የሰንበት ትምህርት ቤታችን የበጎ አድራጎት ክፍል ባደረገው አገልግሎት ባለፈው ሰንበት
1. ለ250 ነዳያን መርሐግብር የተደረገ ሲሆን በመርሐግብሩ ዝማሬ ፣ትምህርት እና ምገባ ተደርጓል በዚህም ቀን ሁለት በሌላ ቤተ እምነት የነበሩ ወገኖቻችንን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት መመለስ እንፈልጋለን በማለት በራሳቸው ፈቃድ የጠየቁ በመሆኑ ክፍሉክፍሉ ከንስሐ አባት ጋር አገናኝቷቸዋል ክትትልም እያደረገ ይገኛል ሰዎቹን ማገዝ የሚችል/የሚፈልግ ከታች በተቀመጡት ስልኮች መደወል ይቻላል።
2. ለ25 ነዳያን ለወንዶች ንጽህናቸውን የመጠበቅ እና የልብስ ልገሳ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ፣ ለ25 ነዳያን ለሴቶች የልብስ ልገሳ ተከናውኗል።
እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል
አገልግሎቱን ለመደገፍ
0931 144444
0911 091598
0912 419772
የበጎ አድራጎት ክፍል
1. ለ250 ነዳያን መርሐግብር የተደረገ ሲሆን በመርሐግብሩ ዝማሬ ፣ትምህርት እና ምገባ ተደርጓል በዚህም ቀን ሁለት በሌላ ቤተ እምነት የነበሩ ወገኖቻችንን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት መመለስ እንፈልጋለን በማለት በራሳቸው ፈቃድ የጠየቁ በመሆኑ ክፍሉክፍሉ ከንስሐ አባት ጋር አገናኝቷቸዋል ክትትልም እያደረገ ይገኛል ሰዎቹን ማገዝ የሚችል/የሚፈልግ ከታች በተቀመጡት ስልኮች መደወል ይቻላል።
2. ለ25 ነዳያን ለወንዶች ንጽህናቸውን የመጠበቅ እና የልብስ ልገሳ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ፣ ለ25 ነዳያን ለሴቶች የልብስ ልገሳ ተከናውኗል።
እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል
አገልግሎቱን ለመደገፍ
0931 144444
0911 091598
0912 419772
የበጎ አድራጎት ክፍል
ሚካኤል ማለት የስሙ ትርጓሜ “መኑ ከመ አምላክ፥ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ
ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ
ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ
ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ
ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ
ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ
ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ
ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ
ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ዛሬ በቤተክርስቲያናችን የጻድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና የሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ዓመታዊ ክብረ በዓል ሲሆን ቅዱሳንን እና እኛን የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ወራዊ በዓል ነው በድጋሚ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በዓለ ዕርገት
"ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ
ወእግዚእነ በቃለ ቀርን"
"አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር
በመለከት ድምጽ ዐረገ"
መዝ 46፡5
ዕርገት ከዘጠኙ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡
ዕርገት ማለት ዐረገ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወደ ላይ መውጣት ፣ ከምድር ከፍ ከፍ ማለት ፣ እስከ ሰማየ ሰማያት መመጠቅ ማለት ነው።
እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን
ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ
በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ!!
"ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ
ወእግዚእነ በቃለ ቀርን"
"አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር
በመለከት ድምጽ ዐረገ"
መዝ 46፡5
ዕርገት ከዘጠኙ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡
ዕርገት ማለት ዐረገ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወደ ላይ መውጣት ፣ ከምድር ከፍ ከፍ ማለት ፣ እስከ ሰማየ ሰማያት መመጠቅ ማለት ነው።
እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን
ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ
በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ!!
ዛሬ በሰንበት ትምህርትን ቤታችን ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በሚደረገው ምርጫ ላይ የደብራችን አስተዳደር ፣የስብከተ ወንጌል ተወካዮች ፣ የክፍለ ከተማ ሰ/ት/ቤት ተወካዮች፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤቶች ተወካዮች ስለሚመገኙና የሰንበት ት/ቤታችን ደረጃም የሚለካበት በመሆኑ የአባላት ቁጥር መስፈርት አንዱ ስለሆነም በዕለቱ እንድትገኙ ይሁን።
ማሳሰቢያ :- ጸሎተ ኪዳን የሚደርስ በመሆኑ በጊዜ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን!!
