በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ
¯¯ ¯¯ ¯¯ ¯¯¯ ¯¯ ¯¯¯¯ ¯ ¯ ¯ ¯¯¯ ¯¯
እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ የአስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ የፊታችን እሑድ መጋቢት 20/2018 ዓ.ም የሚከናወን በመሆኑ ከ11:30 ጀምሮ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክንን ይጠብቅልን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ
¯¯ ¯¯ ¯¯ ¯¯¯ ¯¯ ¯¯¯¯ ¯ ¯ ¯ ¯¯¯ ¯¯
እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ የአስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ የፊታችን እሑድ መጋቢት 20/2018 ዓ.ም የሚከናወን በመሆኑ ከ11:30 ጀምሮ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክንን ይጠብቅልን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
#በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ_አምላክ_አሜን።
ለፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤ አባላት በሙሉ!
ሰንበት ት/ቤት የመንፈሳዊ ሕይወት መማሪያ ተቋም ናት!
በሰንበት ት/ቤት አገልግሎት ብዙዎቻችን ስላደግንባትና ስለተማርንባት፣ #ፍኖተ_ብርሃን ሰንበት ት/ቤታችን የውለታዋን ያህል ባይሆንም ጥቂት መመስከር እንችላለን። በፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ የዛሬው ማንነታችን በእምነት፣ በእውቀት፣ በጥበብ፣ በማስተዋል፣ በበረከት...በብዙ ነገር ተቀርጾ በሕይወታችን ላይ ትልቁን አሻራ ያስቀመጠችልን መሆኑን የምንዘነጋው ሀቅ አይደለም። የቅዱስ ሚካኤል ፍቅር በልባችን እንዲሳል፣ የሐዋርያት ረድኤት አብሮን እንዲኖር፣ የቅዱሳንን ቃልኪዳን በሕይወታችን እንድንጠቀምበት፤ በአምላካችን #በመንፈስ_ቅዱስ ሕግ እየተመራን እንድንመላለስ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የመንፈሳዊ የትምህርት ተቋም ሆና ትልቅ አሻራ በማሳረፍ አገልግላናለች።
ዛሬ ስለ ሰንበት ት/ቤታችን ይህንን ማሳሰቢያ እንድናስተላልፍ ምክንያት የሆነን ነገር፤ አጠቃላይ ቅድስት ቤተክርስቲያንናችንም ሆነች የሰንበት ት/ቤት አገልግሎት በብዙ ፈተናዎች በተከበቡበት ጊዜ ላይ እንደመገኘታችን መጠን የልጅነታችንን ግዴታ እንደ አቅማችን እንድንወጣ አጭር መልእክት ለማስተላለፍ ነው።
