የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
2.58K subscribers
6.11K photos
67 videos
60 files
1.7K links
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Download Telegram
''የእጮኝነት ጊዜ ''

             ክፍል - ሁለት

በመ/ር ያሬድ ጥላሁን

የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር 

ቅዳሜ  ኅዳር 27/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

  ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ

  ''መንፈሳዊና ሕይወትና የጠባይ ለውጥ''

ዛሬ እሑድ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም

  ከ5:00- 7:00

ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ  ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።

            የባለትዳር ጉባኤ

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12

የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
አማኑኤል ቸር አምላካችን

አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው።

ቅዱስ አማኑኤል አምላካችን ሐገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ጠብቅልን!!
የሐዘን መግለጫ

የሰንበት ት/ቤታችን የቀድሞ አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ አርፋለች። ሥርዓተ ቀብሯን እናሳውቃለን አምላከ ቅዱስ ሚካኤል  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ።

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ

“ሕያው ሁኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ሰው ማን ነው ” መዝ.፹፰፥፵፰

የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ኅዳር 29 አርፋለች። የቀብር ሥነ ስርዓቷ የሚፈጸመው ማክሰኞ ኅዳር 30/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በአስኮ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ  አባላት በመገኘት ቤተሰቦቿን እንድናጽናናቸው ይሁን። እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። 

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ  በአጸደ ገነት ያኑርልን ።

        የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12

የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12

የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የእህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ሥርዓተ ቀብር ላይ ልብሰ ስብሐት እንድንለብስ ዛሬ ኅዳር 30 ከቀኑ 5:00-7:00 ስለሚሰጥ ንብረት ክፍል እየመጣችሁ እንድትወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎትም ስለተዘጋጀ እህታችንን በክብር እንድንሸኛት ይሁን።

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን።

        የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ከደጅህ ስደርስ

ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል
ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል

ሕይወቴን ለአንተ ልሰጥ መጣሁኝ
ለኃጢያቴ ይቅርታ ከአንተ እሻለሁኝ
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ መንገድን አሳየኝ

የአንተ መንገድ እጅግ ይከብዳል
የጽድቅ ፈተና ማለፍ ይጠይቃል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ጥበቃህ ይደንቃል

ደካማ ብሆን በእራሴ ባልችለው
አንተ በእኔ ካለህ ድል አደርገዋለው
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ አሸንፈዋለው

ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል
ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል
ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል
አፋልጉኝ

ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ታምራት አሻግሬ የእህታችን ወ/ሮ ሙሉ በርሔ ባለቤት ጥቅምት 29 2018 ሥራ ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በወቅቱ ከቤት ሲወጣ የለበሰው ከላይ ጥቁር ጃኬት ነው ልዩ ምልክቱ ፀጉሩ ፊት ላይ ትንሽ ሽበት አለችበት ።

ፈላጊ እናቱ እና ቤተሰቦቹ

0913672432
0913074201
0929523232