አዲስ መጽሐፍ በገያ ላይ
ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦
የሰጠኝን ሰጠሁህ"
ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ
ለማበርከት ሞክሬያለሁ።
ኦርቶዶክሳዊነትን ለማስረዳት በተቻለኝ መጠን የደከምሁበት ቢሆንም ከአጠገቤ መጻሕፍትን ባለማግኘቴ ግን እንደ ሚገባ ጽፌዋለሁ ብየ አላስብም።
ስለሆነም ርቱዓን ኦርቶዶክሳውያን የጠመመውን አቃንታችሁ፣የጎደለውን ሞልታችሁ፣የገደፍሁትን አርትታችሁ እንድታነቡት እማፀናለሁ።ግድፈተ ቃለ ካለም ግድፈቱ የእኔ ብቻ ነው እንጂ የቤተ ክርስቲያኗ አይደለም።
ከመጀመሪያው ጀምሮ አንብበን ከጨረስን በኋላ ቆም ብለን ወደ ኋላ ብናስበው ለአባቶች
ትምህርት መግቢያ የሚሆነንን የኦርቶዶክሳዊነት መነሻ ትምህርት እናገኝበታለን ብየ ተስፋ አደርጋለሁ።
የእኔ ደስታየ አንብበን ወደ ላይ ወደ አባቶቻችን ሐዋርያት በኅሊና ደርሰን ለልቡናችን
ድጋፍ የሚሆን ኦርቶዶክሳዊ መረዳትን ካገኘንበት ነው።
ስለሁሉም ነገር አሁን በመንፈሳዊ ተጋድሎ ላለው ትውልድ እና ከእኔ በኋላ ለሚነሣው
ትውልድ ኦርቶዶክሳዊ ሐሳቤን በጽሑፍ እንዳስተላልፍ የረዳኝን እግዚአብሔርን
አመሰግነዋለሁ።
“ጸልዩ ለነ ከመ ይሩጽ ቃለ እግዚአብሔር” ፪ ተሰ ፫፥፩
መምህር ገብረ መድኅን እንየው
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦
የሰጠኝን ሰጠሁህ"
ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ
ለማበርከት ሞክሬያለሁ።
ኦርቶዶክሳዊነትን ለማስረዳት በተቻለኝ መጠን የደከምሁበት ቢሆንም ከአጠገቤ መጻሕፍትን ባለማግኘቴ ግን እንደ ሚገባ ጽፌዋለሁ ብየ አላስብም።
ስለሆነም ርቱዓን ኦርቶዶክሳውያን የጠመመውን አቃንታችሁ፣የጎደለውን ሞልታችሁ፣የገደፍሁትን አርትታችሁ እንድታነቡት እማፀናለሁ።ግድፈተ ቃለ ካለም ግድፈቱ የእኔ ብቻ ነው እንጂ የቤተ ክርስቲያኗ አይደለም።
ከመጀመሪያው ጀምሮ አንብበን ከጨረስን በኋላ ቆም ብለን ወደ ኋላ ብናስበው ለአባቶች
ትምህርት መግቢያ የሚሆነንን የኦርቶዶክሳዊነት መነሻ ትምህርት እናገኝበታለን ብየ ተስፋ አደርጋለሁ።
የእኔ ደስታየ አንብበን ወደ ላይ ወደ አባቶቻችን ሐዋርያት በኅሊና ደርሰን ለልቡናችን
ድጋፍ የሚሆን ኦርቶዶክሳዊ መረዳትን ካገኘንበት ነው።
ስለሁሉም ነገር አሁን በመንፈሳዊ ተጋድሎ ላለው ትውልድ እና ከእኔ በኋላ ለሚነሣው
ትውልድ ኦርቶዶክሳዊ ሐሳቤን በጽሑፍ እንዳስተላልፍ የረዳኝን እግዚአብሔርን
አመሰግነዋለሁ።
“ጸልዩ ለነ ከመ ይሩጽ ቃለ እግዚአብሔር” ፪ ተሰ ፫፥፩
መምህር ገብረ መድኅን እንየው
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤10👍4
የጎንደር መንበረ መንግስት መድሃኒዓለም የአራቱ መጽሐፍት ቤት መምህር እና አስተዳዳሪ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ የተረጎሙት 1044 ገጽ ያለው የሐይማኖተ አበው የትርጓሜ መጽሐፋቸው ድጋሜ ታትሞ ለገበያ ቀርቧል። የመጽሐፉ ገቢ ለጎንደር ጉባኤ ቤት ነው ተብሏል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤6👍3👏3
#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት
ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረውና ተወዳጁ ዜና አበው መጽሐፍ ድጋሚ ታትሞ በመጻሕፍት መደብራችን እየተሸጠ ይገኛል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረውና ተወዳጁ ዜና አበው መጽሐፍ ድጋሚ ታትሞ በመጻሕፍት መደብራችን እየተሸጠ ይገኛል።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤8🕊3
#ዜና_መጽሐፍ
የአቡነ ሺኖዳ መጻሕፍት ለኢትዮጵያ ያስተዋወቀ
መምህር አያሌው ዘኢየሱስ ያለመታከት በውብ ቋንቋ እና ቀለል ባለ የቃላት አጠቃቀም መንፈሳዊ ስብከቶችን በመጻሕፍት መልክ ተርጉመው ለገበያ አቅርበውልናል ከዚህ በፊት 44 መጻሕፍት ተርጉመው አቅርበውልናል እነዚህ ሁለት መጻሕፍት በተጨማሪ ለገበያ ቀርበዋል ታነቧቸው ዘንድ ግብዣችን ነው።
