🔴 ይህንን ያውቃሉ...
የመንፈስ ቅዱስና የ12ቱ ሐዋርያት ጽላት
በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንዳለ ያውቃሉ ??
የቤተ ክርስቲያን የልደት ቀን
በዓለ ጰራቅሊጦስ
በበዓለ ጰራቅሊጦስ ሙሉው የትንሳኤ ቀለም ሳይጓደል ይደርሳል ነፍስን የሚያስደስተው ሌሊቱ እንደ ደቂቃ ሳይታሰብ የሚያልፈው በዚህ ቀን ነው ስለዚህ ይህ ለሐዋርያት የወረደ የመንፈስ ቅዱስ በረከት ተካፋይ ለመሆን በአዲስ አበባ ያላችሁ በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በመገኘት የበዓሉ በረከት ተካፋይ ሁኑ ላልሰሙትም ሁሉ በማሰማት ቀጠሯችሁን በዚያ አድርጉ በዓሉ የሚከበረው ሰኔ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ነውና መልእክቱን ሼር ያድርጉ ተያይዞም ሰኔ 12 የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ነው
የደብሩ ስብከተ ወንጌል
ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
በደብሩ የሚገኙ መንፈሳዊ ማህበራት ጋር በመሆን ከሰኔ 11 - 13 የሚጀምር ልዩ የአውደ ምህረት መርሐግብር ተዘጋጅቷል
ላልሰሙትም ሁሉ በማሰማት ቀጠሯችሁን በዚያ አድርጉ
የመንፈስ ቅዱስና የ12ቱ ሐዋርያት ጽላት
በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንዳለ ያውቃሉ ??
የቤተ ክርስቲያን የልደት ቀን
በዓለ ጰራቅሊጦስ
በበዓለ ጰራቅሊጦስ ሙሉው የትንሳኤ ቀለም ሳይጓደል ይደርሳል ነፍስን የሚያስደስተው ሌሊቱ እንደ ደቂቃ ሳይታሰብ የሚያልፈው በዚህ ቀን ነው ስለዚህ ይህ ለሐዋርያት የወረደ የመንፈስ ቅዱስ በረከት ተካፋይ ለመሆን በአዲስ አበባ ያላችሁ በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በመገኘት የበዓሉ በረከት ተካፋይ ሁኑ ላልሰሙትም ሁሉ በማሰማት ቀጠሯችሁን በዚያ አድርጉ በዓሉ የሚከበረው ሰኔ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ነውና መልእክቱን ሼር ያድርጉ ተያይዞም ሰኔ 12 የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ነው
የደብሩ ስብከተ ወንጌል
ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
በደብሩ የሚገኙ መንፈሳዊ ማህበራት ጋር በመሆን ከሰኔ 11 - 13 የሚጀምር ልዩ የአውደ ምህረት መርሐግብር ተዘጋጅቷል
ላልሰሙትም ሁሉ በማሰማት ቀጠሯችሁን በዚያ አድርጉ
ግንቦት 21 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በግብፅ ደብረ ምጥማቅ በተባለች ቦታ ለክርስቲያኑም ለአህዛቡም ቅዱሳን መላእክትን፣ ጻድቃንንና ሰማዕታትን አስከትላ በወርቅ ወንበር ላይ ተቀምጣ በክብር ለ5 ተከታታይ ቀናት የተገለጠችበት ታላቅ እለት ነው።
ይህች ቦታ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት በተሰደደ ጊዜ ያረፉባት ቦታ ነበረች ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም የአንቺ መገለጫ ይሁን ብሎ ቃል ኪዳን ገብቶላታል።
በእውነት በዚህ ክፉ ጊዜም የእመቤታችን መገለጥ ከምን ጊዜውም በላይ ያስፈልገናልና እመ ብርሃን በክብር ተገልጣ አይዟችሁ ትበለን ጣዕመ ስሟን በአንደበታችን፣ ጣዕመ ፍቅሯን በልቡናችን ታሳድርብን። አሜን
ይህች ቦታ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት በተሰደደ ጊዜ ያረፉባት ቦታ ነበረች ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም የአንቺ መገለጫ ይሁን ብሎ ቃል ኪዳን ገብቶላታል።
በእውነት በዚህ ክፉ ጊዜም የእመቤታችን መገለጥ ከምን ጊዜውም በላይ ያስፈልገናልና እመ ብርሃን በክብር ተገልጣ አይዟችሁ ትበለን ጣዕመ ስሟን በአንደበታችን፣ ጣዕመ ፍቅሯን በልቡናችን ታሳድርብን። አሜን
