የእለቱ የአገልግሎት ዜና
ነሐሴ ፲፯/፳፻፲፰
በዛሬው ዕለት የሰንበት ት/ቤታችን አዳጊ-ሀ ሕጻናል ክፍል በርዕሰ አድባራት መንበረ ጸሐይ እንጦጦ ማርያም እና በእንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ወኤልያስ አብያተ ክርስቲያናት ዓመታዊ የአንድነት ጉዞዋቸውን አከናውነዋል።
ለጉዞው መሳካት የትራንስፖርት ወጪያቸውን በማዕከላውያን ክፍል አባላት ከቡሄ ዝማሬ ያገኙትን ገቢ ለታናናሾቻቸው ወጪውን በመሸፈን ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ሲሆን፤ በቀጣይ ነሐሴ 30 የአዳጊ-ለ ሕጻናት ክፍልና የማዕከላውያን ክፍል የአንድነት ጉዞ የሚያደረግ በመሆኑ፤ ይህንንም ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ አባላትን በማስተባበር ከፍለው መሄድ የማይችሉ ወንድምና እሕቶቻችንን ለማገዝ የጉዞ ኮሚቴ ጥሪ እያደረገ ስለሚገኝ፤ አባላት እንደ አቅማቸሁ የተዘጋጀውን የድጋፍ ኩፖን በመግዛት እንድንተባበር ጥሪ አቅርበዋል።
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክልን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ነሐሴ ፲፯/፳፻፲፰
በዛሬው ዕለት የሰንበት ት/ቤታችን አዳጊ-ሀ ሕጻናል ክፍል በርዕሰ አድባራት መንበረ ጸሐይ እንጦጦ ማርያም እና በእንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ወኤልያስ አብያተ ክርስቲያናት ዓመታዊ የአንድነት ጉዞዋቸውን አከናውነዋል።
ለጉዞው መሳካት የትራንስፖርት ወጪያቸውን በማዕከላውያን ክፍል አባላት ከቡሄ ዝማሬ ያገኙትን ገቢ ለታናናሾቻቸው ወጪውን በመሸፈን ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ሲሆን፤ በቀጣይ ነሐሴ 30 የአዳጊ-ለ ሕጻናት ክፍልና የማዕከላውያን ክፍል የአንድነት ጉዞ የሚያደረግ በመሆኑ፤ ይህንንም ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ አባላትን በማስተባበር ከፍለው መሄድ የማይችሉ ወንድምና እሕቶቻችንን ለማገዝ የጉዞ ኮሚቴ ጥሪ እያደረገ ስለሚገኝ፤ አባላት እንደ አቅማቸሁ የተዘጋጀውን የድጋፍ ኩፖን በመግዛት እንድንተባበር ጥሪ አቅርበዋል።
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክልን!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
❤3