ማሳሰቢያ :- ጸሎተ ኪዳን የሚደርስ በመሆኑ በጊዜ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን!!
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አምሐ ክፍሉ ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 6:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው አያት -አራብሳ ሠላም ሰፈር በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አምሐ ክፍሉ ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 6:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው አያት -አራብሳ ሠላም ሰፈር በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
Telegram
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
ማሕበራዊ ሚዲያ ለምትጠቀሙ የሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ።
የፊታችን እሑድ ግንቦት23/2018ዓ.ም የደብራችን መጠሪያ የሆነው ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት የተባለበትን የጰራቅሊጦስን በዓል በታላቅ ድምቀት እንደምናከብር ይታወቃል። በመሆኑም ደብራችን በዋናነት የመንፈስ ቅዱስ እና የሐዋርያት በዓል የሚከበርበት መሆኑን ለመላው ምዕመናን ለመላው ምዕመን ለማሳወቅ ይረዳን ዘንድ ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤታችን አባላትና ወዳጆቻችን በግል በምታንቀሳቅሷቸው ማሕበራዊ ሚዲያዎች በሙሉ በዓሉ በደመቀ ሁኔታ በደብራችን የሚከበር መሆኑን በየራሳችሁ መንገድ እንድታስተዋውቁ ይህንን መመሪያ እናስተላልፋለን ። ስለዚህ
1. የደብራችንን ስዕል በገጾቻችን ፊት ላይ (profile) በማድረግ
2. በሰንበት ት/ቤታችን የሚለጠፈውን ማስታወቂያ ለብዙዎች ማጋራት
3.የእኛን ደብር እና በዓሉን የሚያስተዋውቁ ሰዎችን እና ተቋማት ሀሳባቸውን ለብዙዎች እንዲዳረስ ማጋራት (share) አድርጉ
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!!
በዓሉ በታላቁ ደብራችን ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ይከበራል!!
የፊታችን እሑድ ግንቦት23/2018ዓ.ም የደብራችን መጠሪያ የሆነው ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት የተባለበትን የጰራቅሊጦስን በዓል በታላቅ ድምቀት እንደምናከብር ይታወቃል። በመሆኑም ደብራችን በዋናነት የመንፈስ ቅዱስ እና የሐዋርያት በዓል የሚከበርበት መሆኑን ለመላው ምዕመናን ለመላው ምዕመን ለማሳወቅ ይረዳን ዘንድ ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤታችን አባላትና ወዳጆቻችን በግል በምታንቀሳቅሷቸው ማሕበራዊ ሚዲያዎች በሙሉ በዓሉ በደመቀ ሁኔታ በደብራችን የሚከበር መሆኑን በየራሳችሁ መንገድ እንድታስተዋውቁ ይህንን መመሪያ እናስተላልፋለን ። ስለዚህ
1. የደብራችንን ስዕል በገጾቻችን ፊት ላይ (profile) በማድረግ
2. በሰንበት ት/ቤታችን የሚለጠፈውን ማስታወቂያ ለብዙዎች ማጋራት
3.የእኛን ደብር እና በዓሉን የሚያስተዋውቁ ሰዎችን እና ተቋማት ሀሳባቸውን ለብዙዎች እንዲዳረስ ማጋራት (share) አድርጉ
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!!
በዓሉ በታላቁ ደብራችን ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ይከበራል!!