🔴በዚህች ዕለት ግንቦት 26 ቀንም የአቡነ ሀብተ ማርያም ልደቱ ነው፡፡ አቡነ ሀብተ ማርያም ነሐሴ 26 ተጸነሶ ከአባታቸው ፍሬ ቡሩክና ከእናታቸው ቅድስት ዮስቴና ግንቦት 26 ተወለዱ፡፡
ጻድቁ አባታችን፤
#በማዕጠንቱ የታወቀ፤
#በጽድቅ ሥራው የተደነቀ፤
#አምስት መቅሰፍቶችን ቃል ኪዳን ተገብቶላቸዋል
፩ኛ. #መብረቅ፣
፪ኛ. #ቸነፈር፣
፫ኛ. #ረሃብ፣
፬ኛ. #ወረርሽኝ፣
፭ኛ. #የእሳት ቃጠሎ የማስወገድ ቃል ኪዳን የተሰጠው ነው፡፡
እኛንም በጻድቁ አቡነ ሀብተ ማርያም ጸሎትና አማልጅነት ይማረን አሜን፡፡
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበትና የምናይበት ቀን ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
ጻድቁ አባታችን፤
#በማዕጠንቱ የታወቀ፤
#በጽድቅ ሥራው የተደነቀ፤
#አምስት መቅሰፍቶችን ቃል ኪዳን ተገብቶላቸዋል
፩ኛ. #መብረቅ፣
፪ኛ. #ቸነፈር፣
፫ኛ. #ረሃብ፣
፬ኛ. #ወረርሽኝ፣
፭ኛ. #የእሳት ቃጠሎ የማስወገድ ቃል ኪዳን የተሰጠው ነው፡፡
እኛንም በጻድቁ አቡነ ሀብተ ማርያም ጸሎትና አማልጅነት ይማረን አሜን፡፡
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበትና የምናይበት ቀን ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
https://t.me/finotebirhan12
🔴 ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ የነፍስ አርነት መጽሐፍ
👑👑👑👑👑👑👑👑👑
ሰው ሆይ! በእግዚአብሔር አርአያና ምሳሌ የተፈጠርህ መሆንህን አስታውስ። ስለዚህ ስለ ራስህ በተጠየቅህ ጊዜ በሙሉ እምነት "እኔ የእግዚአብሔር አምሳል ነኝ" በማለት ተናገር። አንተ በምድር ላይና ውስጥ ካሉት ሁሉ በላይ ዕውቀትና አንደበት የተሰጠህ የመለኮት ፍጡር ነህ። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን የማወቅ የማምለክና ደስ የሚያሰኘውን ሁሉ የመረዳት ችሎታ ያለህ ፍጥረት ነህ።
እስቲ ከፍ ካለው ተራራ፤ከታላቁ ባህር፤ከምታበራው ፀሐይና ከምታንጸባርቀው ጨረቃ የምትበልጥ መሆንህን አስብ! አንተ እኮ ስፋት ካለው ምድረ በዳና ከተንጣለለው ሜዳ እንዲሁም በምድር ላይ ያለውን ኃይል ሁሉ ከሚያጠፋው አቶም ትበልጣለህ። መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን እነዚህ ሁሉ ያልፋሉ። "ሰማይና ምድር ያልፋሉ" (ማቴ 20፥35)። አንተ የእግዚአብሔር አምሳያ ግን አታልፍም። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በማያልፈው ቃሉ የዘለዓለም ሕይወት እንዳለህ ቃል ገብቶልሃልና። ለአንተ በእግዚአብሔር አምሳል ለተፈጠርከው ሰው።
(ዮሐ 4፥4)
ሰው ሆይ! አሁንስ የነፍስህን ዋጋና በእግዚአብሔር ፊት ያላትን ታላቅነት ተመለከትህ? ምንም እንኳ እግዚአብሔር በርኩሳን መናፍስት ሁሉ ላይ ሥልጣን ቢሰጥህም ዲያብሎስ በዚህ ክብርህና ታላቅነትህ ላይ እንደወደደ እንዲቀልድ ትተወዋለህን? አይመስለኝም።
👇👇👇ይጫኑ👇👇👇👇👇
👉https://t.me/finotebirhan12👈
👉https://t.me/finotebirhan12👈
👉https://t.me/finotebirhan12👈
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
👑👑👑👑👑👑👑👑👑
ሰው ሆይ! በእግዚአብሔር አርአያና ምሳሌ የተፈጠርህ መሆንህን አስታውስ። ስለዚህ ስለ ራስህ በተጠየቅህ ጊዜ በሙሉ እምነት "እኔ የእግዚአብሔር አምሳል ነኝ" በማለት ተናገር። አንተ በምድር ላይና ውስጥ ካሉት ሁሉ በላይ ዕውቀትና አንደበት የተሰጠህ የመለኮት ፍጡር ነህ። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን የማወቅ የማምለክና ደስ የሚያሰኘውን ሁሉ የመረዳት ችሎታ ያለህ ፍጥረት ነህ።