1. የፊታችን እሑድ #መጋቢት_20/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ጀምሮ ለቀጣይ ሦስት ዓመት ሰንበት ት/ቤትን በመሪነት የሚያገለግሉ አመራሮችን ለመምረጥ #የአስመራጭ_ኮሚቴ_ምርጫ ይካሄዳል። በመሆኑም የሩቅ ተመልካች ከመሆን ወጥተን በንቃት ላሳደገችን ሰንበት ት/ቤት አገልግሎትም ሆነ በአጠቃላይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት የድርሻቸውን የሚወጡ አገልጋዮችን የሚመለምሉልንን አስመራጭ ኮሚቴዎችን በመምረጥ እና ራሳችንንም ለዚህ አገልግሎት በማዘጋጀት ብንሳተፍ አንድ ሻማ ለፍኖተ ብርሃን ማዋጣት ይሆናልና፤ የቀድሞ ሥራ አመራር በመሆን በተለያዩ ክፍል ያገለገላችሁ ታላላቅ ወንድምና እሕቶች በጸሎት፣ በሐሳብ፣ በምክር፣ እንዲሁም በማገልገል ብትሳተፉ መልካም ይሆናል ተብሎ ይታሰባል።
2. የፊታችን እሑድ የሚመረጡት አስመራጭ ኮሚቴዎች በሚሰጡት መመሪያና አካሄድ በንቃት በመሳተፍ የሰንበት ት/ቤታችንን ቀጣይ አመራር በመምረጥ የአገልግሎት ዘመኑ የፍሬ እንዲያደርግልን ሁላችንም የድርሻችንን ለመወጣት ፈቃዳችን ቢሆን መልካም እንደሆነ ለማሳሰብ።
3. ዛሬ የምናደርገው እያንዳንዷ ነገር የነገ ፍሬ መሆኗን አውቀን፣ ድክመትም ይሁን መልካም ጎናችን የሁላችንም ውጤት መሆኑን ተረድተን፤ ለነገ መልካም ፍሬ ዛሬን በጽናት እንድንጠቀምበት በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም ለሁላችንም ማሳሰብ እንፈልጋለን።
4. የምርጫ አካሄዳችንን በተመለከተ
በቤተክርስቲያን የመንፈሳዊ አገልግሎት ምርጫ ዙሪያ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ባወቀ በእኛ ምርጫ ውስጥ እርሱ አምላካችን በጎውን፣ የሚበጀንን አገልጋይ እንዲመርጥልን ስለ ሰንበት ት/ቤታችን በአንድነት በቅንነትና በፍቅር ሆነን የምንወስነው እንጂ፤ በጓሮ ተቧድኖ መጥቶ የምናካሂደው ምርጫ ከዓለማዊ ስጋዊ አስተሳሰብ ስለሚመነጭ በጎ ስራ ከሚያሰራን ከእግዚአብሔር ጋር ሊለያየን ይችላል። ይህም ፍሬ የሌለው ከንቱ የድካም አገልግሎት ውስጥ እንዳይከተን፣ በጸሎት ከቡድንተኝነትና ከመከፋፈል ስሜት የጸዳ የአንድነትና የፍቅር ምርጫ እንድናደርግ አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ይርዳን።
#እግዚአብሔር አምላካችን በጎውን ያጽናልን!
ክፉውን ያርቅልን!
ሰንበት ት/ቤታችንን ይባርክልን!
ቤተክርስቲያንን ይጠብቅልን!
ወስብሐት #ለእግዚአብሔር
ለፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤ አባላት በሙሉ!
ሰንበት ት/ቤት የመንፈሳዊ ሕይወት መማሪያ ተቋም ናት!
በሰንበት ት/ቤት አገልግሎት ብዙዎቻችን ስላደግንባትና ስለተማርንባት፣ #ፍኖተ_ብርሃን ሰንበት ት/ቤታችን የውለታዋን ያህል ባይሆንም ጥቂት መመስከር እንችላለን። በፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ የዛሬው ማንነታችን በእምነት፣ በእውቀት፣ በጥበብ፣ በማስተዋል፣ በበረከት...በብዙ ነገር ተቀርጾ በሕይወታችን ላይ ትልቁን አሻራ ያስቀመጠችልን መሆኑን የምንዘነጋው ሀቅ አይደለም። የቅዱስ ሚካኤል ፍቅር በልባችን እንዲሳል፣ የሐዋርያት ረድኤት አብሮን እንዲኖር፣ የቅዱሳንን ቃልኪዳን በሕይወታችን እንድንጠቀምበት፤ በአምላካችን #በመንፈስ_ቅዱስ ሕግ እየተመራን እንድንመላለስ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የመንፈሳዊ የትምህርት ተቋም ሆና ትልቅ አሻራ በማሳረፍ አገልግላናለች።