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ምትኩ አስፋው ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 8:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ከረዩ ቀበሌ 30 ክበብ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ምትኩ አስፋው ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 8:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ከረዩ ቀበሌ 30 ክበብ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
Telegram
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃንን ለሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት የሚመሩ አመራሮች የተከናወነ የምርጫ ሂደት ሪፖርት
ያለፈው መጋቢት 20/2018 ዓ.ም አስመራጭ ኮሚቴዎች በጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡ ሲሆን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በአዘጋጃቸዉ ሁሉም ስልጠናዎች ላይ በመገኘት ስልጠና ወስደዋል በዚህም መሰረት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በሚያዘዉ መሰረት በጎግል ፎርም / Google Form / እና በተለያዩ መንገዶች የአባላት ጥቆማ በመቀበል ከተጠቆሙት አባላት ዉስጥ 20 / ሃያ / አባላት ለስራ አመራር ( 40% ወይም 8/ ስምንት /ከመደበኛ አባላት 60% ወይም 12 / አሥራ ሁለት / ከልዩ መደበኛ አባላት ) እንዲሁም 8 /ስምንት / አባላትን ለኦዲትና ኢንስፔክሽን በመስፈርቱ መሰረት በመለየት በደብሩ ለሰባት ቀን ፀሎተ እጣን በማስደረግ በምርጫው እለት የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ያሬድ ለገሰ ፣ ከክ/ከተማ መ/ር ሚኪያስ ደስታ እና ተሾመ አምዲሳ በታዛቢነት በተገኙበት በጠቅላላ ጉባኤዉ የእጣ ማዉጣት መርሐ ግብር አከናውነናል ።
በዚህም መሰረት ከመደበኛ አባላት 4 /አራት/ አባላት ለስራ አመራር ሲመረጡ 4 /አራት/ አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ።
ከልዩ መደበኛ አባላት 7/ሰባት/ አባላት ለስራ አመራር ሲመረጡ 4/አራት/አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ። 5 /አምስት/ አባላት ለኦዲትና ኢንስፔክሽን ሲመረጡ
3 /ሦሥት/ አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ።
በዚህም መሰረት የአስመራጭ ኮሚቴ ያስመረጣቸዉ አባላት ዝርዝር :-
=> ለኦዲትና ኢንስፔክሽን በዕጣ የተመረጡ
1, አቶ ሰለሞን ለገሰ
2, አቶ ሚኪያስ ፍቅሩ
3, ዲ/ን በኃይሉ ተፈራ
4, ዲ/ን ሸዋንግዘዉ ሀብቴ
5, አቶ ፀጋዘአብ ገ/መስቀል
=> ተጠባባቂ ዕጣ
የወጣላቸዉ ኦዲትና ኢንስፔክሽን
1, መ/ር አንዱአምላክ በፍቃዱ
2, ወጣት ጌታቸዉ ከበደ
3, ኢ/ር አሸናፊ ጥበቡ ሲሆኑ
=> 40% ከመደበኛ አባላት በዕጣ
የተመረጡ የስራ አመራር
1, ወጣት አብርሃም አስራት
2, ወጣት ዮናታን ብርሃኑ
3, አቶ በረከት ፍቅሩ
4, ዲ/ን አሌክሳንደር ወ/ገብርኤል
=> በተጠባባቂ ዕጣ
የወጣላቸዉ የስራ አመራር
1, ዲ/ን አብርሃም ታደሰ
2, ወጣት ተመስገን ገ/እግዚአብሔር
3, ወጣት የአብሥራ አክሊሉ
4, ወጣት ምትኩ አሰፋ
=> 60% ከልዪ መደበኛ አባል
በዕጣ የተመረጡ
1, መጋቤ ሠናያት መ/ር ወንድወሰን መኮንን
2, ኢ/ር ዳዊት አበበ
3, ቀሲስ ዮሴፍ ይኩኖአምላክ
4, ወጣት አበራ መላኩ
5, ወ/ት ሩት ሞገስ
6, አቶ ላቀዉ ይርጋ
7, ዲ/ን ዳንኤል ተክሌ
=> ለአዲስ አበበ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት
በጠቅላላ ጉባኤ 12 ተኛ ሆኖ የተመረጠ
8, ዲ/ን ደረጄ ኤቢሳ
=> በተጠባባቂ ዕጣ የወጣላቸዉ
1, አቶ ሙሉጌታ ሰማን
2, ወ/ሮ ዮርዳኖስ ገ/እግዚአብሔር
3, መ/ር ስለሺ ይርጋ
4, ዲ/ን ዮናታን አርአያ
ሆነው ሰንበት ትምህርት ቤታችንን በአመራርነት ያገለግሉ ዘንድ ተመርጠዋል ቅዱስ እግዚአብሔር አምላካችን አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃንን ለሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት የሚመሩ አመራሮች የተከናወነ የምርጫ ሂደት ሪፖርት
ያለፈው መጋቢት 20/2018 ዓ.ም አስመራጭ ኮሚቴዎች በጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡ ሲሆን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በአዘጋጃቸዉ ሁሉም ስልጠናዎች ላይ በመገኘት ስልጠና ወስደዋል በዚህም መሰረት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በሚያዘዉ መሰረት በጎግል ፎርም / Google Form / እና በተለያዩ መንገዶች የአባላት ጥቆማ በመቀበል ከተጠቆሙት አባላት ዉስጥ 20 / ሃያ / አባላት ለስራ አመራር ( 40% ወይም 8/ ስምንት /ከመደበኛ አባላት 60% ወይም 12 / አሥራ ሁለት / ከልዩ መደበኛ አባላት ) እንዲሁም 8 /ስምንት / አባላትን ለኦዲትና ኢንስፔክሽን በመስፈርቱ መሰረት በመለየት በደብሩ ለሰባት ቀን ፀሎተ እጣን በማስደረግ በምርጫው እለት የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ያሬድ ለገሰ ፣ ከክ/ከተማ መ/ር ሚኪያስ ደስታ እና ተሾመ አምዲሳ በታዛቢነት በተገኙበት በጠቅላላ ጉባኤዉ የእጣ ማዉጣት መርሐ ግብር አከናውነናል ።
በዚህም መሰረት ከመደበኛ አባላት 4 /አራት/ አባላት ለስራ አመራር ሲመረጡ 4 /አራት/ አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ።
ከልዩ መደበኛ አባላት 7/ሰባት/ አባላት ለስራ አመራር ሲመረጡ 4/አራት/አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ። 5 /አምስት/ አባላት ለኦዲትና ኢንስፔክሽን ሲመረጡ
3 /ሦሥት/ አባላት በተጠባባቂነት ተይዟል ።
በዚህም መሰረት የአስመራጭ ኮሚቴ ያስመረጣቸዉ አባላት ዝርዝር :-
=> ለኦዲትና ኢንስፔክሽን በዕጣ የተመረጡ
1, አቶ ሰለሞን ለገሰ
2, አቶ ሚኪያስ ፍቅሩ
3, ዲ/ን በኃይሉ ተፈራ
4, ዲ/ን ሸዋንግዘዉ ሀብቴ
5, አቶ ፀጋዘአብ ገ/መስቀል
=> ተጠባባቂ ዕጣ
የወጣላቸዉ ኦዲትና ኢንስፔክሽን
1, መ/ር አንዱአምላክ በፍቃዱ
2, ወጣት ጌታቸዉ ከበደ
3, ኢ/ር አሸናፊ ጥበቡ ሲሆኑ
=> 40% ከመደበኛ አባላት በዕጣ
የተመረጡ የስራ አመራር
1, ወጣት አብርሃም አስራት
2, ወጣት ዮናታን ብርሃኑ
3, አቶ በረከት ፍቅሩ
4, ዲ/ን አሌክሳንደር ወ/ገብርኤል
=> በተጠባባቂ ዕጣ
የወጣላቸዉ የስራ አመራር
1, ዲ/ን አብርሃም ታደሰ
2, ወጣት ተመስገን ገ/እግዚአብሔር
3, ወጣት የአብሥራ አክሊሉ
4, ወጣት ምትኩ አሰፋ
=> 60% ከልዪ መደበኛ አባል
በዕጣ የተመረጡ
1, መጋቤ ሠናያት መ/ር ወንድወሰን መኮንን
2, ኢ/ር ዳዊት አበበ
3, ቀሲስ ዮሴፍ ይኩኖአምላክ
4, ወጣት አበራ መላኩ
5, ወ/ት ሩት ሞገስ
6, አቶ ላቀዉ ይርጋ
7, ዲ/ን ዳንኤል ተክሌ
=> ለአዲስ አበበ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት
በጠቅላላ ጉባኤ 12 ተኛ ሆኖ የተመረጠ
8, ዲ/ን ደረጄ ኤቢሳ
=> በተጠባባቂ ዕጣ የወጣላቸዉ
1, አቶ ሙሉጌታ ሰማን
2, ወ/ሮ ዮርዳኖስ ገ/እግዚአብሔር
3, መ/ር ስለሺ ይርጋ
4, ዲ/ን ዮናታን አርአያ
ሆነው ሰንበት ትምህርት ቤታችንን በአመራርነት ያገለግሉ ዘንድ ተመርጠዋል ቅዱስ እግዚአብሔር አምላካችን አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!