የሰንበት ትምህርት ቤታችን የበጎ አድራጎት ክፍል ባደረገው አገልግሎት ባለፈው ሰንበት
1. ለ250 ነዳያን መርሐግብር የተደረገ ሲሆን በመርሐግብሩ ዝማሬ ፣ትምህርት እና ምገባ ተደርጓል በዚህም ቀን ሁለት በሌላ ቤተ እምነት የነበሩ ወገኖቻችንን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት መመለስ እንፈልጋለን በማለት በራሳቸው ፈቃድ የጠየቁ በመሆኑ ክፍሉክፍሉ ከንስሐ አባት ጋር አገናኝቷቸዋል ክትትልም እያደረገ ይገኛል ሰዎቹን ማገዝ የሚችል/የሚፈልግ ከታች በተቀመጡት ስልኮች መደወል ይቻላል።
2. ለ25 ነዳያን ለወንዶች ንጽህናቸውን የመጠበቅ እና የልብስ ልገሳ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ፣ ለ25 ነዳያን ለሴቶች የልብስ ልገሳ ተከናውኗል።
እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል
አገልግሎቱን ለመደገፍ
0931 144444
0911 091598
0912 419772
የበጎ አድራጎት ክፍል
1. ለ250 ነዳያን መርሐግብር የተደረገ ሲሆን በመርሐግብሩ ዝማሬ ፣ትምህርት እና ምገባ ተደርጓል በዚህም ቀን ሁለት በሌላ ቤተ እምነት የነበሩ ወገኖቻችንን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት መመለስ እንፈልጋለን በማለት በራሳቸው ፈቃድ የጠየቁ በመሆኑ ክፍሉክፍሉ ከንስሐ አባት ጋር አገናኝቷቸዋል ክትትልም እያደረገ ይገኛል ሰዎቹን ማገዝ የሚችል/የሚፈልግ ከታች በተቀመጡት ስልኮች መደወል ይቻላል።
2. ለ25 ነዳያን ለወንዶች ንጽህናቸውን የመጠበቅ እና የልብስ ልገሳ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ፣ ለ25 ነዳያን ለሴቶች የልብስ ልገሳ ተከናውኗል።
እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን!!
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል
አገልግሎቱን ለመደገፍ
0931 144444
0911 091598
0912 419772
የበጎ አድራጎት ክፍል
ሚካኤል ማለት የስሙ ትርጓሜ “መኑ ከመ አምላክ፥ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ
ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ
ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ
ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ
ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ
ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ
ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ
ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ
ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com