ዛሬ ስለ ሰንበት ት/ቤታችን ይህንን ማሳሰቢያ እንድናስተላልፍ ምክንያት የሆነን ነገር፤ አጠቃላይ ቅድስት ቤተክርስቲያንናችንም ሆነች የሰንበት ት/ቤት አገልግሎት በብዙ ፈተናዎች በተከበቡበት ጊዜ ላይ እንደመገኘታችን መጠን የልጅነታችንን ግዴታ እንደ አቅማችን እንድንወጣ አጭር መልእክት ለማስተላለፍ ነው።
1. የፊታችን እሑድ #መጋቢት_20/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ጀምሮ ለቀጣይ ሦስት ዓመት ሰንበት ት/ቤትን በመሪነት የሚያገለግሉ አመራሮችን ለመምረጥ #የአስመራጭ_ኮሚቴ_ምርጫ ይካሄዳል። በመሆኑም የሩቅ ተመልካች ከመሆን ወጥተን በንቃት ላሳደገችን ሰንበት ት/ቤት አገልግሎትም ሆነ በአጠቃላይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት የድርሻቸውን የሚወጡ አገልጋዮችን የሚመለምሉልንን አስመራጭ ኮሚቴዎችን በመምረጥ እና ራሳችንንም ለዚህ አገልግሎት በማዘጋጀት ብንሳተፍ አንድ ሻማ ለፍኖተ ብርሃን ማዋጣት ይሆናልና፤ የቀድሞ ሥራ አመራር በመሆን በተለያዩ ክፍል ያገለገላችሁ ታላላቅ ወንድምና እሕቶች በጸሎት፣ በሐሳብ፣ በምክር፣ እንዲሁም በማገልገል ብትሳተፉ መልካም ይሆናል ተብሎ ይታሰባል።
2. የፊታችን እሑድ የሚመረጡት አስመራጭ ኮሚቴዎች በሚሰጡት መመሪያና አካሄድ በንቃት በመሳተፍ የሰንበት ት/ቤታችንን ቀጣይ አመራር በመምረጥ የአገልግሎት ዘመኑ የፍሬ እንዲያደርግልን ሁላችንም የድርሻችንን ለመወጣት ፈቃዳችን ቢሆን መልካም እንደሆነ ለማሳሰብ።
3. ዛሬ የምናደርገው እያንዳንዷ ነገር የነገ ፍሬ መሆኗን አውቀን፣ ድክመትም ይሁን መልካም ጎናችን የሁላችንም ውጤት መሆኑን ተረድተን፤ ለነገ መልካም ፍሬ ዛሬን በጽናት እንድንጠቀምበት በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም ለሁላችንም ማሳሰብ እንፈልጋለን።
4. የምርጫ አካሄዳችንን በተመለከተ
በቤተክርስቲያን የመንፈሳዊ አገልግሎት ምርጫ ዙሪያ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ባወቀ በእኛ ምርጫ ውስጥ እርሱ አምላካችን በጎውን፣ የሚበጀንን አገልጋይ እንዲመርጥልን ስለ ሰንበት ት/ቤታችን በአንድነት በቅንነትና በፍቅር ሆነን የምንወስነው እንጂ፤ በጓሮ ተቧድኖ መጥቶ የምናካሂደው ምርጫ ከዓለማዊ ስጋዊ አስተሳሰብ ስለሚመነጭ በጎ ስራ ከሚያሰራን ከእግዚአብሔር ጋር ሊለያየን ይችላል። ይህም ፍሬ የሌለው ከንቱ የድካም አገልግሎት ውስጥ እንዳይከተን፣ በጸሎት ከቡድንተኝነትና ከመከፋፈል ስሜት የጸዳ የአንድነትና የፍቅር ምርጫ እንድናደርግ አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ይርዳን።
#እግዚአብሔር አምላካችን በጎውን ያጽናልን!
ክፉውን ያርቅልን!
ሰንበት ት/ቤታችንን ይባርክልን!
ቤተክርስቲያንን ይጠብቅልን!
