የበዓለ ጰራቅሊጦስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ ።
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ባረገ በአስረኛው ቀን በተነሳ በሃምሣኛው ቀን ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ በተከፋፈሉ የእሳት ላንቃዎች አምሳል የወረደበት በተዘጋ ደጃፍ የነበሩ ሐዋርያት ኃይል ያገኙበት ፣በአንድ ቀን ሶስት ሺህ ነፍሳት የተመለሱበት ታላቁ የቤተክርስቲያን የልደት ቀን በዓለ ጰንጠቆስጤ ዓመታዊ ክብረ በዓል በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ የሐረርጌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገ/መድሕን ንጉሴ የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ገ/ሥላሴ በላይ የደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ዋና አስተዳዳሪ፣ የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው እና ሌሎችም የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት፣መምሕራን፣ የየሰንበት ት/ት ቤት አገልጋዮችና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ባረገ በአስረኛው ቀን በተነሳ በሃምሣኛው ቀን ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ በተከፋፈሉ የእሳት ላንቃዎች አምሳል የወረደበት በተዘጋ ደጃፍ የነበሩ ሐዋርያት ኃይል ያገኙበት ፣በአንድ ቀን ሶስት ሺህ ነፍሳት የተመለሱበት ታላቁ የቤተክርስቲያን የልደት ቀን በዓለ ጰንጠቆስጤ ዓመታዊ ክብረ በዓል በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ የሐረርጌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገ/መድሕን ንጉሴ የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ገ/ሥላሴ በላይ የደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ዋና አስተዳዳሪ፣ የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው እና ሌሎችም የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት፣መምሕራን፣ የየሰንበት ት/ት ቤት አገልጋዮችና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንኳን ለአባቶቻችን ሐዋርያት ጾም (ጾመ ሐዋርያት) በሰላም አደረሰን!
በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በአዋጅ ከምንጾማቸው ሰባቱ አጽዋማት መካከል ዛሬ የጀመርነው የሐዋርያት ጾም አንዱ ነው። ቅዱሳን አባቶቻችን በጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስን በበዓለ ሃምሳ ከተቀበሉ በኋላ የአገልግሎታቸው መጀመሪያ ያደረጉት ጾምን ነው። ክብር ይግባውና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በ30 ዘመኑ ለአገልግሎት በወጣ ጊዜ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ተጠምቆ በቀጥታ ወደ ገዳመ ቆሮንጦስ በመጓዝ ጾምና ጸሎትን የአገልግሎት መጀመሪያ እንድናደርገው በተግባር አስተምሮናል። ሐዋርያትም ይህንን መሰረት አድርገው ጾምና ጸሎትን የአገልግሎታቸው መነሻ አደረጉት።
ሐዋርያዊት የሆነችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ይህንን የሐዋርያት አሰር በመከተል የእነርሱን ጾም በስማቸው ሰይማ እኛም እንድንጾም ታስተምረናለች።
የቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት በረከት በሁላችን ላይ ይደር። መልካም የጾም ወቅት ያድርግልን!! አሜን።
በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በአዋጅ ከምንጾማቸው ሰባቱ አጽዋማት መካከል ዛሬ የጀመርነው የሐዋርያት ጾም አንዱ ነው። ቅዱሳን አባቶቻችን በጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስን በበዓለ ሃምሳ ከተቀበሉ በኋላ የአገልግሎታቸው መጀመሪያ ያደረጉት ጾምን ነው። ክብር ይግባውና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በ30 ዘመኑ ለአገልግሎት በወጣ ጊዜ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ተጠምቆ በቀጥታ ወደ ገዳመ ቆሮንጦስ በመጓዝ ጾምና ጸሎትን የአገልግሎት መጀመሪያ እንድናደርገው በተግባር አስተምሮናል። ሐዋርያትም ይህንን መሰረት አድርገው ጾምና ጸሎትን የአገልግሎታቸው መነሻ አደረጉት።
ሐዋርያዊት የሆነችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ይህንን የሐዋርያት አሰር በመከተል የእነርሱን ጾም በስማቸው ሰይማ እኛም እንድንጾም ታስተምረናለች።
የቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት በረከት በሁላችን ላይ ይደር። መልካም የጾም ወቅት ያድርግልን!! አሜን።
በዓለ ጰራቅሊጦስ 2018ዓ.ም ማስታወሻ ፎቶ 2