የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል የትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ አቅም ለሌላቸው102 ወገኖች ያደረገው ድጋፍ በዓይነት
-ዶሮ
-ሽንኩርት
-በርበሬ
-ዘይት
-እንቁላል እና
-የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል
" ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል። " ምሳ 19 : 17
በጎ አድራጎት ክፍሉን
🔹በገንዘብ
🔹አልባሳት በመስጠትና በተለያዩ የዓይነት ድጋፎች አሁንም ወደፊትም ለመሳተፍ ቢፈልጉ ⤵️⤵️
CBE: 1000658532921
(Tesefaye teshome & mulugeta seman & shewangzaw habte)
-ዶሮ
-ሽንኩርት
-በርበሬ
-ዘይት
-እንቁላል እና
-የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል
" ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል። " ምሳ 19 : 17
በጎ አድራጎት ክፍሉን
🔹በገንዘብ
🔹አልባሳት በመስጠትና በተለያዩ የዓይነት ድጋፎች አሁንም ወደፊትም ለመሳተፍ ቢፈልጉ ⤵️⤵️
CBE: 1000658532921
(Tesefaye teshome & mulugeta seman & shewangzaw habte)
ለበለጠ መረጃ:-✞የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል✞
+2519-31-14-44-44
+2519-11-09-15-98
+2519-12-48-65-04 ይደውሉልን።
'' ነገረ ክርስቶስ በውዳሴ ማርያም''
ክፍል - 1
በመ/ር ኢዮብ ክንፈ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ 10/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com/
ክፍል - 1
በመ/ር ኢዮብ ክንፈ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ 10/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com/
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6
በትላንትናው እለት ሚያዝያ11/2018 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋዮች ወንድማችን ዮሐንስ ትዳሩ እና እህታችን እመቤት ገብሬ የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በትላንትናው እለት ሚያዝያ11/2018 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋዮች ወንድማችን ዮሐንስ ትዳሩ እና እህታችን እመቤት ገብሬ የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
Google Docs
ለስራ አመራር እጩ አባላት መጠቆሚያ ቅጽ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
———————————————
እሑድ ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም
ከ5:00- 7:00
ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
———————————————
እሑድ ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም
ከ5:00- 7:00
ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
Google Docs
ለስራ አመራር እጩ አባላት መጠቆሚያ ቅጽ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
ሐመረ ኖኅ፣ ሰላማዊት ርግብ፣ የአብርሃም ድንኳን፣ የሲና ሐመልማል (ዕፀ ጳጦስ)፣ ጽላተ ሙሴ፣ የኢያሱ የምስክርነት ሐውልት፣ የኤልያስ የወርቅ መሶብ፣ በትረ አሮን፣ ፀምር ዘጌዴዎን፣ ደብር ነዋኂት ዘዳንኤል (የዳንኤል ረጅም ተራራ)፣ የኖኅ የቃል ኪዳኑ ምልክት (ቀስተ ደመና)፣ ዕፀ ሳቤቅ፣ ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ ያያት መሰላል፣ የኤልሳዕ ማሰሮ፣ የታጠረች ተክል የታተመች የውኃ ምንጭ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የመስቀል ሥር ልዩ ስጦታችን እናታችን እመቤታችን ቅድስት ንጽሕት ድንግል ማርያም በጸሎቷ አማልዳ ከልጇ ከወዳጇ ታስታርቀን። አሜን!!!
ሐመረ ኖኅ፣ ሰላማዊት ርግብ፣ የአብርሃም ድንኳን፣ የሲና ሐመልማል (ዕፀ ጳጦስ)፣ ጽላተ ሙሴ፣ የኢያሱ የምስክርነት ሐውልት፣ የኤልያስ የወርቅ መሶብ፣ በትረ አሮን፣ ፀምር ዘጌዴዎን፣ ደብር ነዋኂት ዘዳንኤል (የዳንኤል ረጅም ተራራ)፣ የኖኅ የቃል ኪዳኑ ምልክት (ቀስተ ደመና)፣ ዕፀ ሳቤቅ፣ ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ ያያት መሰላል፣ የኤልሳዕ ማሰሮ፣ የታጠረች ተክል የታተመች የውኃ ምንጭ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የመስቀል ሥር ልዩ ስጦታችን እናታችን እመቤታችን ቅድስት ንጽሕት ድንግል ማርያም በጸሎቷ አማልዳ ከልጇ ከወዳጇ ታስታርቀን። አሜን!!!
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
———————————————
እሑድ ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም
ከ5:00- 7:00
ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
———————————————
እሑድ ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም
ከ5:00- 7:00
ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ ሰንሰለት ሊያስተሳስሩ ከሚችሉትና ልምድ ቢወስዱ ለወደፊት በመልካም ሥነ ምግባርና አመራራቸው ሰ/ት/ቤታችንን በጥሩ ያገለግላሉ ብላችሁ የምታስቧቸውን አባላት ትጠቁሙን ዘንድ በአምላከ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ
https://forms.gle/tQbQgAknuDCo79Ee8
Google Docs
ለስራ አመራር እጩ አባላት መጠቆሚያ ቅጽ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
“ወንድሞች ሆይ፥ በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፥ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤” (ሐዋ. 6÷3)
የፍኖተ ብርሃን አባላት ወንድምና እህቶች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ሰ/ት/ቤታችንን በአመራርት ቢያገለግሉ መልካም ናቸው ብላችሁ ከምታስቧቸው አባላት ውስጥ በልምድ ከካበቱት: በመካከል እንደ…
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ብሩክ ተክለሃይማኖት እናት አርፈው ሥርዓተ ቀብራቸውን ክፍለ ሐገር ፈጽመው የተመለሱ በመሆኑ መኖሪያ ቤታቸው ጎላ በታችኛው በር ድልድዩ አካባቢ በመገኘት እንዲሁም በ 0965561047 መደወል እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ብሩክ ተክለሃይማኖት እናት አርፈው ሥርዓተ ቀብራቸውን ክፍለ ሐገር ፈጽመው የተመለሱ በመሆኑ መኖሪያ ቤታቸው ጎላ በታችኛው በር ድልድዩ አካባቢ በመገኘት እንዲሁም በ 0965561047 መደወል እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
Telegram
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
የ2018 ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ መክፈቻ በትላንትናው እለት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎት ተጀመረ።
©EOTC_TV
©EOTC_TV