ወስብሐት #ለእግዚአብሔር
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ዳንኤል ተክሌ ወንድም አርፏል። የቀብር ሥነ ስርዓት የሚፈጸመው ዛሬ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በሰዓሊተ ምሕረት ቤ/ክ በመሆኑ የምትችሉ አባላት በመገኘት ወንድማችንንና ቤተሰቦቻቸውን እንድናጽናናቸው እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የወንድማችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን ።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ዳንኤል ተክሌ ወንድም አርፏል። የቀብር ሥነ ስርዓት የሚፈጸመው ዛሬ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በሰዓሊተ ምሕረት ቤ/ክ በመሆኑ የምትችሉ አባላት በመገኘት ወንድማችንንና ቤተሰቦቻቸውን እንድናጽናናቸው እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የወንድማችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን ።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
Telegram
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
የመጽሐፉ ስም "ሳምራዊቷ ሴት"
የመጽሐፉ አዘጋጅ ✍️ - ኢዮብ በቀለ ዘገነተ ጽጌ
የመጽሐፉ ገጽ - 350
የምዕራፍ ብዛት - 27
የመጽሐፉ ይዘት - በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አራት ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰማርያ ሲካር መንደር በያዕቆብ ጉድጓድ አጠገብ አግኝቶ ቅዱስ ቃሉን አስተምሮ ወደ ድኅነት ያመጣትና ለማኅበረሰቧ መዳን ምክንያት ስለሆነችው የሰማርያዋ ሴት ላይ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ነው፡፡
መጽሐፉ በውስጡ ጌታችን ሴቲቱን ለማግኘት ከመጣበት ስድስት ሰዓት ጀምሮ ለመንደሯ ሰዎች ምስክር እስከ ምትሆንበት ድረስ ያለውን የዮሐንስ ወንጌል (ምዕራፍ አራት) ላይ የተጻፈውን ከርሷ ሕይወት ፣ ከሰማርያ ከተማ እና ከሰው ልጅ ድኅነት ጋር በማያያዝ በስፋት ተብራርቶበታል ፡፡ ጌታችንን ካገኘችና በወንጌል ከተጻፈላት ታሪክ በኋላ ስለ ስሞቿ፣ በዘመነ ሐዋርያት ስለነበራት ተጋድሎ ከአምስት እኅቶቿና ከሁለት ልጆቿ ጋር ስለተቀበለችው መከራ እና ስቃይ ፣ በመጨረሻም ስለ ሰማዕትነቷ ተጽፎ የምናገኝበት መጽሐፍ ነው፡፡
የመጽሐፉ ዋና አከፋፋይ - ሰርዲኖን የመጽሐፍ መደብር
አድራሻ - ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ሕንጻ Ground ላይ
የመጽሐፉ አዘጋጅ ✍️ - ኢዮብ በቀለ ዘገነተ ጽጌ
የመጽሐፉ ገጽ - 350
የምዕራፍ ብዛት - 27
የመጽሐፉ ይዘት - በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አራት ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰማርያ ሲካር መንደር በያዕቆብ ጉድጓድ አጠገብ አግኝቶ ቅዱስ ቃሉን አስተምሮ ወደ ድኅነት ያመጣትና ለማኅበረሰቧ መዳን ምክንያት ስለሆነችው የሰማርያዋ ሴት ላይ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ነው፡፡
መጽሐፉ በውስጡ ጌታችን ሴቲቱን ለማግኘት ከመጣበት ስድስት ሰዓት ጀምሮ ለመንደሯ ሰዎች ምስክር እስከ ምትሆንበት ድረስ ያለውን የዮሐንስ ወንጌል (ምዕራፍ አራት) ላይ የተጻፈውን ከርሷ ሕይወት ፣ ከሰማርያ ከተማ እና ከሰው ልጅ ድኅነት ጋር በማያያዝ በስፋት ተብራርቶበታል ፡፡ ጌታችንን ካገኘችና በወንጌል ከተጻፈላት ታሪክ በኋላ ስለ ስሞቿ፣ በዘመነ ሐዋርያት ስለነበራት ተጋድሎ ከአምስት እኅቶቿና ከሁለት ልጆቿ ጋር ስለተቀበለችው መከራ እና ስቃይ ፣ በመጨረሻም ስለ ሰማዕትነቷ ተጽፎ የምናገኝበት መጽሐፍ ነው፡፡
የመጽሐፉ ዋና አከፋፋይ - ሰርዲኖን የመጽሐፍ መደብር
አድራሻ - ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ሕንጻ Ground ላይ