውን የሚቀድሙና የሕጉን አቅጣጫ ቀድመው የሚያስቡ እንደ እሳት የማይጨበጡ ተማሪዎች የሚሆኑት በትርጓሜ ቤቱ ሞረድነት የተሳለ ብሩሕ ሕሊና ስላላቸው ነው::
◍ የፍትሐ ነገሥትን መንፈሳውያት አናቅጽ የተረጎሙበት ይህ መጽሐፋቸው ለማንኛውም አንባቢ በሚገባ አገላለጽ ከትርጓሜ ቤቱ ጥልቅ ትምህርት በተጨማሪ የራሳቸውን ብሩሕ አተያይና ማስተዋል የሚያሳዩ አስደናቂ ምሥጢራትንና ዘመንን የሚዋጁ መፍትሔዎችን በውብ ብርዕ አስቀምጠውልናል::
ረቂቁን በተመለከትሁ ጊዜ እንዲህ ዘመኑን የዋጀ ሥራ ከሊቃውንት ጎራ መፍለቁን አይቼ "ዘልብየ በጽሐ" (የልቤ ደረሰ) ብዬ ፈጣሪን እያመሰገንሁቀጣዩን ሥራቸውን በናፍቆት እየጠበቅን ፍትሐ ነገሥትን ከጥሩ ምንጭ እንጠጣ እላለኹ።
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
🕊6❤4👍3
#ራእየ ዮሐንስ
« በዮሐንስ ራእይ የሚገኙ ምስጢራት እንደ ቃላቱ የበዙ ናቸው፡፡ እያንዳንዱ ቃል ጥልቅ የሆነ ምስጢር በውስጡ አዝሏል፡፡ ይህም ስለ መጽሐፉ ልንሰጠው ከሚገባው የከበሬታ ስፍራ ትንሹ ነው፡፡ እያንዳንዱ ቃል የያዘው ምስጢር እጅግ ብዙ በመሆኑ ለእርሱ የሚኖረን ምስጋና ከሚገባው በታች ነው፡፡ እኔ ለምረዳውም ሆነ ለማልረዳው ለእያንዳንዱ ቃል ምስጋና አቀርባለሁ፡፡››
#ቅዱስ ሄሮኒመስ
‹‹ እኔ ከማስበው በላይ ብዙ ሐሳቦችን አምቆ የያዘ ቢሆንም በብዙ መልኩ ታላላቅ ምስጢሮችን መያዙን ተረድቻለሁ፡፡ ለመረዳት ያለኝ አቅም ትንሽ ቢሆንም ከቃላቱ ባሻገር ጥልቅ ምስጢር መያዙን ግን አምናለሁ። እኔ በምረዳው ያህል ዐረፍተ ነገሮችን ለመተርጎም ወይንም ይህ ነው ብዬ ለመናገር አልችልም፤ በየዋሕነት እና በእምነት እንዲሁ እቀበለዋለሁ እንጂ፡፡ ለአእምሮ የተደላደለ እና ተስማሚ ሆኖልኛል፤ እናም ያልተረዳሁትን ነገር አልቃወመውም፤ አደንቃለሁ እንጂ።››
#የእስክንድርያ ፓትርያርክ ዲዮናስዮስ
◍ይኽ እጅግ ተፈላጊ መጽሐፍ ሀርድ ከቨር ሲኾን የተወሰኑ ቅጂዎች ብቻ የቀሩት በመኾኑ እንዳያመልጥዎ እነኾ ጋብዘንዎታል።
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
« በዮሐንስ ራእይ የሚገኙ ምስጢራት እንደ ቃላቱ የበዙ ናቸው፡፡ እያንዳንዱ ቃል ጥልቅ የሆነ ምስጢር በውስጡ አዝሏል፡፡ ይህም ስለ መጽሐፉ ልንሰጠው ከሚገባው የከበሬታ ስፍራ ትንሹ ነው፡፡ እያንዳንዱ ቃል የያዘው ምስጢር እጅግ ብዙ በመሆኑ ለእርሱ የሚኖረን ምስጋና ከሚገባው በታች ነው፡፡ እኔ ለምረዳውም ሆነ ለማልረዳው ለእያንዳንዱ ቃል ምስጋና አቀርባለሁ፡፡››
#ቅዱስ ሄሮኒመስ
