የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.58K subscribers
6.11K photos
67 videos
60 files
1.7K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
በትላንትናው ዕለት ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም የተጠራው የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጠቅላላ ጉባኤ ተከናወነ።


ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የደስታ መልእክት

🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ  ታምራት አሻግሬ  በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና  ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ  ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።

        ባለቤቴ  ተገኝቷል  ።
    ደውሎ ድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል አካባቢ እንዳለ ነግሮናል ።
    ከክፉ ነገር ጠብቆ በህይወት እንዲኖር ያደረገ  እግዚአብሔር  ይክበር ይመስገን 🙏🙏🙏
      
           እህታችሁ ሙሉ  በርሄ ።
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት፣ ካህናት እና የአጥቢያችን ምዕመናን በሙሉ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በቅርብ ቀን በደብራችንና በሰንበት ትምህርት ቤታችን ሲያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን በሕይወት የሌሉ ካህናትና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን የምናስብበት ዝክረ ካህናት ወአባላት የተሰኘ ልዩ መርሐግብር እያዘጋጀን በመሆኑ በየትኛውም ጊዜ በደብራችን ሲያገለግሉ የነበሩ (ያረፉ)ካህናትንና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን ስም ዝርዝር ፣ ፎቶ ግራፍ እና ዓ.ም የምታውቋቸውን በሙሉ
+251911458862 በዚህ ስልክ በቴሌግራም ገጽ /በሜሴጅ/ እንድትልኩልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።

   አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ከሁላችንም ጋር ይሁን
                  
ሰላም ለከ ዐቃቤ ቅዱሳን እምተሀውኮ፤
ወለፀረ ነፍሶሙ ዘሞቃሕኮ፤
አመ መጽአ ወልድ በአፈ ነቢያት ተሰቢኮ፤
ከመ ያስተፋኑ ሐራ መልአኮ፤
እስከ ምጽንዓት ኃምስ ሚካኤል ተለውኮ።

ቅዱሳንን ከልብ መታወክ የምትጠብቃቸው የነፍሳቸውንም ጠላት አስረህ የምታስጨንቀው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰላም እልኻለሁ።
    በቅዱሳን ነቢያት አንደበት ትንቢት የተነገረለት እግዚአብሔር ወልድ ወደዚህ ዓለም በመጣ ጊዜ ጭፍራ አለቃውን አጅቦ እንዲሸኝ አንተም እስከ አምስቱ ሰማያት ድረስ ተከተልኸው።

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ሐገራችን ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይጠብቅልን አሜን!!