እስቲ ከፍ ካለው ተራራ፤ከታላቁ ባህር፤ከምታበራው ፀሐይና ከምታንጸባርቀው ጨረቃ የምትበልጥ መሆንህን አስብ! አንተ እኮ ስፋት ካለው ምድረ በዳና ከተንጣለለው ሜዳ እንዲሁም በምድር ላይ ያለውን ኃይል ሁሉ ከሚያጠፋው አቶም ትበልጣለህ። መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን እነዚህ ሁሉ ያልፋሉ። "ሰማይና ምድር ያልፋሉ" (ማቴ 20፥35)። አንተ የእግዚአብሔር አምሳያ ግን አታልፍም። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በማያልፈው ቃሉ የዘለዓለም ሕይወት እንዳለህ ቃል ገብቶልሃልና። ለአንተ በእግዚአብሔር አምሳል ለተፈጠርከው ሰው።
(ዮሐ 4፥4)
ሰው ሆይ! አሁንስ የነፍስህን ዋጋና በእግዚአብሔር ፊት ያላትን ታላቅነት ተመለከትህ? ምንም እንኳ እግዚአብሔር በርኩሳን መናፍስት ሁሉ ላይ ሥልጣን ቢሰጥህም ዲያብሎስ በዚህ ክብርህና ታላቅነትህ ላይ እንደወደደ እንዲቀልድ ትተወዋለህን? አይመስለኝም።
👇👇👇ይጫኑ👇👇👇👇👇
👉https://t.me/finotebirhan12👈
👉https://t.me/finotebirhan12👈
👉https://t.me/finotebirhan12👈
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
🌑 የሀዘን ዜና
የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነው ወንድማችን ፍቅሬ ወልደጻዲቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶናል።
👉 ቀድሞ በሒሳብ ክፍልና በልዩ ልዩ አገልግሎቶች ተመድቦ ያገለግል የነበረ ነው
👉 ቀብር ዛሬ 9:00 ሰዓት በቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክ
ወንድማችንን ነፍስ በሰላም ያሳርፍልን
የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነው ወንድማችን ፍቅሬ ወልደጻዲቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶናል።
👉 ቀድሞ በሒሳብ ክፍልና በልዩ ልዩ አገልግሎቶች ተመድቦ ያገለግል የነበረ ነው
👉 ቀብር ዛሬ 9:00 ሰዓት በቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክ
ወንድማችንን ነፍስ በሰላም ያሳርፍልን
ዛሬ 6:30 በሰንበት ት/ቤታችን ንብረት ክፍል ዩኒፎርም በመውሰድ በሀዘኑ ቦታ በመገኝት ወንድማችንን እንቀብራለን
🌑 ሀዘን
የአባላችን የሙሉጌታ ሰማን አባቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ቀብራቸውም ዛሬ ሰኔ 24 ቀን በ9:00 ሰዓት ቀራንዮ ገብርኤል ስለሆነ የምንችል ሰዎች እንገኝ።
ለወንድማችን መጽናናቱን ይስጥልን
የአባላችን የሙሉጌታ ሰማን አባቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ቀብራቸውም ዛሬ ሰኔ 24 ቀን በ9:00 ሰዓት ቀራንዮ ገብርኤል ስለሆነ የምንችል ሰዎች እንገኝ።
ለወንድማችን መጽናናቱን ይስጥልን
🌑ዜና እረፍት
የወንድማችን መስፍን ታደሰ የባለቤቱ እናት ዛሬ ጠዋት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተውናል።
ቀብር ነገ ማክሰኞ በደብረአሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ከቀኑ 5:30 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል።
የወንድማችን መስፍን ታደሰ የባለቤቱ እናት ዛሬ ጠዋት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተውናል።
ቀብር ነገ ማክሰኞ በደብረአሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ከቀኑ 5:30 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል።
#ሰኔ_30
ሰኔ ሠላሳ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ #መጥምቁ_ዮሐንስ ተወለደ።