‹‹ እኔ ከማስበው በላይ ብዙ ሐሳቦችን አምቆ የያዘ ቢሆንም በብዙ መልኩ ታላላቅ ምስጢሮችን መያዙን ተረድቻለሁ፡፡ ለመረዳት ያለኝ አቅም ትንሽ ቢሆንም ከቃላቱ ባሻገር ጥልቅ ምስጢር መያዙን ግን አምናለሁ። እኔ በምረዳው ያህል ዐረፍተ ነገሮችን ለመተርጎም ወይንም ይህ ነው ብዬ ለመናገር አልችልም፤ በየዋሕነት እና በእምነት እንዲሁ እቀበለዋለሁ እንጂ፡፡ ለአእምሮ የተደላደለ እና ተስማሚ ሆኖልኛል፤ እናም ያልተረዳሁትን ነገር አልቃወመውም፤ አደንቃለሁ እንጂ።››
#የእስክንድርያ ፓትርያርክ ዲዮናስዮስ
◍ይኽ እጅግ ተፈላጊ መጽሐፍ ሀርድ ከቨር ሲኾን የተወሰኑ ቅጂዎች ብቻ የቀሩት በመኾኑ እንዳያመልጥዎ እነኾ ጋብዘንዎታል።
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7👍3🥰3
💧ዜና_መጽሐፍ
【አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ】
📖ትምህርተ እግዚአብሔር
➮ይህ “ትምህርተ እግዚአብሔር ዘኦርቶዶክስ"በሚል ርእስ በመ/ር_ምስጢሩ_ታየ የተዘጋጀው መጽሐፍ፣ ስለ #እግዚአብሔር አምላክነትና እሠራር እንዲሁም ስለ ሌሎች መሰል ጉዳዮች ልናውቃቻው የሚገቡ መሠረታዊ ሐሳቦችን የያዘ መጽሐፍ ነው። የሚያነሣቸውን ሐሳቦችም ኦርቶዶክሳዊ በሆነ ይዘትና ውበት ባለው የሥነ-ጽሑፍ ለዛ የሚያብራራ ጥሩ መጽሐፍ ነው።
መ/ር_ምስጢሩ_ታየ ይህን መጽሐፍ ጽፈው ስላበረከቱልን ከልብ እያመሰገንኩ፣ ይህን መጽሐፍ ብታነቡ ትጠቀሙበታላችሁና ጊዜ ሰጥታችሁ ታነቡት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ።
#ዲ/ን_ያረጋል_አበጋዝ
👉ውድ አንባብያን ይኽን በመ/ር ምስጢሩ ታየ ተዘጋጅቶ በሊቃውንት ሳይቀር ግሩምነቱ የተመሰከረለትን መጽሐፍ አንብበን ተጠቃሚ ለመኾን ጊዜ ባንሰጥ መልካም ነው እያልን መጽሐፉን #በግዮን_መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
【አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ】
📖ትምህርተ እግዚአብሔር
➮ይህ “ትምህርተ እግዚአብሔር ዘኦርቶዶክስ"በሚል ርእስ በመ/ር_ምስጢሩ_ታየ የተዘጋጀው መጽሐፍ፣ ስለ #እግዚአብሔር አምላክነትና እሠራር እንዲሁም ስለ ሌሎች መሰል ጉዳዮች ልናውቃቻው የሚገቡ መሠረታዊ ሐሳቦችን የያዘ መጽሐፍ ነው። የሚያነሣቸውን ሐሳቦችም ኦርቶዶክሳዊ በሆነ ይዘትና ውበት ባለው የሥነ-ጽሑፍ ለዛ የሚያብራራ ጥሩ መጽሐፍ ነው።
መ/ር_ምስጢሩ_ታየ ይህን መጽሐፍ ጽፈው ስላበረከቱልን ከልብ እያመሰገንኩ፣ ይህን መጽሐፍ ብታነቡ ትጠቀሙበታላችሁና ጊዜ ሰጥታችሁ ታነቡት ዘንድ በአክብሮት እጋብዛለሁ።
#ዲ/ን_ያረጋል_አበጋዝ
👉ውድ አንባብያን ይኽን በመ/ር ምስጢሩ ታየ ተዘጋጅቶ በሊቃውንት ሳይቀር ግሩምነቱ የተመሰከረለትን መጽሐፍ አንብበን ተጠቃሚ ለመኾን ጊዜ ባንሰጥ መልካም ነው እያልን መጽሐፉን #በግዮን_መጻሕፍት ያገኙታል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
👍7❤2🕊2