**ስለክርስቶስ ልደት
**እንዴት ልወስን እችላለሁ?
እነዚህን ሁለት መጽሐፍትን
በፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
የአቡነ ሺኖዳ መጻሕፍት ለኢትዮጵያ ያስተዋወቀ
መምህር አያሌው ዘኢየሱስ ያለመታከት በውብ ቋንቋ እና ቀለል ባለ የቃላት አጠቃቀም መንፈሳዊ ስብከቶችን በመጻሕፍት መልክ ተርጉመው ለገበያ አቅርበውልናል ከዚህ በፊት 44 መጻሕፍት ተርጉመው አቅርበውልናል እነዚህ ሁለት መጻሕፍት በተጨማሪ ለገበያ ቀርበዋል ታነቧቸው ዘንድ ግብዣችን ነው።
**ስለክርስቶስ ልደት
**እንዴት ልወስን እችላለሁ?
እነዚህን ሁለት መጽሐፍትን
በፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7👍2
የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ ግብር ላይ ይሳተፉ።
-የአባ ገብረ ኪዳን ግርማ "አሐቲ ድንግል" የተሰኘ መጽሐፍ ቅዳሜ ጥቅምት 2 በቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን ይመረቃል። ስለዚህ የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ ግብር ላይ ይሳተፉ።
-ሰዓት 7:30
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
-የአባ ገብረ ኪዳን ግርማ "አሐቲ ድንግል" የተሰኘ መጽሐፍ ቅዳሜ ጥቅምት 2 በቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን ይመረቃል። ስለዚህ የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ ግብር ላይ ይሳተፉ።
-ሰዓት 7:30
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤11
ምስጢር ከሚፈስበት፣ከሚቀዳበት ከጉባኤ ቤት የተሰጠ የምስጢር መአድን አቅርብንላችኋል። "ከመዝ ነአምን" በመምህር የኔታ ገብረ መድኀን እንየው የተበረከተ። የጉባኤ ቤት ምስጢር የፈሰሰበት መጽሐፍ ነው።
መጽሐፍን እኛ ዘንድ በግዮን መጽሐፍት መደብር ዘወትር በልዩ ቅናሽ ያገኙታል።ገቢው ሙሉ ለሙሉ ለምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት የሚውል ነው። አንድም ከበረከቱ እንሳተፍ አንድም ምስጢሩን ከየኔታ እንቅዳ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
መጽሐፍን እኛ ዘንድ በግዮን መጽሐፍት መደብር ዘወትር በልዩ ቅናሽ ያገኙታል።ገቢው ሙሉ ለሙሉ ለምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት የሚውል ነው። አንድም ከበረከቱ እንሳተፍ አንድም ምስጢሩን ከየኔታ እንቅዳ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤9👍7
የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የኤፌሶን ወንዝ መጽሐፍ
ነገ ቅዳሜ በግዮን መጻሕፍት ታገኙታላችሁ።
ሙሉ ገቢው ለግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ሕንፃ ቤተ መቅደስ እድሳት የሚውል ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ነገ ቅዳሜ በግዮን መጻሕፍት ታገኙታላችሁ።
ሙሉ ገቢው ለግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ሕንፃ ቤተ መቅደስ እድሳት የሚውል ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤5👍2
“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ)
ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት” በሚል ርእስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ ያነበቡ አንባቢያን ትልቅ መንፈሳዊ መረዳትን ስለሚጠይቀው ስለ ቃል ኪዳንና ነገረ ድኀነት በቂ ግንዛቤ አግኝተውበት እምነታቸውን በማጽናት ከክርስቶስና ከቅዱሳን ጋር ተጣብቀው በምድር ሰማያውያንን መላእክትን መስለው ተዋሕዶዊ አኗኗርን ገንዘብ አድርገው ተመላልሰውበታል፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳን ከአምላካቸው ጋር ያደረጉትን ቃልኪዳንና በተሰጣቸው ቃል ኪዳን እኛ እንዴት መጠቀም እንዳለብን የሚተነትን ብቻ ሳይሆን፣ ነገረ ድኅነትን ተተርሰው ለሚነሡ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ፣ ተግባራዊ ምልልሳችን በክርስትና ሕይወታችን ውስጥ ያለውን ፋይዳ፣ ስለንስሐና ሒደቶቹም በቂ ግንዛቤ እንዲኖረን ያበቃናል፡፡ መጽሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለና በ188 ገጾች ተሰንዶ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ገዝታችሁ አንብቡት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት” በሚል ርእስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ ያነበቡ አንባቢያን ትልቅ መንፈሳዊ መረዳትን ስለሚጠይቀው ስለ ቃል ኪዳንና ነገረ ድኀነት በቂ ግንዛቤ አግኝተውበት እምነታቸውን በማጽናት ከክርስቶስና ከቅዱሳን ጋር ተጣብቀው በምድር ሰማያውያንን መላእክትን መስለው ተዋሕዶዊ አኗኗርን ገንዘብ አድርገው ተመላልሰውበታል፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳን ከአምላካቸው ጋር ያደረጉትን ቃልኪዳንና በተሰጣቸው ቃል ኪዳን እኛ እንዴት መጠቀም እንዳለብን የሚተነትን ብቻ ሳይሆን፣ ነገረ ድኅነትን ተተርሰው ለሚነሡ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ፣ ተግባራዊ ምልልሳችን በክርስትና ሕይወታችን ውስጥ ያለውን ፋይዳ፣ ስለንስሐና ሒደቶቹም በቂ ግንዛቤ እንዲኖረን ያበቃናል፡፡ መጽሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለና በ188 ገጾች ተሰንዶ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ገዝታችሁ አንብቡት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤7🕊2😁1
"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን' አደረገው። አመንዝራው፣ ስድ ሆኖ የሚበድለው፣ ቆሻሻ በሆኑ ተግባራት አረንቋ ውስጥ የሚዛቅጠው እና ኃፍረት አልባ በሆኑ ተግባራት የሚበላሸው ሁሉ ከክርስቶስ ሲሸሽ ድምጹ በኋላው ይከተለዋል። ይኸውም 'የተወደድህ ልጅ ሆይ፥ ና! ኃጢኣቶችህ ከእኔ ጋር ናቸው፤' እያለ የሚጣራ የእግዚአብሔር ልጅ ደም ነው! ገና የሠራሃቸው ዕለት ነው በምልዓት የተሸከምኳቸው። ካሣውን ከፍያለሁ፦ ሐፍረት ተጭኖብኛል፤ ተገርፌያለሁ፤ ደቅቄያለሁ፤ ተሰቅያለሁ፤ እንዲሁም መርገምን ተሸክሜያለሁ። ለአንተ የይቅርታ እና የንጽሕና ተግባራትን እንዲሁም ይገባኛል የምትልበትን ጸጋ አዘጋጅቼልሃለሁ። ና! ለአንተ መከራ የተቀበልኩትን ያህል በአንተ ደስ ይለኝ ዘንድ ና! የመዳንን ዘውድ እደፋልህ ዘንድ፣ ፍቅሬን እና መንፈስ ቅዱስን በአንተ ላይ አፈስስ ዘንድ፣ እንዲህ አድርጌ ወደ አባቴ አቀርብህ ዘንድ ና! አንተ ከበጎቼ ሁሉ እጅግ ውዱ ነህ፤ እኔ ደሜን እስከመክፈል ደርሼ ከፍ ያለ ዋጋ ሰጥቼሃለሁና።"
***
የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 135-36።
ይህን ምሥጢር የሆነ መሐፍ እንድታነቡት ግብዣችን ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
***
የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 135-36።
ይህን ምሥጢር የሆነ መሐፍ እንድታነቡት ግብዣችን ነው።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤9👍2
አሐቲ ድንግል ከዋጋው በላይ እየተሸጠ እንደሆነ ሰምተናል ከዋጋው በላይ ከምትገዙ የተወሰነ ፍሬዎች ስላለን ከማተሚያ ቤት እስከሚወጣ እኛ ዘንድ ሳይጨምር በዋጋው ታገኛላችሁ።
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
❤14👍7