➡️መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
➭የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
➭በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
➭በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
➭እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
➭የጌታችንን መንገድ የጠረገ
➭ጌታውን ያጠመቀና
➭ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
➡️ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን
➫ነቢይ
➫ሐዋርያ
➫ሰማዕት
➫ጻድቅ
➫ገዳማዊ
➫መጥምቀ መለኮት
➫ጸያሔ ፍኖት ብላ ትጠራዋለች
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን።
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት ዕለት ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን_ሰንበት_ት/ቤት
ሰኔ ሠላሳ በዚች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ #መጥምቁ_ዮሐንስ ተወለደ።
➡️መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
➭የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
➭በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
➭በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
➭እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
➭የጌታችንን መንገድ የጠረገ
➭ጌታውን ያጠመቀና
➭ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
➡️ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን
➫ነቢይ
➫ሐዋርያ
➫ሰማዕት
➫ጻድቅ
➫ገዳማዊ
➫መጥምቀ መለኮት
➫ጸያሔ ፍኖት ብላ ትጠራዋለች
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን።
መልካሙን ሁሉ የምንሰማበት ዕለት ይሁንልን
#ፍኖተ_ብርሃን_ሰንበት_ት/ቤት
Channel name was changed to «የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)»
9 የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት ከደብሩ አባቶች እግር ስር ቁጭ ብለው ተምረው ቆይተው የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁእ አቡነ ቀውስጦስ ሱሉልታ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በመሄድ የዲቁና ሥልጣንን ተቀበሉ
በጸሎት አስቡዋቸው
በጸሎት አስቡዋቸው
"በጎውን ማን ያሳየናል የሚሉ ብዙ ናቸው" መዝ 4፥6
==============
ዛሬ የሰንበት ት/ቤታችንን ዩኒፎርምና ጥንድ ድርብ በማጠብ የበረከት ስራን ሲሳተፉ የዋሉ ወንድምና እህቶቻችን...
እግዚአብሔር ጉልበታችሁን ይባርክ
==============
ዛሬ የሰንበት ት/ቤታችንን ዩኒፎርምና ጥንድ ድርብ በማጠብ የበረከት ስራን ሲሳተፉ የዋሉ ወንድምና እህቶቻችን...
እግዚአብሔር ጉልበታችሁን ይባርክ
በአባቶቻችን ጸሎት ሕንጻ ግንባታው ተጀመረ
==================
በጸሎት፣ በጉልበት፣ በሙያችሁና በሃሳባችሁ አብራችሁን ሁኑ
እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
==================
በጸሎት፣ በጉልበት፣ በሙያችሁና በሃሳባችሁ አብራችሁን ሁኑ
እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን